የዳውሮ ልማት ማህበር እንቅስቃሴ ከትላንት እስከ ዛሬ
የዳውሮ ዞን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ውስጥ ከሚገኙ ስድስት ዞኖች አንዱ ነው። ዞኑ 10 ወረዳዎችና አራት የከተማ አስተዳደሮችን በውስጡ ያቀፈ ነው። በዞኑ ውስጥ ለህዝብ ተጠቃሚነት መረጋገጥ የሚሰሩ ብዙ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ይገኛሉ። ከነዚህም አንዱ የሆነው በህዝቡ ጉልበት፣ ዕውቀትና ገንዘብ ተቋቁሞ በመንግሥት መሸፈን ያልተቻሉ የልማት ክፍተቶችን ለመሸፈን እየሰራ ያለውን የዳውሮ ልማት ማህበር (ዳልማ)…
