Trendings

በበጀት ዓመቱ በሁሉም ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራት ካለፈው በጀት ዓመት አፈጻጸም አኳያ የተሻሉ ናቸዉ። ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢንጂነር)

ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየዉ የየደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2016 በጀት ዓመት የአስፈጻሚ አካላት የማጠቃለያ የተግባር አፈጻጸም ግምገማ መድረክ የበጀት ዓመቱን የተግባር አፈጻጸም በጥልቀት ገምግሞ በቀጣይ የትኩረት መስኮች ላይ አቅጣጫ በማስቀመጥ ተጠናቋል። በማህበራዊ ዘርፍ በተለይም በጤናው ዘርፍ በክልሉ አሳሳቢ ደረጃ ላይ የደረሰውን የወባ ወረርሽኝ ለመከላከልና ለመቆጣጠር በጤና ቢሮ የተጀማመሩ የንቅናቄ ተግባራት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ያሳሰቡት የክልሉ…

Read More

በፀጥታና ደህንነት በኢኮኖሚና በፖለቲካው መስክ የተከናወኑ ተግባራት ሀገር አሻጋሪ ናቸው:-ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

በፀጥታና ደህንነት በኢኮኖሚና በፖለቲካው መስክ የተከናወኑ ተግባራት ሀገር አሻጋሪ መሆናቸውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። የጠቅላይ ሚኒስትር ተጠሪ ተቋማት የ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያው አጋማሽ አፈጻጸም የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመክፈቻ ንግግራቸው፥ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያው አጋማሽ በፖለቲካ፣ በኢኮኖሚና ሌሎችም መስኮች በርካታ ስኬቶች መመዝገባቸውን ገልጸዋል። በብልፅግና ፓርቲ የሚመራው የለውጡ መንግሥት ከተመሠረተ…

Read More

ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ከኢቢሲ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) ዋና ስራ-አስፈፃሚና ከሌሎች የተቋሙ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል። ውይይቱ በክልሉና በኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን መካከል ያለውን ግንኝነት ማጠናከር ላይ ትኩረት ያደረገ ነዉ። ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በውይይቱ ወቅት እንደገለጹት ኢቢሲ ህዝብና መንግሥትን በማቀራረብ እንዲሁም ከህዝብ የሚነሱ ጥያቄዎችን ሚዛናዊ…

Read More

ከአየር ንብረት ርዳታ ወደ አየር ንብረት ኢንቨስትመንት ለውጥ ሊደረግ ይገባል፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ከአየር ንብረት ርዳታ ወደ አየር ንብረት ኢንቨስትመንት ለውጥ ሊደረግ ይገባል፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ አፍሪካ የአየር ንብረት ተጠቂ ብቻ ሳትሆን የመፍትሔውም አህጉር መሆኗን በአፅንዖት ተናግረዋል። እንደ አረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ ሥራ፣ ለአየር ንብረት ጥበቃ የተመቸ ግብርና እና ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ…

Read More

በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ የምክር ቤቱ አባላት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ካነሷቸው ጥያቄዎች፡-

የዘንድሮ ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ነፃ፣ ፍትሃዊና በመላ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ተዓማኒ እንዲሆን እንዲሁም በጸጥታ ችግሮች ምክንያት እንዳይስተጓጓል በመንግሥት በኩል ምን እየተሰራ ነው? በትግራይ ክልል ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን የፕሪቶሪያውን ስምምነት ትልቅ ተስፋን የጫረ ቢሆንም አሁን ላይ በሕወሓት ቡድን ምክንያት በክልሉ ውስጥ ሥርዓት አልበኝነት እንዲነግስና የግጭት ድባብ እያንዣበበ ይገኛል፤ የክልሉ አሁናዊ የሰላም ሁኔታ በምን ደረጃ ላይ ይገኛል? የትግራይ…

Read More

የክልሉ ትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ለመቅረፍ በትኩረት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።

መንገድ ትራፊክ አደጋ መጠን ለመቀነስና የማሽከርከር ስነ-ባህርይ ላይ በክልላችን ሁሉም ዞኖች የነባር አሽከርካሪዎች ተሃድሶ ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ትራንስፖርትና መንገድ ልማት የቢሮ ምክትል ኃላፊና የትራንስፖርት ዘርፍ ኃላፊ ኢንጅነር ዘመዴ አንዳርጌ እንዳሉት በክልሉ ለ19 ሺህ ነባር አሽከርካሪዎች የተሃድሶ ስልጠና በ32 ማዕከላት እየተሰጠ እንደሆነ ገልጸዋል። ኃላፊው ስገልፁ በግል በማህበራትና በመንግስት ተቋማት ሥር…

Read More

በክልሉ የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ውጤታማ እንዲሆን ቅንጅታዊ አሰራርን ማጠናከር ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ ዘርፍ ከዞን የወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ አስተባባሪዎች እና ባለሙያዎች ጋር የክልሉን ምዝገባ ስርዓት ለማሳደግ የምርጥ ተሞክሮ ልምድ ልውውጥ በካፋ ዞን ዋቻ ከተማ አካሂደዋል፡፡ በፕሮግራሙ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ኃላፊና የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ሀብታሙ ዓለሙ ሁልጊዜ መናበብ ፣ መደማመጥ እና ቅንጂታዊ አሰራር ሲኖር…

Read More

የትምህርት ጥራት ችግርን ከመሰረቱ ለመፍታት ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

በምዕራብ ኦሞ ዞን በሁሉም አከባቢዎች የትምህርት ጥራት ችግርን ከመሰረቱ በመፍታት የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥና በትምህርት ዘርፍ የሚጠበቀውን ውጤት ለማስመዝገብ ለቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ይገኛል፡፡ በዞኑ ያለውን የትምህርት ጥራትና ተደራሽ ችግር ለመቅረፍ መጠነ ሰፊ ስራዎች እየተከናወነ ሲሆን በጀሙ ከተማ አስተዳደር በLLRP ፕሮጀክትና በከተማው ማህበረሰብ ቀጥተኛ ተሳትፎ የተገነባ የጀሙ ሞዴል ቅድመ 1ኛ ደረጃ ትምህርት…

Read More

የማሽቃሮን ዕሴት በማዳበር ለልማትና ለህብረ ብሄራዊ አንድነት ግንባታ ማዋል ይገባል – ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የካፈቾ ብሔር የዘመን መለወጫ (ማሽቃሮ) ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሀላፊዎች፣ የባህል መሪዎች እና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት የነገስታት መናገሻ በኾነውና ከቦንጋ ከተማ አቅራቢያ በሚገኘው “ቦንጌ ሻምበቶ” ተከብሯል። በክብረ በዓሉ ተገኝተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ያስተላለፉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የማሽቃሮ ዕሴት የኾኑ አብሮነትና አንድነትን በማጠናከር ለልማትና ለኅብረ ብሄራዊ አንድነት ግንባታ ማዋል…

Read More

gh

የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር)ን ጨምሮ ሌሎችም የፌዴራልና የክልል ከፍተኛ አመራር አባላት የባህር ዳር ከተማን የልማት እንቅስቃሴዎችን እየተመለከቱ ነው። በጉብኝቱ የብልፅግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ሃላፊ ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር)፣የብልፅግና ፓርቲ የዴሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍ ሃላፊ መለስ አለሙ፣የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማውና ሌሎች አመራር አባላት በመሳተፍ…

Read More