Trendings

በዓመት እስከ 130 ሚሊዮን ተጓዦችን የሚያስተናግድ ኤርፖርት እንገነባለን፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

በአፍሪካ ግዙፍ የሚያስብለንን ትልቅ ኤርፖርት ለመገንባት ጥናት አጠናቀናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በምክርቤት ማብራሪያቸው ወቅት ተናግረዋል። አሁን ያለው የቦሌ ዓለም ዓቀፍ ኤርፖርት በዓመት ከ25 ሚሊዬን ለማይበልጡ መንገደኞችን ብቻ አገልግሎት የሚሰጥ በመሆኑ ይህን ለማሳደግ አዲስ ኤርፖርት መገንባት ማስፈለጉን ጠቅላይ ሚንስትሩ ገልጸዋል። በዚህም በዓመት ከ100 እስከ 130 ሚሊዮን ተጓዦችን ማስተናገድ የሚችል አዲስ ኤርፖርት ለመገንባት ጥናቱ…

Read More

የኖርዌይ እና የዴንማርክ አምባሳደሮች በሁለቱ ሀገር መንግሥታት ድጋፍ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የተከናወነው ተግባራትን ጎበኙ

በኢትዮጵያ የኖርዌይ እና የዴንማርክ አምባሳደሮች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሚገኘውንና በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የቅርስ ጥበቃ UNESCO የተመዘገበውን የከፋ ጥብቅ ደን እንዲሁም በደኑ አከባቢ ያለውን የአሳታፊ ደን ማህበር እንቅስቃሴ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። አምባሳደሮቹ በጉብኝታቸው በሁለቱ ሀገራት መንግሥታት ድጋፍ በREDD+ እና CRLF ፕሮግራም በደን ጥበቃና የአየር ንብረት ለውጥ ቁጥጥር መርሀግብር የተሰሩ የደን ጥበቃና ልማት ፣ የኑሮ ማሻሻያ…

Read More

ከዚህ ዓመት ጀምሮ የምናንሠራራበት ጊዜ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከዚህ ዓመት ጀምሮ እንደ ሀገር የምናንሠራራበት ጊዜ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡ በሰጡት ምላሽ ካነሷቸው ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል፡- 👉 እንደ ሀገር በተለያዩ ተቋማት እና ዘርፎች ሪፎርም ሥንሠራ ቆይተናል፤ ከዚህ ዓመት ጀምሮ እንደ…

Read More

በሐምሌ ወር የሰለጠነ የሰው ሃይል ወደ አውሮፓ ሀገራት መላክ ተጀምሯል፦ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

በሐምሌ ወር የሰለጠነ የሰው ሃይል ወደ አውሮፓ ሀገራት መላክ መጀመሩን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ፤ የውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት ዕቅድ አፈፃፀም ተገምግሞ ቀጣይ አቅጣጫዎች መቀመጣቸውን ገልጸዋል፡፡ በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የተገኙ ልምዶችን በመውሰድ በውጭ ሀገር ሥራ ስምሪት በርካታ ዜጎችን ተጠቃሚ ለማድረግ ሁሉም የዘርፉ ባለድርሻ አካላት የራሳቸውን ሚና በአግባቡ በመለየትና…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ከኢፌዲሪ ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የድጋፍ ቡድን ጋር ተወያዩ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ከኢፌዴሪ ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከ አመራሮች ጋር የክልሉን የከተማ ልማት ስራዎች ላይ ያተኮረ ዉይይትላይ በጽህፈት ቤታቸው አድርገዋል፡፡ የኢፌዲሪ ከተማ መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ የከተማ መሬት በምዳባና በጨረታ በማስተላለፍ ሰነድ አልባ የከተማ መሬቶችን ወደ ህጋዊ መስመር ከማስገባት ጥሩ ጅምር ስራዎች መኖራቸውን ገልጸው…

Read More

የሾኬላ ዋሻና ፏፏቴ – ድብቁ የቱሪዝም ሀብት

የሾከላ ዋሻና ፏፏቴ የሚገኘው በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ፣ በኮንታ ዞን፣ አመያ ዙሪያ ወረዳ በኦፓ ላሼ ቀበሌ ውስጥ ነው። የዋሻው አጠቃላይ ይዘት እና ስፋት በዞኑ ውስጥ ካሉት ሌሎች ዋሻዎች ቀዳሚውን ደረጃ የሚይዝ እንደኾነም ነው የሚገለጸው። ሾከላ የሚለውን የዋሻው ስያሜ የተገኘው፥ ከዋሻው አናት ላይ በግምት ከ50 ሜትር በላይ ርቀት ወደታች የሚወረወረው ሾኬላ በተባለው ፏፏቴ ስም እንደተሰየመም ከዞኑ ባህል…

Read More

“ይህ ዓመት በታሪካችን አይተን የማናውቃቸውን ውጤቶች እያየን ለትውልድ የማንፅናት ሥራ የምንጀምርበት ዘመን መጀመሪያ ነው”

ይህ ዓመት ሪፎርሞቻችንን ጨርሰን በታሪካችን አይተን የማናውቃቸውን ውጤቶች እያየን ለትውልድ የማንፅናት ሥራ የምንጀምርበት ዘመን መጀመሪያ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከሕዘዝብ እንደራሴዎች ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡ ባለፉት ስድስት ዓመታት በሀገሪቱ የፖለቲካል ኢኮኖሚ…

Read More

#ኢትዮጵያ_እየመከረች_ነው!

#ደቡብ_ምዕራብ_ኢትዮጵያ እጅግ መሰረታዊ በሆኑ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የሚታየውን አመግባባት ለመፍታት አካታች እና አሳታፊ በሆነ መልኩ ምክክር ማድረግ ወሳኝ ጉዳይ ነው። ኢትዮጵያም ይህንኑ አምናበት ሁሉም ዜጎች የሚሳተፉበት ምክክር በማድረግ ላይ ትገኛለች። እርስዎም ሀሳብዎ ለሀገራችን ችግሮች መፍትሄ እንደሚሆን አውቀው በምክክሩ በንቃት ይሳተፉ! ኮሚሽኑ በመጪው እሁድ ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ለሚጀምረው የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ የቅስቀሳና…

Read More

ለበሽታ መከላከልም ሆነ የህክምና አገልግሎት ውጤታማነት ተግባቦት ወሳኝ በመሆኑ የሚዲያና ህዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች ኃላፊነታቸውን በተገቢው መወጣት አለባቸው፦ አቶ ኢብራሂም ተማም

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የጤና ቢሮ 4ኛ ዙር የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ እና የማርበርግ ቫይረስ በሽታን ለመከታተልና ለመቆጣጠር ከኃይማኖት አባቶች፣ ከሚዲያና ከህዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች ጋር የምክክር መድረክ በታርጫ ከተማ አካሂደዋል። የምክክር መድረኩን በንግግር የከፈቱት የክልሉ ጤና ቢሮ ኃፊው አቶ ኢብራሂም ተማም የተቀናጀ የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ በክልሉ ሁሉም አካባቢ እስከ ቀበሌ ድረስ እንደሚሰጥ ተናግረዋል። 4ኛ…

Read More