በክልሉ ያለዉ የተፈጥሮ ሀብት የአካባቢው ማህረሰብ ህይወት እንዲቀይርና ኑሮውን ማሻሻል እንዲያስችል ብዙ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ደን አካባቢ ጥበቃ አየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ገለጸ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ደን አካባቢ ጥበቃ አየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ከመልካ ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር የአካባቢና ማህበራዊ ተጽዕኖ ግምገማ ረቂቅ ደንብና መመሪያዎች ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር በሚዛን አማን ከተማ የምክክር መድረክ እያካሄደ ይገኛል፡፡ መድረኩን በንግግር ያስጀመሩት ክልሉ ደን አካባቢ ጥበቃ አየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ኢንጂነር አስራት ገ/ማሪያም፤ ክልላችን በሀገራችን ካሉ አካባቢዎች በተፈጥሮ…
