Trendings

የሸካ ዞን ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

የሸካ ዞን ምክር ቤት 5ኛ ዙር 11ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 22ኛ መደበኛ ጉባኤውን በማሻ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል። ጉባኤውን በመክፈቻ ንግግር ያስጀመሩት የሸካ ዞን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ዮሐንስ ካሳሁን ባለፉት ስድስት ወራት በዞኑ በርካታ የልማት የኢኮኖሚ እና የመልካም አስተዳደር ተግባራት በምክር ቤቱ ባሉ ቋሚ ኮሚቴዎች አማካይነት የሚከናወኑ የልማት ተግባራት ጥብቅ ክትትልና ቁጥጥር…

Read More

የተማሪዎች ምዝገባ ዛሬ መጀመሩን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።

የተማሪዎች ምዝገባ ዛሬ መጀመሩን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። ዛሬ ነሀሴ 19 ቀን 2017 ዓመተ-ምህረት የተማሪዎች ምዝገባ በይፋ ተጀምሯል። በመሆኑም ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤቶቻቸው በመሄድ እንዲመዘገቡ ቢሮው አሳስቧል። የተማሪ ቤተሰቦች፣ መምህራን፣ ርዕሰ-መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች እንዲሁም በየደረጃው የሚትገኙ የትምህርት ባለሙያዎች ለምዝገባው ስኬታማነት ርብርብ እንዲታደርጉ ጠይቋል። በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች መረጃዎችን ይከታተላሉን በፌስቡክ https://www.facebook.com/sowestcommunication/ በድረገጽ…

Read More

በ2016 በጀት አመት በክልሉ ግብርና ቢሮ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም የተሻለ አፈፃፀም ማስመዝገብ መቻሉ ተጠቆመ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2017 ዕቅድ ውይይት በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አማካሪና የጽ/ቤት ቤቱ ኃላፊ አቶ ዮሀንስ መላኩ እንደገለፁት በክልሉ የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ምርታማነትን ለማረጋገጥና በምግብ ራስ ለማስቻል በሚሰራው ሥራ እያበረከተ…

Read More

ሀገራዊ ለውጡ እውን የሆነበትን 7ኛ ዓመት አስመልክቶ እየተካሄዱ በሚገኙ ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፎች ላይ የተላለፉ መልዕክቶች፦

የጋራ ማንነት ግንባታ ለብሩህ ኢትዮጵያችን! ኢትዮጵያዊ እሴቶቻችንን ለአዎንታዊ ሰላማችን! መጋቢት የቀጣዩ ዓርበኝነት ጅማሮ ማብሰሪያ! አብረን ጀምረናል አብረን እንደርሳለን! የጋራ ግባችን የአፍሪካ ተምሳሌትነታችን! የመጋቢት ፍሬ የጋራ ትናንት የጋራ ዛሬ እና ቀጣዩ ጀግንነታችን ለኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነታችን! #FMC

Read More

ብልጽግና ፓርቲ በሀሳብ ልዕልና እሳቤዎቹ ህዝብንና ሀገርን ለማሻገር ዘርፈ ብዙ ተግባራት እያከናወነ ይገኛል፦ አቶ ነጋ አበራ

ብልጽግና ፓርቲ በሀሳብ ልዕልና እሳቤዎቹ ህዝብንና ሀገርን ለማሻገር ዘርፈ ብዙ ተግባራት እያከናወነ እንደሚገኝ የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ነጋ አበራ ገለጹ የደቡብ ሞዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ “ትንተና ክህሎት ለአዳጊ መሪነት በሚል መሪ ሀሳብ ለፖለቲካና ህዝብ ግንኙነት ዘርፍ ለመካከለኛ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና…

Read More

ምግብና ሥርዓተ-ምግብን በማሻሻል የቤተሰብ ብልጽግናን ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ።ADSCD

‎ ‎በክልሉ ግብርና ቢሮ የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ዘርፍ ከምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ጋር በመተባበር ለእንስሳት እርባታ ባለሙያዎች የአሰልጣኞች ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየተሰጠ ነው። ‎ ‎በስልጠናው መድረክ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት በክልሉ ግብርና ቢሮ የእንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ታመነ በቀለ ባለፉት አራት አመታት በሌማት ትሩፋት ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራት የተሻለ መነቃቃት የታየባቸው ናቸው ብለዋል።…

Read More

በገቢ ተቋማት የሚታዩ የሥነ-ምግባርና የአገልግሎት አሰጣጥ ጉድለቶችን በመቅረፍ ለውጤታማ የገቢ አሰባሰብ ስርዓት በትኩረት መስራት እንደሚገባ ተገለጸ

በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ ገቢዎች ጽ/ቤት አዘጋጅነት የገቢ ተቋም ፈፃሚዎች አገልግሎት አሰጣጥና ሥነ ምግባር ችግሮችን ለመፍታት ከንግድ ማህበረሰብ ጋር የምክክር መድረክ በቴፒ ከተማ አካሂዷል። የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ ትዕግስት በላይ በወቅቱ እንዳሉት በአሁኑ ወቅት ቴፒ ከተማ የራሱን የወጪ ፍላጎት በራሱ ገቢ መሸፈን የቻለ ቢሆንም ፣ ያለውን አቅም ሙሉ በሙሉ መጠቀም አልተቻለምና ከዚህ በላይ…

Read More

የዓድዋ ድል የኢትዮጵያውያን ጀግንነትና ድል አድራጊነት በዓለም አደባባይ ከፍ ብሎ የታየበት ገድል ነው

የዓድዋ ድል የኢትዮጵያውያን ጀግንነትና ድል አድራጊነት በዓለም አደባባይ ከፍ ብሎ የታየበት የጥቁር ህዝቦች ገድል መሆኑን የታሪክ ምሁራን ገለጹ። ዓድዋ ላይ ጀግንነትን፣ ህብረ ብሔራዊ አንድነትና የአልገዛም ባይነት ወኔን ከጦርና ጎራዴ ጋር የታጠቁ ኢትዮጵያውያን በዘመናዊ የጦር መሳሪያ የታገዘውን የጣሊያን ወራሪ ጦር ድል በማድረግ የሀገራቸውን ክብርና ሉዓላዊነት አጽንተዋል። የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም ኢትዮጵያውያን ብቻ ሳይሆን የመላው ዓለም…

Read More

ለሁለት ተከታታይ ቀናት በቴፒ ከተማ ሲካሄድ የነበረው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት 1ኛ አመት 1ኛ መደበኛ ጉባኤ ተጠናቀቀ ።

ምክርቤቱ በዛሬው ውሎ የምክርቤቱ አባላት የአሰራርና የአባላት ሥነሥርዓት ለመደንገግ በወጣ ደንብ ላይ መክሯል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የብሔረሰቦች ምክርቤት የአሰራርና የአባላት ሥነሥርዓት ለመደንገግ የወጣ ደንብ በአቶ መቱ አኩ ቀርቧል። የክልሉን ብሔረሰቦች ምክርቤት ሥልጣን እና ተግባርን ለመዘርዘር በወጣው አዋጅ ቁጥር 10/2014 አንቀጽ 43 መሠረት በማድረግ ደንቡ መዘጋጀቱን አቶ መቱ አኩ ገልጸዋል ። የተዘጋጀው ደንብ…

Read More

ማሽቃሮ ለሠላምና ለአብሮነት በሚል” በሚል መሪ ሃሳብ በዓሉን ምክንያት በማድረግ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነዉ

የካፌቾ ብሔር ዘመን መለወጫ “ማሽቃሮ” በዓል አከባበር አካል የሆነው ፓናል ውይይት ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደርና ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸውን ጨምሮ የብሔሩ ተወላጆችና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ይካሄዳል ። ውይይቱ የካፌቾ ብሔር ቱባ ባህል ልማቶች ላይ ትኩረት አድርጎ በምክሬቾ፣ በተለያዩ የመንግስት ኃላፊዎች እና ባለድርሻዎች ይመክሩበታል። በአሻግሬ ገ/ወልድ

Read More