Trendings

በኢ-ኮሜርስ ስትራቴጂ ረቂቅ ሠነድ ላይ የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ እየተካሄደ ነው::

የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በብሔራዊ የኢ-ኮሜርስ ስትራቴጂ ረቂቅ ሠነድ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር የግብዓት ማሰባሰቢያ መድረክ እያካሄደ ነው። በመድረኩም÷ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የንግድና ቀጣናዊ ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ እና የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላን (ዶ/ር) ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመድረኩ እንዳሉት፤ ረቂቅ ስትራቴጂክ ሠነዱ ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች የገበያ…

Read More

የዩናይትድ ኪንግደም የግብርና ንግድ ልዑክ በኢትዮጵያ በግብርና ኢንቨስትመንት መስኮች መሰማራት እንደሚፈልግ ገለጸ

የዩናይትድ ኪንግደም የግብርና ንግድ ልዑክ (UK Agribusiness Trade Mission) በኢትዮጵያ በግብርና የኢንቨስትመንት መስኮች የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትር ከፍተኛ የፖሊሲ አማካሪ ጫላ ሆርዶፋ(ዶ/ር) ከልዑኩ ጋር በግብርና ኢንቨስትመንት ላይ ያተኮረ ውይይት አድርገዋል። በመድረኩ በወተት ሀብት፣ በዶሮ፣ በማር፣ በእንስሳት ጤና፣ በዘርና በእንስሳት መኖ ልማት የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ምክክር ተደርጓል። ለልዑክ ቡድኑ በኢትዮጵያ ስላሉ የግብርናው የኢንቨስትመንት እድሎች…

Read More

በጋምቤላ ክልል ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን ምሁራን የበኩላቸውን ሃላፊነት እንዲወጡ ተጠየቀ::

በጋምቤላ ክልል አልፎ አልፎ የሚከሰተው የጸጥታ መደፍረስ በዘላቂነት እንዲፈታ ምሁራን የበኩላቸውን ሃላፊነት እንዲወጡ ተጠየቀ። በክልሉ የሚገኙ ምሁራን ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በወቅታዊ የሰላምና ፀጥታ ሁኔታ ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ በዚሁ ጊዜ እንዳሉት÷ የተለያዩ ከፋፋይ ትርክቶችን የሚነዙ አካላት ክልሉን የግጭት ቀጠና ለማድረግ በሰዎችና በንብረት ላይ ጉዳት እያደረሱ ነው። በፅንፈኝነት ታውረው የሰዎች ሕይወት እንዲጠፋ…

Read More

በሸካ ዞን የጥምቀት ከተራ በዓል በድምቀት እየተከበረ ይገኛል።

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት የሚከበረው የጥምቀት ከተራ በዓል በዞኑ ሁሉም አካባቢዎች በድምቀት መከበር ጀምሯል። የእምነቱ ተከታይ በሆኑ ምዕመናን እና ሌሎች አካላት በመታጀብ ታቦታቱ ከማደሪያ ስፍራቸው በመውጣት ወደ ጥምቀተ ባህር እያመሩ ይገኛሉ። የሸካ ዞን ዋና ከተማና የክልሉ ብዝሃ ማዕከል በሆነችው ቴፒ ከተማ ታቦታቱ ከየአቅጣጫው ታጅበው በድምቀት ወደ ጥምቀተ ባህር እያመሩ ሲሆን በአንድራቻ ወረዳ…

Read More

ቆይታ ከእኛ ጋር!

የዚህ ወር “ቆይታ ከእኛ ጋር” እንግዳችን ፕሮግራም የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም በክልሉ ስለተከሰተው የወባ ወረርሽኝ፣ የመከላከልና ምላሽ አሰጣጥ እንዲሁም አሁናዊ የወረርሽኝ ሁኔታን በሚመለከት ከክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጋር ቆይታ አድርገዋል። ያደረግነው ቆይታ እንደሚከተለው ቀርቧል! መንግስት ኮሙኒኬሽን (መ/ኮ): የቆይታ ለእኛ ጋር ፕሮግራም እንግዳ ለመሆን ፍቃደኛ ስለሆኑ እናመሰግናለን። አቶ ኢብራሂም ተማም፣…

Read More

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ55 ሚሊዮን ዶላር ያስገነባውን የኢ-ኮሜርስ ሎጂስቲክስ ማዕከል አስመረቀ::

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ በ55 ሚሊዮን ዶላር ያስገነባውን ዘመናዊ የኢ-ኮሜርስ ሎጂስቲክስ ማዕከል በዛሬው ዕለት አስመርቋል። አየር መንገዱ በዛሬው ዕለት ያስመረቀው መሠረተ ልማት በአፍሪካ በዓይነቱ የመጀመሪያው ነው ተብሏል። በልዩ ሁኔታ ለኢኮሜርስ ሸቀጦች እንዲሁም ለፖስታ እና ጥቅል መልእክቶች የሎጂስቲክስ አገልግሎት ለመስጠት ታስቦ ወደ ስራ የሚገባው መሰረተ-ልማት፤ የአፍሪካን የኢኮሜርስ ኢንደስትሪ ዕድገት ከማፋጠኑም ባሻገር፣ አዲስ አበባን በአፍሪካ ብሎም በዓለም…

Read More

ተጠናቅቆ ለአገልግሎት የበቁና ቀጣይ የሚገነቡ ፕሮጀክቶች የብልጽግና ፓርቲ ለህዝብ ጥያቄ የሰጠዉ ምላሽ ማሳያ ናቸዉ፦ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የህዝብን የልማት ጥያቄ በተገቢው መንገድ ለመመለስ በክልሉ መንግስት የተጀመሩ የተለያዩ ልማት ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ተናግረዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን የገለጹት በዳውሮ ዞን ኢሳራ ባሌ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ መሠረተ ድንጋይ ባኖሩበትና ግንባታው የተጠናቀቀውን የተለያዩ የልማት ስራዎችን መርቀው በከፈቱበት ወቅት ነው። ባለፉት ዓመታት የተሰጡ የቤት ስራዎች ተጠናቅቆ እየተመረቁ መሆኑን ያመለከቱት ርዕሰ መስተዳድሩ የተጀመሩ…

Read More

የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራው የወጪ ንግድና ኢንቨስትመንትን የሚያበረታታና ተወዳዳሪነትን የሚያሳድግ ነው

የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራው የወጪ ንግድና ኢንቨስትመንትን የሚያበረታታና ተወዳዳሪነትን የሚያሳድግ መሆኑን የሞሃን ኩባንያ ሊቀ-መንበር እና የህንድ ቢዝነስ ፎረም ሊቀመንበር ማዩር ኮታሪ ተናገሩ። በኢትዮጵያ በተለያዩ የማምረቻ ዘርፎች ላይ የተሰማራው የሞሃን ኩባንያ ሊቀ-መንበር እና የህንድ ቢዝነስ ፎረም ሊቀመንበር ማዩር ኮታሪ፤ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ትግበራውን በተመለከተ ከኢዜአ ጋር ቆይታ አድርገዋል። በፖሊሲ ተግበራው በመንግስት የተወሰደው እርምጃ ብዙዎች ሲጠብቁት የነበረ…

Read More

የ2016 የምርት ዘመን ክልላዊ የበጋ መስኖ ስንዴ ማስጀመሪያ መርሀግብር ተካሄደ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2016 የምርት ዘመን የበጋ መስኖ ስንዴ የማብሰሪያ መርሀግብር የክልል አመራሮች እና የባለድርሻ አካላት በተገኙበት በካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ ተካሂዷል። የክልሉ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ከግብርና ቢሮ ጋር በመተባበር በወረዳው ሜዳቦ ቀበሌ በ50 ሄክታር ኩታ ገጠም ማሳ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች እና የአከባቢው አርሶደአሮች ጋር በመሆን የበጋ መስኖ ስንዴ እርሻን አብስረዋል። በክልሉ 7…

Read More

በአገር አቀፍ ደረጃ እስካሁን ባለው ሂደት 12 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በመኸር ሰብል ተሸፍኗል-ዶክተር ግርማ አመንቴ

በአገር አቀፍ ደረጃ እስካሁን ባለው ሂደት 12 ሚሊዮን ሄክታር መሬት በመኸር ሰብል መሸፈኑን የግብርና ሚኒስትር ዶክተር ግርማ አመንቴ ገለፁ። 2016 በጀት ዓመት ከግብርና ግብዓት ስርጭት ጋር ተያይዞ የሚከሰቱ ችግሮችን ዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመጠቀም ለመቅረፍ እንደሚሰራም ተናግረዋል፡፡ የግብርና ሚኒስቴር የ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የሥራ አፈጻጸም እና የ2016 ዓ.ም በጀት ዕቅድ ላይ ውይይት አካሂዷል፡፡ በመድረኩ የእርሻና ሆልቲካልቸር፣ የእንስሳት…

Read More