Trendings

የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርሙ ተጨባጭ ስኬት ያስመዘገበ መሆኑን ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሡ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛሉ፡፡ በ2017 ዓ.ም ኢትዮጵያ ታላላቂ የታሪክ እጥፋቶችን ያሳየችበት ስኬታማ እንደነበር በመግለጽ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልእክት አስተላልፈዋል፡፡ በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ሪፎርም ብዝኃ ዘርፍን መሠረት አድርጎ የተነደፈዉ ፖሊሲ ኢትዮጵያን ወደላቀ ብልጽግና እያሸጋገረ መሆኑንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ ገልጸዋል፡፡ ግብርና፣ ኢንዱስትሪ፣ ማዕድን፣…

Read More

የናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ትግበራ የተፋሰሱ ህዝቦች ትልቅ ተስፋ የሚያደርጉበት ነው ተባለ

በዩጋንዳ ካምፓላ 32ኛው የናይል ተፋሰስ ሀገራት የሚኒስትሮች ጉባኤ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የተገኙት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)÷ የናይል ተፋሰስ የትብብር ማእቀፍ ስምምነት ትግበራ ተከትሎ የሚመጣው የናይል ቤዝን ኮሚሽን ምስረታ የተፋሰሱ ህዝቦች ትልቅ ተስፋ እንደሰነቁበት ተናግረዋል። ባለፈው አንድ ዓመት በናይል ተፋሰስ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት የታየው አዎንታዊ እመርታ ከመቼውም ጊዜ በላይ የናይል ቤዚን ኮሚሽንን ለማቋቋም…

Read More

የኮሙኒኬሽን ዘርፉ በብሔራዊ ትርክት ግንባታ የላቀ ሚናውን ሊወጣ ይገባል ተባለ

የኮሙኒኬሽን ዘርፉ የተሳሳቱ መረጃዎችን በማረም፣ አፍራሽ አጀንዳዎችን በመመከትና በብሔራዊ ትርክት ግንባታ የላቀ ሚናውን ሊወጣ ይገባል ሲሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊ ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ የግማሽ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ “ዓላማ ተኮር፤ የተናበበ እና የተቀናጀ የተግባቦት ሥርዓት ለእመርታዊ እድገት” በሚል መሪ ሐሳብ በመካሄድ እየተካሄደ ነው፡፡ ሚኒስትሩ በመድረኩ ላይ በዓላማ ተኮር የመንግሥት ኮሙኒኬሽን…

Read More

ngj

በግምገማ መድረኩ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ እንደተናገሩት ጉዳዩ የገፅታ ግንባታና የዞኑን የስፖርት ዘርፍ ለማነቃቃት በዚህም አካባቢያችንን ለዓለም አጉልቶ ለማሳየት ትልቅ ፋይዳ ያለው በመሆኑ እንደ ዞን ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ እስከ ታችኛው ወረዳና ከተማ አስተዳደር መዋቅሮች ተሣታፊዎች በአግባቡ መለየታቸውን ተናግሯል። የቦታ ዝግጅት፣የፓናል መወያያ አዳራሽ የማዘጋጀትና የማስዋብ ሥራ፣ እንግዶችን ለመቀበል የሚያስችል የመስተንግዶና የተሽከርካሪዎች ዝግጅት በስፋት የተሰሩ…

Read More

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ም/ቤቶች የ2018 የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ላይ በዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ም/ቤቶች የ2018 የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ላይ በዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡- የኢትዮጵያ የጂኦስትራቴጂያዊ ቁመና በመደርጀት ላይ ይገኛል ፤ ይህ ስትራቴጂያዊ ምርጫም ኢትዮጵያን ከታዛቢነት ወደ አጀንዳ ተላሚነትና ተጽዕኖ ፈጣሪነት ለማሸጋገር አስችሏል፣ በድንበር ተሻጋሪ ሀብቶቿ ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ስትቀበል፤ ከዚሁ ጎን ለጎን አስተማማኝ የባሕር በር የማግኘት መብቷን…

Read More

አመራሩ የልማት አቅሞችን በመጠቀምና ከህብረተሰቡ ጋር ተግባቦት በመፍጠር በቀጣይ አጭር ጊዜያት ውስጥ የሚታዩ ተጨባጭ ውጤቶች ለማስመዝገብ መስራት ይገባል፤ አቶ ታከለ ተስፉ

በኮንታ ዞን ላለፉት 9 ቀናት “በመደመር መንግስት እይታ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ቃል ለ3ኛ ዙር የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና እየተጠቃለለ ይገኛል። በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ የተገኙት የኮንታ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታከለ ተስፉ እንደ ሀገር የተጀመረው የብልጽግና ጉዞ እውን እንዲሆን በአመራሩ ዘንድ የአመለካከትና የአስተሳሰብ አንድነት መፍጠር ተቀዳሚ ተግባር ስለመሆኑ አስረድተዋል። ከዚህ መነሻ በሀገር አቀፍ…

Read More

የሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ መክፈቻ ስነ-ስርዓት ነገ ይካሄዳል

6ኛው የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የፌዴሬሽን ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ- ሥርዓት ነገ ይካሄዳል። በኢፌዴሪ ህገ መንግስት አንቀፅ 58 ንዑስ አንቀፅ (2) እና በምክር ቤቱ የአሰራርና የአባላት የሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ 24 ንዑስ አንቀፅ (1) መሰረት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የ1 ዓመት ስራ ጊዜ ከመስከረም ወር የመጨረሻ ሳምንት ሰኞ…

Read More

ባለፉት 8 የለውጥ አመታት የተመዘገቡ ድሎችን የሚዘከር፤ ለቀጣይ ጉዞ አንድነትን ሚያጠናከር የብልጽግና ፓርቲ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍና የምርጫ ቅሰቀሳ በሸኮ ወረዳ በሁሉም ቀበሌዎች እየተካሄደ ነው

የሰልፉ ተሳታፊዎች ባለፉት የለውጥ ዓመታት በአገር፣በክልሉ፣በዞኑና በወረዳው በተለያዩ ዘርፎች የመተመዘገቡ ድሎችን በማንሳት ተጠናክረው እንዲቀጥሉ አጋርነታቸውን አሳይተዋል። የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ አሪ ጉርሙ በግዝመሬት ክላስተር በተካሄደው ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ ባስተላለፉት መልዕክት እንደገለጹት ብልጽግና ፓርቲ ማህበራዊ ብልጽግናን የሚያረጋግጡ፤አገርን ወደ ተሻለ ከፍታ የሚያሻግሩ ተግባራትን በማከናወን ላይ ይገኛል። በአገር ደረጃ ከተመዘገቡ ድሎች ባሻገር በዞኑ ብሎም በአካባቢው የተመዘገቡ ውጤቶችን ጠቅሰው…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወር የአፈጻጸም ግምገማ መድረክ በታርጫ ከተማ እያካሄደ ይገኛል።

መድረኩን በንግግር የከፈቱት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም ጤናማ ዜጋን ለመፍጠር ኢንስቲትዩቱ በክልሉ የጤና ስጋት የሆኑ በሽታዎችን የመለየት፣ ቅድመ ዝግጅት የማድረግ፣ ለህብረተሰቡ ግንዛቤ የመስጠትና የመከላከል ስራ እየሰራ ያለው አንጋፋ ተቋም መሆኑን አብራርተዋል። የመረጃ ጥራት ለማሻሻልና ከዚህ በመነሳት አስፈላጊውን የግብዓት ችግርን ለማቅረብ፤ መረጃውን ዲጂታላይዝ በማድረግ የመረጃ ጥራትን ለማሻሻል በትኩረት እየተሰራ…

Read More

በብሔራዊ የገጠር መሬት መረጃ ስርዓት የተመዘገ ይዞታ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው ተገለጸ

በብሔራዊ የገጠር መሬት መረጃ ስርዓት ላይ ያተኮረ ስልጠና ለመሬት አስተዳደር እና አጠቃቀም ባለሙያዎች እየተሰጠ ነው። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ በመሬት አስተዳደር እና አጠቃቀም ዘርፍ በርካታ ስራዎችን እያከናወነ ነው። ቢሮው በክልሉ ሁሉም አካባቢዎች የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀምን ተግባራዊ ለማድረግ በክልሉ ጸድቆ ስራ ላይ የዋለውን አዋጅ መሠረት በማድረግ ወደ ስራ ከገባ ቆይቷል። በዚህም የገጠር…

Read More