ብሔራዊ ሠንደቅ ዓላማ ቀን የኢትዮጵያ የአይበገሬነት ምልክት የሀገራችን የኩራት አርማ እንደሆነ የምዕራብ አሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታምሩ ቦኒ ተናገሩ።
በምዕራብ ኦሞ ዞን ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በተለያዩ ሁነቶች ተከብሯል በዓሉ”ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጲያ ሕዳሴ” በሚል መሪ ሃሳብ ነው የተከበረው ፡፡ ለ18ኛ ግዜ የተከበረው ብሔራዊ ሠንደቅ ዓላማ ቀን ላይ ተገኝተው መልክት ያስተላለፉት የምዕራብ አሞ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታምሩ ቦኒ እንደተናገሩት ሠንደቅ ዓላማ የኢትዮጵያዊያን የአይበገሬነት ምልክት የሀገራችን የኩራት…
