የሸካ ዞን ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ
የሸካ ዞን ምክር ቤት 5ኛ ዙር 11ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 22ኛ መደበኛ ጉባኤውን በማሻ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል። ጉባኤውን በመክፈቻ ንግግር ያስጀመሩት የሸካ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ዮሐንስ ካሳሁን ባለፉት ስድስት ወራት በዞኑ በርካታ የልማት የኢኮኖሚ እና የመልካም አስተዳደር ተግባራት በምክር ቤቱ ባሉ ቋሚ ኮሚቴዎች አማካይነት የሚከናወኑ የልማት ተግባራት ጥብቅ ክትትልና ቁጥጥር…
