Trendings

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከግብርና መር ወደ ብዝሃ-ዘርፍ እንዲሸጋገር የተነደፈው ፖሊሲ ውጤታማ ሆኗል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከግብርና መር ወደ ብዝሃ-ዘርፍ እንዲሸጋገር የተነደፈው ፖሊሲ በእጅጉ ውጤታማ ሆኗል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሳላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ፤ መንግስት ከሕዝብ ጋር ተሳስሮ ልማት እንዲያመጣ ግልጽ አቅጣጫ የተቀመጠው ከለውጡ ወዲህ መሆኑን ገልጸው÷ ለአብነትም መንግስትና ህዝብ…

Read More

ኢትዮጵያን የሚገልጹ መለያዎችን የያዘው አዲሱ የተሽከርካሪ ሰሌዳ መለያ ቁጥር ይፋ ሆነ

የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር ኢትዮጵያን የሚገልጹ መለያዎችን የያዘውን አዲሱን የተሽከርካሪ ሰሌዳ መለያ ቁጥር ይፋ አድርጓል። የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ይህንኑ አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ፣ ሚኒስቴሩ አዲስ የተሽከርካሪዎች የመለያ ቁጥር ሰሌዳ ዓይነቶች እና ምልክቶች መወሰኛ እና የአገልግሎት አሰጣጥ መመሪያ ቁጥር 1050/2017 ማዘጋጀቱን እና በዚሁ መሠረትም የተሽከርካሪ ሰሌዳ መለያ ቁጥር በአዲስ እንደሚተካ ገልጸዋል። በሥራ ላይ…

Read More

የፓርቲው ተቋማዊ አቅምን ለማጠናከር የብልጽግና ቤተሰብና ህብረት ለፓርቲ ተቋም ግንባታ መሠረት የሚጥል ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል።

‎የፓርቲው ተቋማዊ አቅምን ለማጠናከር የብልጽግና ቤተሰብና ህብረት ውጤታማና መሠረት የሚጥል ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ የቦንጋ ማዕከል የአስተዳድር ዘርፍ የብልጽግና ህብረት ሰብሳቢ አቶ ሳምሶን መለሰ ገለጹ። ‎በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት የቦንጋ ማዕከል የአስተዳደር ዘርፍ የብልፅግና ህብረት የሱፐርቪዥንና ድጋፋዊ ክትትል ምልከታ ያካሄደውን ግብረ-መልስ ሪፖርት ግምገማ እያካሄደ ነው። ‎የቤተሰብ አደረጃጀትና አሰራር፣ አዳዲስ አባላት ምልመላ፣…

Read More

በተከናወነዉ ሰፊ ርብርብ የወባ በሽታ ጫና ባለፈው ከነበረበት የቀነሰ ቢሆንም አሁንም ጠንካራ ስራ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ

የክልሉ ጤና ቢሮ ሁሉተኛ ዙር ቀበሌን መሠረት ያደረገ የወባ በሽታ የመከላከልና የመቆጣጠር ዘመቻ በይፋ አስጀምሯል። ዘመቻውን በይፋ ያስጀመሩ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም በሮው ሌሎች የባለድርሻ አካላትን በማስተባበር ባከናወናቸው ሰፊ ርብርብ የወባ በሽታ ጫና ባለፈው ከነበረበት የቀነሰ ቢሆንም አሁንም ጠንካራ ስራ እንደሚያሰፈልግ ገልጸዋል። የሚፈለገውን ግብ ለመድረስ ሁለተኛ ዙር ዘመቻ…

Read More

የሸኮ ብሔር የአዲስ ዘመን ብስራትና የምስጋና በዓል ቲካሻ ቤንጊ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው።

የሸኮ ብሔር የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል ቲካሻ ቤንጊ በሸኮ ከተማ ከፍተኛ አመራሮች ፣ የብሔሩ ተወላጆችና ወዳጆች በተገኙበት በፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው። በፓናል ውይይት መድረኩ በኢፌዲሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል የተከበሩ ወ/ሮ ዘሙ ተስፋዬና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተሳታፊ ሆነዋል ሲል…

Read More

ማዳበሪያ ማምረት ከአገር ሉዓላዊነት ጋር የሚያያዝ ነው፡- የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ

ማዳበሪያ ማምረት ከአገር ሉዓላዊነት ጋር የሚያያዝ ነው፡- የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ በኢትዮጵያ ማዳበሪያ ማምረት ከአገር ሉዓላዊነት ጋር የሚያያዝ ነው ሲሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ ተናገሩ። ሚኒስትሩ በቀጣይ ለመገንባት ስምምነት የተፈረመበትን የማዳበሪያ ማምረቻ ፕሮጀክት አስመልክቶ ከኢቢሲ ጋር ቆይታ አድርገዋል። ፕሮጀክቱ ማዳበሪያን በአገር ውስጥ አምርቶ በሚፈለገው ጊዜ እና በተመጣጣኝ ዋጋ በማቅረብ የአርሶ አደሩን ምርት ለማሳደግ የሚያስችል ነው…

Read More

በኅብር ሆነን የትላንት ትግላችንንና የዛሬ ጥንካሬያችንን በአግባቡ እየዘከርን ለመጭው ትውልድ ማስተላላፊ ይጠበቅብናል፦ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

ጳጉሜን 4 – የኅብር ቀን “ኅብራችን ለሰላማችን” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቦንጋ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። ዕለቱን በማስመልከት በቦንጋ ከተማ ከማለዳው 12 ሰዓት ጀምሮ በማስ ስፖርት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ እና ሌሎች ሁነቶች ተደርገዋል፡፡ በመረሃ ግብሩ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ጳጉሜን 4 – የኅብር ቀን “ኅብራችን ለዘላቂ…

Read More

በክልል ማዕከል አጠቃላይ 59 አመራሮችን ከኃላፊነት የማንሳት፣ የማሸጋሸግ እና በአዲስ መልክ ማደራጀት ሥራ ተሠርቷል፦አቶ ፍቅሬ አማን

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ክልላዊ የአመራር ግምገማና ምዘና መድረክን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸው በብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት በተቀመጡ አቅጣጫዎች መሠረት ከክልል እስከ ታችኛው መዋቅር ያሉት አመራሮች የግምገማና የምዘና መድረክ በጥብቅ ዲስፕሊን በመምራት አመራሩን በተገቢው መመዘን መቻሉን አስታውሰዋል። ግምገማው የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምን መነሻ በማድረግ የ2018 የፓርቲና…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ለምክር ቤቱ አባላት በአስተዳደር ዘርፍ ሥራዎች የተከናወኑ ተግባራት አቅርበዋል።

የሠላምና ፀጥታ ስራዎች የክልሉን ሠላም ለማጽናት 491,389 የህብረተሰብ ክፍሎችን በሰላም፣ በብዝሃነት፣ በአብሮነትና በሰላም ግንባታ ዙሪያ ግንዛቤ በመፍጠር ተችሏል ፣ 60 የሰላም ምክር ቤቶችን በማጠናከር ወደ ስራ ለማስገባት ተችሏል። የሃይማኖት ተቋማት ለሁለንተናዊ ሠላም ግንባታ ያላቸው ሚና ለማሳደግ 32 የሐይማኖት ተቋማት ጉባኤ አደረጃጀቶችን ለማጠናከርና መደገፍ ስራ ተሰርቷል ፣ በየደረጃው ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በመቀናጀት ከቀረቡ 63 የሃይማኖት…

Read More