Trendings

ብሔራዊ ሠንደቅ ዓላማ ቀን የኢትዮጵያ የአይበገሬነት ምልክት የሀገራችን የኩራት አርማ እንደሆነ የምዕራብ አሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታምሩ ቦኒ ተናገሩ።

በምዕራብ ኦሞ ዞን ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል በዓሉ”ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጲያ ሕዳሴ” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተከበረው ፡፡ ለ18ኛ ግዜ የተከበረው ብሔራዊ ሠንደቅ ዓላማ ቀን ላይ ተገኝተው መልክት ያስተላለፉት የምዕራብ አሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታምሩ ቦኒ እንደተናገሩት ሠንደቅ ዓላማ የኢትዮጵያዊያን የአይበገሬነት ምልክት የሀገራችን የኩራት…

Read More

ተስማሚ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በማፍለቅ በዕውቀት ላይ የተመሰረቱ የምርምር ስራዎችን እየሰራ መሆኑን የቴፒ ግብርና ምርምር ማዕከል አስታወቀ

ተስማሚ የግብርና ቴክኖሎጂዎችን በማፍለቅ በዕውቀት ላይ የተመሰረቱ የምርምር ስራዎችን እየሰራ መሆኑን በኢትዮጵያ የግብርና የምርምር ኢንስቲትዩት የቴፒ ግብርና ምርምር ማዕከል አስታውቀዋል፡፡ በኢትዮጵያ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የቴፒ ግብርና ምርምር ማዕከል በ1965 ዓ.ም በደቡብ ምዕራብ አካባቢ ያለውን የቅመማ ቅመም ምርት እንዲያስተባብር እንደ ሀገር የተቋቋመ የምርምር ተቋም መሆኑን የምርምር ማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ደረጀ ቱሉ ገልፀዋል፡፡ ምርምር ማዕከሉ በተለያዩ…

Read More

በክልሉ ህጋዊ ሰውነት ኑሯቸው ከሚንቀሳቀሱ ሀገራዊም ሆነ ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ተቀናጅቶ እየተሰራ ያለውን ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል፦ አቶ ፍቅሬ አማን

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤና የቀጣይ አቅጣጫ የምክክር መድረክ እያካሄደ ነው። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት የብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን እንደገለፁት በሀገራችን ያሉ የፓለቲካ ፓርቲዎች ለሀገር ሠላም፣ልማት ፣አብሮነት፣ የጋራ የሚያደርጉ ጉዳዮች ላይ በጋራ በመስራት ይዘውት የተነሱበትን ዓላማ ለማሳካት መንቀሳቀስ ይገባል ብለዋል። በሀገር በቀል የፖለቲካ እሳቤዎችን…

Read More

አመራሩና አባሉ የተገኙ ስኬቶችን አጠናክሮ በማስቀጠልና የብልጽግና ህልሞችን መዳረሻ ለመድረስ በትጋት መስራት ያስፈልጋል ፦ ኢንጂነር በየነ በላቸው

በቦንጋ ማዕከል የመሠረታዊ ድርጅት አመራሮችና አባላት “የህልም ጉልበት ለእመርታዊ እድገት” በሚል መሪ ሀሳብ ሲሰጥ የነበረው የአቅም ግንባታ ስልጠና በስኬት ተጠናቋል ። ሰልጣኞቹ ብልፅግና ፓርቲ የተመሠረተበት 5ኛ ዓመት ክብረ በዓል በተለያዩ ሁነቴቶች አክብረዋል። የክልሉ ውሃ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር በየነ በላቸው በማጠቃለያ መድረክ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት አመራሩና አባሉ በተሰማራበት መስክ ሁሉ አገልጋይ ተኮር እሳቤን…

Read More

“የቢስት ባር” ዕሴቶቻችን የአብሮነታችን መሰናሰኛ የአንድነታችን ምሰሶና የብልጽግና ተምሳተሌት ማሳያ ነው ፦ አቶ ፍቅሬ አማን

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ለቤንች ብሔር የዘመን መለወጫ” ቢስት ባር “በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ አመልዕክት አስተላለፉ በመልዕክታቸው የጥንት አባቶች የስልጣኔ ማሳያ የሆነው የቤንች ብሔር ዘመን መለወጫ “ቢስት ባር” አዲስ እህል ሲደርስ ቤንቾች ከአካባቢው ማኅበረሰብ ጋር ተካፍሎ በመቅመስ ከአሮጌው ወደ አዲስ ዓመትን የሚሸጋገሩበትና አዲስ ተስፋን የሚላበሱበት ውብ ባህላዊ…

Read More

በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሠላማዊ የመማር፣ ማስተማር ስራው እንዲቀጥል የባለድርሻ አካላት ሚና ከፍተኛ ነው:- አቶ ነጋ አበራ

በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ሠላማዊ የመማር፣ ማስተማር ስራ እንዲቀጥል በማድረግ ብቁ ዜጋን ለማፍራት ያለመ የባለድርሻ አካላት ውይይት በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በውይይቱ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ረዳት የመንግሥት ተጠሪ አቶ ነጋ አበራ፥ የብልጽግና ፓርቲ በ2018 በጀት ዓመት ከተስፋ ወደ ሚጨበጥ ብረሃን ለመሻገር ያያዘውን ራዕይ እውን ለማድረግ በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ያሉ ምሁራን ሚና ከፍተኛ መኾኑን ተናግረዋል። ፓርቲው…

Read More

ልምድ ልውውጥና ተሞክሮ መቀመር ላይ ትኩረት ያደረገ የተለያዩ የልማት ሥራዎች ጉብኝት እየተደረገ ነዉ

”በመደመር መንግስት እይታ ለዘርፎች እምርታ’ በሚል መሪ ሃሳብ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 2ኛ ዙር ሀገር ዓቀፍ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች በቦንጋ ከተማ ስልጠና እየወሰዱ መቆየታቸው ይታወቃል። በቦንጋ ከተማ ስልጠና እየወሰዱ ያሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ከስልጠናዉ ጎን ለጎን ልምድ ልውውጥና ተሞክሮ መቀመር ላይ ትኩረት ያደረገ የተለያዩ የልማት ሥራዎች ጉብኝት በካፋ ዞን እያደረጉ…

Read More

በዘንድሮ የመኸር ምርት ዘመን በክልሉ ከ391 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በማልማት 17 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማግኘት ይሰራል፡- አቶ ማስረሻ በላቸው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ የ2015/16 ዓ.ም የመኸር ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2016/17 ዓ.ም የመኸር ንቅናቄ መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በንቅናቄው መድረክ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው የልማት በክልላችን ግብርና ምርትና ምርታማነትን የሚያሻሽሉ ተግባራት መከናወን በመቻላቸው ባለፉት ሁለት ዓመታት በግብርናው ዘርፍ እምርታዊ ለውጥ እየመጣ ያለ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ ?

ባለፈው ሳምንት በዚህ አምድ አጠቃላይ የክልላችንን ገጽታ የሚያሳይ ፅሁፍ ማጋራታችን ይታወሳል፡፡ በዚህ ሳምንት ደግሞ ከክልላችን ዞኖች አንዱ የሆነውን የምዕራብ ኦሞ ዞንን እንቃኛለን፡፡ መልካም ንባብ! የምዕራብ ኦሞ ዞንየደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ከመሠረቱት ስድስት ዞኖች ውስጥ አንዱ ነው፡፡ ዞኑ በሰሜን በኩል በቤንች ሸኮ ዞንና እና በካፋ ዞን፤ በደቡብ በኩል በደቡብ ሱዳን ሀገር፤ በምስራቅ በኩል በደቡብ ኢትዮጵያ…

Read More

ከደረጃ በታች የሚያመርቱ 14 ፋብሪካዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

ከጥራት ደረጃ በታች ምርት በሚያመርቱ 14 ፋብሪካዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ አስገዳጅ የኢትዮጵያ ደረጃ ያላቸውን ምርቶች የሚያመርቱ 100 ፋብሪካዎች ላይ የኢንስፔክሽን ስራ ተሰርቷል። በዚህም የ14 ፋብሪካ ምርቶች ከጥራት ደረጃ በታች ሆኖ በመገኘታቸው ርምጃ እንደተወሰደባቸው ተገልጿል። እርምጃ የተወሰደባቸው ፋብሪካዎች የቆርቆሮ፣ የዕቃና የልብስ ሳሙናዎች፣ የአርማታ ብረት፣ ዱቄት…

Read More