Trendings

በጥናትና ምርምር የተደገፉ ውሳኔዎችና የአሠራር ሥርዓቶች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

በጥናትና ምርምር የተደገፉ ውሳኔዎችና የአሠራር ሥርዓቶች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አራተኛውን ዓመታዊ የፓርላማ ጥናትና ምርምር ኮንፍረንስ በአዲስ አበባ እያካሄደ ነው። በመርኃ-ግብሩ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ ምክትል አፈ-ጉባዔ ሎሚ በዶ፣ የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዎችና የምክር ቤት አባላት፣ ሚኒስትሮች፣ የክልል አፈ-ጉባዔዎች፣ ለምክር ቤቱ ተጠሪ…

Read More

የኮሪደር ልማትን በተመለከተ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሰጡት ማብራሪያ

የኮሪደር ልማት የቦታና ጊዜ ምልከታን የሚቀይር ነው። ለአብነትም በአዲስ አበባ ብቻ ከአንድ ሺህ በላይ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራ ተገንብቷል። በርካታ ወጣቶች ወደ ስፖርት እየተመለሱ ነው። ይህም ማህበረሰብን የመገንባት ስራ ነው። የትውልድ ስነ ልቦና ስብራትን እያረቀ ያለ ስራም ጭምር ነው። ይህን ማንም ሰው የሚያየው፤ ማንም ሰው የሚናገረው ጉዳይ ነው።

Read More

ለሁለት ተከታታይ ቀናት በቴፒ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት 1ኛ አመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ተጠናቀቀ ።

ምክርቤቱ በዛሬው ውሎ የምክርቤቱ አባላት የአሰራርና የአባላት ሥነሥርዓት ለመደንገግ በወጣ ደንብ ላይ መክሯል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የብሔረሰቦች ምክርቤት የአሰራርና የአባላት ሥነሥርዓት ለመደንገግ የወጣ ደንብ በአቶ መቱ አኩ ቀርቧል። የክልሉን ብሔረሰቦች ምክርቤት ሥልጣን እና ተግባርን ለመዘርዘር በወጣው አዋጅ ቁጥር 10/2014 አንቀጽ 43 መሠረት በማድረግ ደንቡ መዘጋጀቱን አቶ መቱ አኩ ገልጸዋል ። የተዘጋጀው ደንብ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የቴፒ ብዝሀ ማዕከል የብልጽግና ፓርቲ ህብረት የመንግስት ሠራተኛ አባላት የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጀመረ

ስልጠናው “በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ይሰጣል። ስልጠናው በመደመር መንግስት እይታ በግብርና መዋቅራዊ ትራንስፎርሜሽን ፣የኢንዱስትሪ ልማት ዘርፍ ፣የከተማ ልማት እንዲሁም የቱሪዝም ዘርፍ እመርታ በሚሉ አጀንዳዎች ላይ ያተኩራል። ​የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የከተሞች ፕላን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር የሆኑት አቶ ፀጋዬ ኃይሌ፣ ስልጠናው በአመራሩና በአባላት መካከል የአስተሳሰብና የተግባር አንድነትን መፍጠርን ዓላማ…

Read More

ተማሪዎች ከቀለም ትምህርት ጎን ለጎን በሙያዊ ዕውቀት እንዲጎለብቱ እየተሰራ እንደሚገኝ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ትምህርት ቢሮ የ2017 ዓ.ም የስራ እና ቴክኒክ ትምህርት በኮንታ ዞን ጪዳ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት አስጀመሯል። በክልሉ በ2017 ትምህርት ዘመን ከ16 ሺህ በላይ ተማሪዎች በሙያ ለመማር መመዝገባቸው ታውቋል። በማስጀመሪያ መርሀ-ግብር ላይ የተገኙት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ም/ኃላፊና የስርዓተ-ትምህርት ዘርፍ ኃላፊ አቶ አባቴ ኡቃ በሀገራችን ያለውን የትምህርት ስብራት ለመጠገን በተጠናው አዲሱ ፍኖተ…

Read More

ከክልሉ ሁሉም አከባቢዎች የተወጣጡ የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ አመራሮች እና ባለሙያች እንዲሁም የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ተመለከቱ

ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጽያ ህዝቦች ክልል ከሁሉም አከባቢዎች የተወጣጡ የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ አመራሮች እና ባለሙያዎች እንዲሁም የኪነጥበብ ባለሙያዎች በቦንጋ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ተመልክተዋል። የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ አመራሮችና ባለሙያዎች እንዲሁም የኪነጥበብ ባለሙያዎች በቦንጋ ከተማ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ ከሚገኘው ገቢ ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እየተገነባ የሚገኘውን የመደመር ትውልድ የቤተ መጽሐፍት…

Read More

የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ‘አስተውሎት’ በሚል ርዕስ ያዘጋጀውን ፊልም አስመረቀ::

የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ‘አስተውሎት’ በሚል ርዕስ ያዘጋጀውን ፊልም አስመርቋል ፡፡ ፊልሙ ትኩረቱን ኢንስቲትዩቱ ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ባከናወናቸው ዋና ዋና ተግባራት እና የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂ የወደፊት የትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ አድርጓል፡፡ ፊልሙን የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ከሰውኛ ፕሮዳክሽን እና ኢንተርቴይንመንት ጋር በመሆን በጋራ አዘጋጅተውታል። በምርቃት ሥነ-ስርዓቱ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ…

Read More

ሁለተኛው ዙር የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች ብሄራዊ ፈተና በሚዛን-ቴፒና ቦንጋ የዩኒቨርስቲዎች ፕሬዝደንቶች፣ ምክትል ፕሬዚደንቶች እንዲሁም ሌሎች የሚመለከታቸዉ አካላት በተገኙበት ተጀምሯል።

የሁለተኛው ዙር የማኅበራዊ ሳይንስ ዘርፍ ተፈታኞች ፈተናቸውን በእንግሊዝኛ ትምህርት ዓይነት መጀመራቸውን ከዩኒቨርሲቲዎቹ መረጃ መወቅ ተችሏል። የሁለቱም ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንቶች ባስተላለፉት መልዕክት ለተማሪዎች መልካም ምኞታቸውን ገልጸው ፈተናውን ተረጋግተው መስራት እንደሚገባቸውም አሳስበዋል። ፈተናው ከዛሬ ጀምረው ሶስት ቀናት የሚሰጥ ሲሆን በዚህኛውም ዙር የፈተና አሰጣጡ በወረቀት እና በበይነ-መረብ /Online/ እንደሚሰጥ ታውቋል። በአሻግሬ ገ/ወልድ

Read More

“የሁለቱ ወንድማማች ሕዝቦች ታሪክ ከአንድ ወንዝ የተቀዳ ነው” ፦ አቶ ማስረሻ በላቸው

በካፋ እና በጅማ ሕዝቦች መካከል ያለውን ታሪካዊ፣ ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ትስስር ይበልጥ ማጠናከር እንደሚገባ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ገለጹ። ​ኃላፊው ይህንን ያመለከቱት በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘውና በሁለቱም ወንድማማች ዞን ህዝቦች መካከል በተደረገው የባህል ምክክር መድረክ ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር ነው። ​የካፋ እና የጂማ ሕዝቦች ታሪክ “ከአንድ…

Read More

በኢ-ኮሜርስ ስትራቴጂ ረቂቅ ሠነድ ላይ የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ እየተካሄደ ነው::

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በብሔራዊ የኢ-ኮሜርስ ስትራቴጂ ረቂቅ ሠነድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩም÷ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የንግድና ቀጣናዊ ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ እና የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመድረኩ እንዳሉት፤ ረቂቅ ስትራቴጂክ ሠነዱ ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የገበያ…

Read More