በ9 ወራት አፈጻጸም የተመዘገቡ ውጤቶችን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለጸ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ጤና ቢሮ የዋሽ እና ገበያ መር ሳኒቴሽን የ2017 ዓ/ም የ9ወር የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በቦንጋ እያካሄደ ይገኛል። የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም በመድረኩ ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የክልሉ ጤና ቢሮ የንጽህና አጠባበቅ ስራዎችን ለህብረተሰቡ ተደራሽ በማድረግ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። በዚህ መሠረት በ2030 ላይ ሁለንተናዊ ዘላቂነት ያለው…
