የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥትና ፓርቲ ሥራ ኃላፊዎች በቴፒ ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)ን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የመንግሥትና የፓርቲ የሥራ ኃላፊዎች በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ እየተከናወኑ ያሉ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ተመልክቷል። አመራሮቹ በከተማው እየተገነባ ያለውን የ“መሶብ” አንድ ማዕከል አገልግሎት እና የክልል ተቋማት የቢሮ ህንጻ ግንባታ ሂደት በቦታው ተገኝተው ምልከታ አድርገዋል። የ“መሶብ” አንድ ማዕከል አገልግሎት ፕሮጀክት ሙሉ በሙሉ ተጠናቆ ወደ…
