በሸካ ዞን ብልጽግና ፓርቲን ወክለው በማሻና ቴፒ ምርጫ ክልሎች የሚወዳደሩ ዕጩዎች ይፋ ተደርገዋል።
በዚህ መሠረት አቶ አዝመራ አንደሞ ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ዕጩ ሆነው የቀረቡ ሲሆን፦ ለክልል ምክርቤት 1.አቶ የሺዋስ ዓለሙ 2. ዶ/ር አብይ አንደሞ 3.አቶ አበበ ማሞ 4. ዶ/ር መስፍን ወዳጆ 5.ወ/ሮ መዓዛ ካመቶ 6.ወ/ሮ ትግዕስት ከበደ 7.አቶ አበበ ወልደ 8.አቶ ግርማ ሽፈራው 9.ወ/ሮ ፀሐይነሽ አበራ በቴፒ ምርጫ ክልል አቶ ተስፋዬ እንዳሻው ለህዝብ ተወካዮች ም/ቤት ዕጩ…
