Trendings

በክልሉ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በተለያዩ ኩነቶች ለማክበር ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ የዘንድሮ ማርች 8 ( አለምአቀፍ የሴቶች ቀን) በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚከበር አስታውቋል። የቢሮው ኃላፊ ወ/ሮ ገነት መኩሪያ እንደገለጹት፥ በሁሉም የክልሉ መዋቅሮች ቀድሞ በወረዳ መነሻ ዕቅድ መሠረት ቀኑ በተለያዩ ኩነቶች እና በመስክ ጉብኝት ይከበራል ብለዋል። በዓሉ በአለም አቀፍ ደረጃ ለ114ኛ በሀገራችን ደግሞ ለ49ኛ ጊዜ “ፈጣንና ቀጣይነት ያለው…

Read More

የኮሪደር ልማትን በተመለከተ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሰጡት ማብራሪያ

የኮሪደር ልማት የቦታና ጊዜ ምልከታን የሚቀይር ነው። ለአብነትም በአዲስ አበባ ብቻ ከአንድ ሺህ በላይ የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራ ተገንብቷል። በርካታ ወጣቶች ወደ ስፖርት እየተመለሱ ነው። ይህም ማህበረሰብን የመገንባት ስራ ነው። የትውልድ ስነ ልቦና ስብራትን እያረቀ ያለ ስራም ጭምር ነው። ይህን ማንም ሰው የሚያየው፤ ማንም ሰው የሚናገረው ጉዳይ ነው።

Read More

በቱርክ ሲደረግ የነበረው የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ድርድር በስምምነት ተጠናቀቀ

በቱርክ ፕሬዚዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶሃን አደራዳሪነት በአንካራ ለሶስተኛ ጊዜ የተካሄደው የኢትዮጵያ እና የሶማሊያ ድርድር ሁለቱንም አገራት በሚያግባባ ስምምነት ተጠናቅቋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሶማሊያ ፕሬዝዳንት ሐሰን ሼክ ሞሐሙድ በቱርክ ፕሬዝዳንት ረሲፕ ጣይብ ኤርዶጋን ግብዣ ዛሬ ምሽት በአንካራ ውይይት አድርገዋል፡፡ ሁለቱ መሪዎች ውይይቱን ካደረጉ በኋላም በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል። መሪዎቹ በመግለጫቸውም፤ ኢትዮጵያ በሶማሊያ የባሕር ዳርቻ…

Read More

የአመራር ምዘናው ጠንካራ ተቋም በመገንባት የህዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚረዳ ነው፦ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ የአመራር ግምገማና ምዘና መድረክ በቦንጋ ከተማ በመካሄድ ላይ ይገኛል። የአመራር ግምገማና ምዘናው ከብልፅግና ፓርቲ ዕሳቤና መርሆዎች መነሻ ተቋማት የተጣለባቸውን የህዝብ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በአመራር መሪነት የተከናወኑ ተግባራት በዝርዝር የሚገመግም እንደኾነ በመድረኩ ተገልጿል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በመድረኩ መክፈቻ ወቅት እንደገለጹት፥ የአመራር ምዘናው ጠንካራ ተቋም በመገንባት የህዝብ…

Read More

በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በብልጽግና እሳቤዎች ቅኝት በርካታ ተግባራት በስኬት ተከናውነዋል ፦አቶ በላይ ኮጁአብ

‎ ‎በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በብልጽግና እሳቤዎች ቅኝት በርካታ ተግባራት በስኬት ማከናወን እንደተቻለ የቦንጋ ብዝሃ ማዕከል የኢኮኖሚ ዘርፍ ብልጽግና ህብረት ሰብሳቢ አቶ በላይ ኮጁአብ ገለጹ ‎ ‎በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ የቦንጋ ብዝኃ ማዕከል የኢኮኖሚ ዘርፍ ብልጽግና ህብረት የ2017ዓ.ም የአባላት ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው ‎ ‎የቦንጋ ብዝሃ ማዕከል የኢኮኖሚ ዘርፍ ብልጽግና ህብረት ሰብሳቢ አቶ በላይ…

Read More

የምዕራብና የደቡብ ምዕራብ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ ከመደበኛ በላይ ዝናብ ይኖራቸዋል

ኢንስቲትዩት የወቅት ትንበያ ይፋ ለማድረግ ባዘጋጀው የባለድርሻ አካለት መድረክ የባለፈውን የበጋ ወቅት ትንበያ የገመገመ ሲሆን በጋው በአብዛኛው የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ መደበኛ እና ከመደበኛ በላይ ዝናብ እንደተስተዋለባቸውና ይህም ሁኔታ በጋ ሁለተኛ የዝናብ ወቅታቸው ለሆኑት በደቡብና ደቡብ ምስራቅ ለሚገኙ አርሶ እና አርብቶ አደሮች ምቹ ሁኔታን የፈጠረ እንደነበረ ተገልጿል፡፡ በእለቱ የመጪው በልግ ትንበያ ይፋ የተደረገ ሲሆን በልግ ዋነኛ…

Read More

20ኛው የዓለም የሥራ ድርጅት አህጉራዊ ኮንፍረንስ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ

20ኛው የዓለም የሥራ ድርጅት አህጉራዊ ኮንፍረንስ ይፋዊ የማስጀመሪያ ሥነ-ስርዓት በአፍሪካ ኅብረት የመሰብሰቢያ አዳራሽ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ኮንፈሰንሱ “የማይበገር ማህበረሰብ እና ጤናማ አካባቢ፤ የሰው ኃይልን በብዛት የሚጠቀሙ የኢንቨስትመንት ፕሮግራም አካሄዶች” በሚል መሪ ሀሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። ኮንፈሰንሱ የሰው ሰራሽ አስተውሎት ጨምሮ የአለም የቴክኖሎጂ እድገት፣ ሰላምና ጸጥታ፣ የሀገራት የንግድ ፖሊሲዎች እና የአየር ንብረት ለውጥ በሰራተኞች ደህንነት እና የሥራ…

Read More

የወባ ስርጭትን መከላከልና መቆጣጠር ስራ የሁሉንም ህብረተሰብ ርብርብ ይጠይቃል ተባለ

የሸካ ዞን ጤና መምሪያ የ2017 የወባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ተግባር ያለበት ደረጃና የቀጣይ ተግባራት ዕቅድ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቴፒ ከተማ ውይይት አካሂዷል። የውይይት መድረኩን የመሩት የሸካ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ እና የውሃ ማዕድንና ኢነርጂ መምሪያ ኃላፊ አቶ በላቸው ጋራ እንደተናገሩት የወባ ስርጭትን መከላከልና መቆጣጠር ስራ የሁሉንም ህብረተሰብ ርብርብ ይጠይቃል ብለዋል። በየደረጃው የሚገኘው የፓርቲና የመንግስት አመራር…

Read More

በዳዉሮ ዞን ታርጫ ጠቅላላ ሆስፒታል በማኅጸን ውልቃት የሕክምና ዘርፍ እየተሰጠ የሚገኘው አገልግሎት በተሻለ ሁኔታ እንዲሰጥ ለማድረግ የተቀናጀ ርብርብ እንደሚጠይቅ ተገለጸ።

አገልግሎቱን የበለጠ ተደራሽ ለማድረግ የባለድርሻ አካላትን በማሳተፍ ተግባሩ እየተመራ እንዳለም የሚመለከታቸው የሥራ ኃላፊዎች ተናግረዋል። በዳዉሮ ዞን የታርጫ ጠቅላላ ሆስፒታል በተለያዩ የሕክምና ዓይነቶች በሰለጠኑ ባለሙያዎች አገልግሎቱን ተደራሽ እያደረገ እንደሚገኝ ከሆስፒታሉ ያገኘነው መረጃ ያሳያል። በተለይም በማህጸንና ጽንስ፣ በሕጻናት፣ በአጥንትና ድንገተኛ አደጋዎች፣ በአጠቃላይ ቀዶ ጥገናና በውስጥ ደዌ በሽታዎች በስፔሻሊት ደረጃ የሕክምና አገልግሎቱ እየተሰጠ ይገኛል። ከእነዚህ አንዱ በሆነው በማኅጸንና…

Read More

የወጣቶችን ህይወት ከመቀየር ባለፈ የአከባቢውን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

የሺሾ እንዴ ወረዳ እንተርፕራይዝ፣ንግድ፣ገበያ ልማትና ስራ ክህሎት ፅህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አሳዬ አበቶ እንዳሉት በወረዳው ወጣቶች በሰፈራ ማስገባት የጀመረው በ2013 ዓ ም ክረምት አከባቢ እንደነበር ገልጸው ውጤት እየተመዘገበ ነው ብለዋል። በሰፈራው ፕሮግራም የወጣቶችን ለማስገባት ከአመለካከት ጀምሮ በርካታ ፈተናዎችን የተሻገረ መሆኑን ያስታወሱት አቶ አሳዬ በተሰራው ጠንካራ ስራ ከ4 ሺህ በላይ ወጣቶችን ህይወት መቀየር እንደተቻለ ገልጸዋል። ወጣቶቹ…

Read More