Trendings

የዳውሮ ልማት ማህበር እንቅስቃሴ ከትላንት እስከ ዛሬ

የዳውሮ ዞን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ውስጥ ከሚገኙ ስድስት ዞኖች አንዱ ነው። ዞኑ 10 ወረዳዎችና አራት የከተማ አስተዳደሮችን በውስጡ ያቀፈ ነው። በዞኑ ውስጥ ለህዝብ ተጠቃሚነት መረጋገጥ የሚሰሩ ብዙ መንግስታዊና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ይገኛሉ። ከነዚህም አንዱ የሆነው በህዝቡ ጉልበት፣ ዕውቀትና ገንዘብ ተቋቁሞ በመንግሥት መሸፈን ያልተቻሉ የልማት ክፍተቶችን ለመሸፈን እየሰራ ያለውን የዳውሮ ልማት ማህበር (ዳልማ)…

Read More

የኢትዮጵያ አየር መንገድን በተመለከተ

በአፍሪካ ትልቁን የአውሮፕላን ማረፊያ ለመገንባት እንቅስቃሴ ተጀምሯል፡፡ ይህ አዲስ የሚገነባው የአውሮፕላን ማረፊያም በዓመት ከ100 አስከ 130 ሚሊዮን መንገደኞችን ያስተነናግዳል፡፡ አሁን ላይ 124 አዳዲስ አውሮፕላኖችን ለማግዛት አዘናል፡፡ ይህም የኢትዮጵያ አየር መንገድን በአፍሪካ ትልቁ የአውሮፕላን ባለቤት ብቻ ሳይሆን ግዙፍ የአውሮፕላን ማረፊያ ያለው ተቋም ያደርገዋል፡፡ ይህ ለውጥ በተለይ በአገልግሎት ዘርፍ ለማስመዝገብ የተያዘውን ውስጥ ለማሳካት ሚናው የጎላ ነው፡፡ በተያዘው…

Read More

ለዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የተያዘውን ሀገራዊ ግብ ማሳካት በሚያስችል መልኩ ዝግጅት እየተደረገ ነው

በ2018 ዓ.ም የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የተያዘውን ሀገራዊ ግብ ማሳካት በሚያስችል መልኩ ውጤታማ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የአረንጓዴ አሻራ የቴክኒክ ኮሚቴ አስተባባሪ አደፍርስ ወርቁ(ዶ/ር) ገለጹ። አስተባባሪው ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ፤ ዘንድሮ የሚካሄደው የአረንጓዴ አሻራ መርሃ-ግብር፣ የመጀመርያው ምዕራፍ ማጠቃለያ ዓመት በመሆኑ ዝግጅቱ ልዩ ትኩረት ተሰጥቶት እየተከናወነ ይገኛል ብለዋል፡፡ በዚህም በዘንድሮው መርሃ-ግብር በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ7 ነጥብ 5…

Read More

ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ ዋጋ ያለው የቡና ምርት ወደ ውጭ ተልኳል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

በ2017 በጀት ዓመት ባለፉት 8 ወራት ብቻ ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ ዋጋ ያለው የቡና ምርት ወደ ውጭ መላኩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 21ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛሉ። ባለፉት ዓመታት በቡና ምርት ላይ የመጣውን እመርታ በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያቸው÷…

Read More

ስር የሰደዱ ችግሮችን አሸንፈን ወደ እውነተኛ ብልጽግና እየገሰገስን እንገኛለን፦ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር )

“የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች” በሚል መሪ ሃሳብ በሐረር ከተማ ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ተካሂዷል። በመድረኩ መልእክት ያስተላለፉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድርና የብልጽግና ፓርቲ ስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባል ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የመደመር መንግስትና ፓርቲያችን ስር የሰደዱ ችግረኞችን በመቅረፍ፣ የገጠሙንን ፈተናዎች ወደ እድል በመቀየር ወደ ስኬት ጎዳና እየተንደረደርን እንገኛለን ብለዋል ። ፓርቲያችን ፈተናዎችን…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?

ባለፉት ተከታታይ ሳምንታት በዚህ አምድ አጠቃላይ የክልላችንን ገጽታ፣ የምዕራብ ኦሞ፣ የካፋና የዳዉሮ ዞኖችን አጠቃላይ ገጽታ የሚያሳዩ ጽሁፎችን እንደየቅደምተከተላቸው ለውድ አንባቢዎቻችን አድርሰናል፡፡ በዚህ ሳምንት ደግሞ ከክልላችን ዞኖች አንዱ የሆነውን የቤንች ሸኮ ዞንን እንቃኛለን፡፡ መልካም ንባብ! የቤንች ሸኮ ዞን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ከተዋቀሩ ስድስት ዞኖች አንዱ ነዉ፡፡ ዞኑ በስድስት ወረዳዎች፣ በአራት ከተማ አስተዳደሮች፣ በ137…

Read More

በግብርና ዘርፍ ያገኘነውን ስኬት በኢንዱስትሪው ዘርፍ ለመድገም ትልቅ ትልም አለን-ጠ/ሚ ዐቢይ(ዶ/ር)

በግብርና ዘርፍ ያገኘነውን ስኬት በኢንዱስትሪው ዘርፍ ለመድገም ትልቅ ትልም አለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ግንባታን በኦሮሚያ ክልል እና በሲሲኢሲሲ መካከል በተደረገ በገዳ የኢኮኖሚ ዞን የሉሜ ነፃ የንግድ ቀጠና ማልማት ስራ የመግባቢያ ስምምነት መርሃግብር አስጀምረዋል። ይህን ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)÷ የገዳ ኢንዱስትሪ ዞን የሀገራችን…

Read More

ቀጣይነት ያለው የአቅም ግንባታና የንቅናቄ ስራዎቻችንን አጠናክሮ በማስቀጠል ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በተናበበ መልኩ መሰራት ይገባል፦ አቶ ነጋ አበራ::

ቀጣይነት ያለው የአቅም ግንባታና የንቅናቄ ስራዎቻንን አጠናክሮ በማስቀጠል ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ በተናበበ መልኩ መሰራት ይገባል ሲሉ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ አቶ ነጋ አበራ ገለጹ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ የ2016 ዓ.ም የዘጠኝ ወራት የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የቀጣይ ወራት የንቅናቄ መድረክ…

Read More

በሚቀጥሉት አሥር ቀናት በተለይም በምዕራብ አጋማሽ የሀገሪቱ ክፍሎች የተሻለ ርጥበት ይኖራቸዋል – ኢንስቲትዩቱ

በሚቀጥሉት አሥር ቀናት በተለይም በምዕራብ አጋማሽ የሀገሪቱ ክፍሎች የተሻለ የርጥበት ሁኔታ እንደሚኖራቸው የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ። ኢንስቲትዩቱ በሚቀጥሉት አስር ቀናት የሚኖረውን የአየር ትንበያ አስመልክቶ ለኢዜአ በላከው መግለጫ በሚቀጥሉት ቀናት የሚኖረው የአየር ሁኔታ ለእርሻ ስራ እንቅስቃሴ በአመዛኙ አዎንታዊ ሚና እንደሚኖረው አመላክቷል። ከዚህም ጋር ተያይዞ በምዕራብ እና በሰሜን ምዕራብ የሀገሪቱ አካባቢዎች የሚጠበቀው ከባድ ዝናብ ለወቅቱ የእርሻ ስራ…

Read More

“በሰላማዊ መንገድ ለሚመጣ ለመታረቅ አይደለም አብሮ ለማስራት ዝግጁ ነን “- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

በሠላማዊ መንገድ ለሚመጣ ማንኛውም አካል ለመታረቅ አይደለም አብሮ ለማስራት ዝግጁ ነን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ምላሽ እና ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ጊዜ፤ በሰላማዊ መንገድ ለሚመጣ…

Read More