Trendings

የቢስት ባር ዕሴት በማጎላት ለክልላዊ አንድነት መጠናከር መጠቀም ይገባል – ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የቢስት ባር ዕሴት በማጎላት ለክልላዊ አንድነት መጠናከር መጠቀም ይገባል – ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የቤንች ብሄር የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል የኾነው ቢስት ባር በሚዛን አማን ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። የቢስት ባር ዕሴት የኾኑ ሠላም፣ልማትና አብሮት በማጉላት ለክልላዊ አንድነት መጠናከር መጠቀም እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገልጸዋል። ኢትዮጵያ የብዝሀ…

Read More

የሸካ ዞን የብልፅግና ፓርቲ የአመራር ግምገማና ምዘና መድረክ በቴፒ ከተማ መካሄድ ጀምሯል።

መድረኩ ከፓርቲው እሳቤና መርሆዎች ተነስቶ ተቋማት የተጣለባቸውን የህዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በአመራር መሪነት የተከናወኑ ተግባራትን በዝርዝር የሚገመግም መሆኑ ተገልጿል። የግምገማ መድረኩን እየመሩ የሚገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ የሺዋስ ዓለሙ እንደገለጹት የመድረኩ ዋና ዓላማ የፓርቲውን ጠንካራ ጎኖች በማስቀጠል እና የታዩ ክፍተቶችን በግልጽ በመወያየት የአመራሩን የመፈጸም አቅም ማሳደግ መሆኑን ገልጸዋል። የአመራር…

Read More

16ኛው ብሄራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በተለያዩ ሁነቶች እንደሚከበር ተገለፀ ።

” የሰንደቅ ዓላማችን ከፍታ ለህብረ ብሄራዊ አንድነታችንና ሉአላዊነታችን ዋስትና ነው” ! በሚል መሪ ቃል በክልላችን ጥቅምት 5/2016 የተለያዪ ወቅታዊ መልዕክቶችን በማስተላለፍ እንደሚከበር የክልሉ ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ ተናግረዋል። ዋና አፈጉባኤው በዕለቱ የሚከበረው 16ኛውን የሰንደቅ ዓላማ ቀን የተለያዩ መልዕክቶችን በማስተላለፍ እንደሚከበርና ለዚህም አስፈላጊው ዝግጅቶች መከናወናቸውን ተናግረዋል ። በዕለቱም ሰንደቅ ዓላማችንን በተመለከቱ በተለያዩ ዝግጅቶች…

Read More

ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫ

የክልሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት በኢትዮጵያና በሶማሊ ላንድ መካከል የተደረሰዉን ስምምነት አስመልክቶ በምክር ቤቱ ሰብሳቢዉ በኩል መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫዉን የሰጡት የክልሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ሰለሞን አየለ በኢትዮጵያ እና በሶማሌ ላንድ መካከል የተደረሰዉ ስምምነት ሁሉን አቀፍ የትብብርና አጋርነት የሚያጠናክር በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ ፖለቲካዊና ወታደራዊ መስኮች እጅግ በጣም ጠቃሚ የሆነ ስምምነት እንደሆነ…

Read More

ቆይታከእኛጋር!

የዚህ ወር “ቆይታ ከእኛ ጋር” እንግዳችን ፕሮግራም የትምህርት ጥራትን ለማስጠበቅ የፈተና አስተዳደር ስርዓትን ከኩረጃ የፀዳ ማድረግ፣ የፈተና አሰጣጥን ማዘመን፣ ጠንክሮ በመማርና በማጥናት በራሱ ውጤት የሚያመጣ ትውልድን ስነ ልቦና መገንባት ወሳኝ መሆኑ ይታወቃል ። በመሆኑም የተማሪ የፈተና አሰጣጥ ኩረጃን በማስቀረት ብቁ ተማሪዎችን ወደ ቀጣይ ክፍል ለማሳለፍና እንዲሁም ተማሪውን ከቴክኖሎጂ ጋር በማላመድ ብቁና ተወዳዳሪ ለማድረግ ዘርፌ ብዙ…

Read More

የኮሪደር ልማት ኢንሼቲቭ ከተማዋን ምቹ የስራ እና የመኖሪያ ማዕከል እያደረጋት ነው፦የሚዛን አማን ከተማ ነዋሪዎች

‎በከተማዋ እየተተገበረ ያለው የኮሪደር ልማት ስራ የከተማዋን ገፅታ በእጅጉ የቀየረ በመሆኑ ተግባሩ ተጠናክሮ እንዲቀጥልም ነዋሪዎቹ ከተማ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ‎በቤንች ሸኮ ዞን የሚዛን አማን ከተማ ነዋሪ የሆኑት ኮማንደር ታረቀኝ ታፈሰ ከዚህ ቀደም በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ለረዥም ጊዜ በከተማዋ መኖራቸውን ጠቁመው አሁን እየተሰራ ያለ ኮሪደር ልማት ለመኖሪያ ምቹ መሆኑን ተናግረዋል። ‎በተለይ ዋናው መንገድ ጠባብ ከመሆኑ የተነሳ ዜጎች…

Read More

በዳውሮ ዞን ጌና ወረዳ የኬሚካል ርጭት በማድረግ የወባን ጫና ለመቆጣጠር በከፍተኛ ርብርብ እየተደረገ ነዉ

በጌና ወረዳ የወባ በሽታን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሁሉም ቀበሌዎች ቤት ለቤት የወባ ኬሚካል ርጭት ዘመቻ በስፋት እየተካሄደ ነው። የወረዳው ጤና ጥበቃ ጽ/ቤት እንዳስታወቀው፣ ይህ እርምጃ ከክልሉ መንግስት በተሰጠው ከፍተኛ ትኩረት ጌና ወረዳ 100% የኬሚካል ርጭት እየተደረገ መሆኑን ገልጿል። የወረዳው ጤና ጥበቃ ፅ/ቤት ኃላፊ አቶ ዘነበ ዳማኮ ከኬሚካል ርጭቱ በተጨማሪ ሌሎች የተቀናጁ የመከላከያ መንገዶችም በስራ ላይ መሆናቸውን…

Read More

ከፋፋይ ትርክቶችን በማስወገድ የብሔራዊነት ገዥ ትርክት መገንባት ያስፈልጋል።ሰልጣኞች

“ከዕዳ ወደ ምንዳ” በሚል ርዕሰ ለክልል ማዕከል የመንግስት ሠራተኞች ሲሰጥ የቆየው ስልጠና ዛሬ ተጠናቋል። ስልጠናው ወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች በመዳሰስ የተመዘገቡ ድሎችንና እየገጠሙ ያሉ ፈተናዎች ፣ የመፍትሔ ሀሳቦች እንዲሁም ቀጣይ የጉዞ የሚያመልክት በተለያየ ርዕሰ ጉዳዮች ላይ የተዘጋጀ ነበረ። ስልጠናው ከመቼውም ጊዜ በላይ የአስተሳሰብ፣የአመለካከትና የተግባር አንድነት በማጠናከር እና አቅም በማጎልበት ወቅታዊ ፈተናዎችን በገዥ ትርክቶች ላይ ተሞርኩዞ በመመልከት…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት እያደገ የመጣውን ዘርፈ-ብዙ ግንኙነት ያሳያል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ የኢትዮጵያ ጉብኝት በሁለቱ ሀገሮቻችን መካከል እያደገ የመጣውን ዘርፈ-ብዙ ግንኙነት ማደግ ያሳያል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ለሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በተዘጋጀ የእራት ግብዣ ላይ ንግግር አድርገዋል። በንግግራቸውም፤ የሁለቱን ሀገራት ታሪካዊ ግንኙነት፣ የሚጋሯቸውን ዕሴቶችና ያላቸው ትስስር እየዳበረ መሄዱን አንስተዋል። በዚህም መሠረት ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ…

Read More