Trendings

ብሔራዊ ዳታ – የማይበገር ሉዓላዊነት

በዘመናዊው ዓለም “ዳታ” ወይም “መረጃ” የኃይል ምንጭ፣ የፖሊሲ አቅጣጫ መለኪያ እና የኢኮኖሚ ጥንካሬ ማረጋገጫ ሆኗል። ብሔራዊ ዳታ፣ የአንድ ሀገር ዜጎች ማንነትን፣ የሀብት ክምችትን፣ የደኅንነት ምሥጢራትን፣ የማኅበራዊ አገልግሎቶችን እና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴዎችን የሚያጠቃልል ሰፊ እና ስትራቴጂያዊ የዲጂታል ቋት ነው። ይህ መረጃ የሀገርን የልማት ሁኔታ የሚወስን፣ አደጋዎችን አስቀድሞ ለመከላከል የሚያስችል እና ለወደፊት ትውልድ የሚተላለፍ የዲጂታል ቅርጽ ያለው ብሔራዊ…

Read More

የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ለ7ኛው ሀገራዊ ምርጫ ስኬት ገለልተኛ ሆነው ሊሰሩ ይገባል- ወ/ሮ ቤተልሄም ዳንኤል

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሚንቀሳቀሱ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ከተቋቋሙበት ዓላማ ሳይወጡ፣ ነፃና ገለልተኛ ሆነው እንዲሰሩ ማብቃትና መደገፍ እንደሚገባ የክልሉ ፍትህ ቢሮ ገለጸ። ቢሮው ይህንን የገለጸው “የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ህግና አፈጻጸም” በሚል መሪ ቃል ከባለድርሻ አካላት ጋር በሚዛን አማን እያደረገ ባለዉ የምክክር መድረክ ላይ ነው። የመድረኩ ዋና ትኩረት የሲቪል ማህበራት በሀገር ግንባታ ያላቸውን ሚና ማጠናከር…

Read More

ክልላዊ የገቢ አሰባሰብ ስርዓትን ከሰው ንክኪ ውጭ በሆነ በቴክኖሎጂ እንዲታገዝ መደረግም አለበት።ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር)

የክልሉ ገቢዎች ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸምና የቀጣይ ወራት የትኩረት አቅጣጫዎች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በታርጫ ከተማ እየመከረ ነው ። በምክክር መድረኩ የተገኙት ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ባስተላለፉት መልዕክት በግማሽ ዓመቱ የተሻለ ገቢ መሰብሰብ መቻሉን ተናግረዋል ። በገቢ አሰባሰብ ሂደት ውስጥ የተገኘውን ጥንካሬ ማስቀጠልና በድክመት የታየውን በመቅረፍ ባለድርሻ አካላት ለገቢ…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት የሚከተሉትን ሹመቶች ሰጥተዋል

1. ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቲዮስ – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር 2. ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ – የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር 3. ወ/ሮ ሃና አርአያስላሴ- የፍትህ ሚኒስቴር ሚኒስትር All reactions: 209Woldemariam Bezabih, Fikir Kebede and 207 others

Read More

ቢስት ባርን ለማክበር የሚያስችል ቅድመ ዝግጅት ተጠናቋል

የበዓሉን ዝግጅት አስመልክቶ የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን መግለጫ ሰጥተዋል። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አቶ ሃብታሙ ካፍትን በሰጡት መግለጫ የ”ቢስት ባር” ጥር 4 እና 5 ቀን 2018 ዓ.ም በዓሉ በተለያዩ ክዋኔዎች በድምቀት ይከበራል ብለዋል። የቢስት ባር አዲስ እህል መግባቱን ተከትሎ የሚከበር በዓል ስሆን በቤንች ብሔር ዘንድ ለፈጣሪ ምስጋና የምቀርብበት ነው…

Read More

በ118 ሚለየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የሰንገጢ- ጩርጩራ የመንገድ ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

በዳውሮ ዞን ኢሳራ ወረዳ የተገነባውን የሰንገጢ -ጩርጩራ የመንገድ ፕሮጀክትተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል። 40 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው በዳውሮ ዞን ኢሳራ ወረዳ የተገነባውን የሰንገጢ ጩርጩራ መንገድ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) መርቀው ከፍተዋል። መንገዱ የተገነባው ከክልሉ መንግስት በተመደበው 83 ሚለየን ብር እና የዘላቂ የልማት ግቦች ማስፈፀሚያ በተመደበው 35 ሚለየን…

Read More

ስልጠናው የአመለካከት አንድነትን ወደ ተግባር አንድነት ለመለወጥና ለመስራት የሚያስችል አቅም ይፈጥራል ፦ አቶ ሀብታሙ ካፍትን

በቤንች ሸኮ ዞን “በመደመር መንግስት እይታ ለዘርፎች እምርታ” የመካከለኛ አመራሮች የስልጠና መድረክ ማጠቃለያ እየተካሄደ ይገኛል። ከህዳር 22 እስከ 30/2018 በዞን ማዕከል እየተካሄደ የሚገኘው የ3ኛ ዙር የመካከለኛ አመራሮች የስልጠና መድረክ ማጠቃለያ መርሀ ግብር እየተካሄደ ይገኛል። የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍትን የስልጠና መድረኩን ሲያጠቃልሉ እንደተናገሩት በሀሉም ዘርፎች እየተመዘገቡ የሚገኙ ውጤቶችን ከፓርቲው እሳቤ መነሻ በማድረግ…

Read More

የህዝብ ተጠቃሚነት በሁሉም ዘርፍ እንዲረጋገጥ ተቋማት የህዝብ ውክልና ስራዎችን በተገቢው ሊወጡ ይገባል ፦ምክትል አፈ-ጉባኤ ወ/ሮ ጸሀይ ዳርጫ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት ዓመት 1ኛ ሩብ ዓመት የአስፈጻሚ ተቋማት ዕቅድ አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየገመገመ ነው። የህግ፤ ፍትህና መልካም አስተዳደር ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴ፤ማህበራዊ ጉዳዮች ዘርፍ ፤ግብርና እና ገጠር ልማት፤ከተማና መሠረተ ልማት ዘርፍ ፤እንዲሁም በጀት፤ ፋይናንስና ኦዲት ጉዳዮች ዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች ናቸው አፈጻጸሙን እየገመገሙ የሚገኙት። የክልሉ ምክር ቤት…

Read More

በአርብቶአደሩ አካባቢ ያሉ ፀጋዎች ወደ ሚጨበጥ ሀብትነት ለመቀየር የአመራር ስርዓት መጠናከር እንዳለበት ተመለከተ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን፣ በምዕራብ ኦሞ ዞን፣ ጀሙ ከተማ ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጪ ለሚገነባው የፓርቲ ቅርጫፍ ጽ/ቤት ህንጻ የመሠረተ ድንጋይ አኑረዋል። በመርሐግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ፍቅሬ አማን፥ ባለፋት የለውጥ ዓመታት በብልፅግና ፓርቲ መሪነት እንደሀገር እንዲሁም በክልል ደረጃም በርካታ ስኬቶች…

Read More

ኢትዮጵያ ዛሬ ላይ ነገዋን እየሠራች ነው!

ኢትዮጵያ ዛሬ ላይ ነገዋን እየሠራች ነው! ኢትዮጵያ ነገዋን ዛሬ ላይ ለመሥራት እያደረገች ያለውን ጥረት እና የተመዘገቡ ስኬቶችን ለማስተዋወቅ 5ኛዉን የጳጉሜን ቀን “የነገዉ ቀን” በሚል ስያሜ እና “ዲጂታል ኢትዮጵያን እውን ማድረግ” በሚል መሪ መልእክት እያከበረች ነው፡፡ ኢትዮጵያ ከራሷ ባሻገር የአፍሪካን ማንሰራራት ለማብሰር ዛሬ ላይ ነገዋን እየሠራች ነው፡፡ ለአምስተኛዉ የኢንዱስትሪ አቢዮት የሚመጥን ትውልድ መቅረጽን፣ ለኢንዱስትሪ ዕድገቱ የሚመጥን…

Read More