በክልሉ የዘንድሮ በልግ ምርት ዘመን ሥራዎችን በልዩ ንቅናቄ እና ትኩረት በመምራት የግብርና ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ ይሰራል፦ አቶ ማስረሻ በላቸዉ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት የግብርና ቢሮ የ2018 ዓ.ም የበልግና ተፋሰስ ልማት ሥራዎች ክልላዊ ንቅናቄ መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኋላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ከክልሉ አጠቃላይ ዓመታዊ ምርት 65 በመቶ ያህሉ በበልግ አዝመራ የሚመረት መሆኑን አስረድተዋል። በክልሉ ከጊዜ ወደ ጊዜ…
