Trendings

ከማምረት የሚሻገር ዕድል ይዘው የመጡ የመኖ ማቀነባበሪያ ማሽኖች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል

ሪፖርታዥ ከማምረት የሚሻገር ዕድል ይዘው የመጡ የመኖ ማቀነባበሪያ ማሽኖች በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአንድ ሀገር ሁለንተናዊ እድገት ከሚያመላክቱ ጉዳዮች አንዱ የዜጎች አካላዊና አዕምሯዊ ጤንነት መረጋገጥ መቻሉ ነው። ከዚህ ጋር በተያያዘ በብዙ ታዳጊ ሀገራት ላይ የሚስተዋለው የመቀንጨር ችግር ከኢትዮጵያ እንዲጠፋ ዘንድ መንግስት የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰደ እንዳለ ማወቅ ተችላሏል። ከእነዚህ የመፍትሔ አቅጣጫዎች አንዱ ዜጎች በፕሮቲን የበለጸጉ…

Read More

የክልሉ ግብርና ቢሮና ተጠሪ ተቋማቱ የ2016 በጀት ዓመት ያለፉት 11 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ገመገሙ፡፡

የክልሉ ግብርና ቢሮና ተጠሪ ተቋማት የ2016 በጀት ዓመት ያለፉትን 11 ወራት የዕቅድ አፈፃፀም መድረክ በቦንጋ ከተማ በጋራ ገምግመዋል፡፡ በመድረኩ በክልሉ ግብርና ቢሮና ተጠሪ ተቋማት በዋና ዋና ዘርፎች የተከናወኑ ስራዎች ከቀደሙት ጊዜያት በተሻለ መልኩ የተፈፀመ መሆኑ ተገምግሟል፡፡ በእርሻ ዘርፍ ባለፉት 11 ወራት በዓመታዊና በቋሚ ሰብሎች ከምርት አኳያ የተለያዩ እድገቶችን ማስመዝገብ ተችሏል፡፡ የግምገማ መድረኩን የመሩት የክልሉ ምክትል…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በክልላዊ የፀጥታ ሁኔታ ላይ የሚመክር መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በክልሉ የፀጥታ ሁኔታ ላይ የሚመክር፣ የፀጥታ ግብረሃይል መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። ወቅታዊ ክልላዊ የፀጥታ ሁኔታዎችን የሚዳስስ ስነድ እና የፀጥታ ግብረሃይል ዕቅድ በክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ምክትል የቢሮ ኃላፊዎች እየቀረበ የሚገኝ ሲሆን በቀረበው ሰነድ ላይ ሰፊ ውይይት እንደሚካሄድ ተገልጿል። መድረኩ በክልሉ አስተማማኝና ዘላቂ…

Read More

በ2018 ዓ.ም የብልፅግና ፓርቲን ወክለው የማረቃ ገና ምርጫ ክልል እጩዎች ይፋ ሆኗል

በ2018 ዓ.ም ለሚካሄደው 7ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ጠቅላላ ምርጫ የብልጽግና ፓርቲ እጩዎች ይፋ ተደርገዋልደ ወ/ሮ ገነት መኩሪያ (የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት) #የክልል ም/ቤት ማረቃ ገና ምርጫ ክልል ተወካዮች 1- ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋገሾ ለክልል ምክር ቤት። 2- አቶ እስራኤል አታሮ ለክልል ምክር ቤት 3-አቶ ታርኩ አካሉ ለክልል ምክር ቤት 4-አቶ ደረሰ ገትሳ ለክልል ምክር ቤት 5-አቶ…

Read More

ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ የማሳ ላይ እንክብካቤ ስራዎችንና የቴክኖሎጂ አጠቃቀምን ከወትሮው በተለዬ ሁኔታ ተግባራዊ ማድረግ ይገባል ፦አቶ አጥናፉ ኃይሌ

በካፋ ዞን ገዋታ ወረዳ የግብርና ምርትና ምርታማነት ዕድገት ለብልፅግናችን በሚል መሪ የንቅናቄ መድረክ ተካሂዷል። ምርትና ምርታማነትን ከማሳደግ ባሻገር ሊታረስ የሚችሉ ሰፊ መሬቶችን በመለየት የማሳ ሽፋን ስራዎችን ማሳደግ እንደሚገባ በመድረኩ የተገኙት የካፋ ዞን የብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አጥናፉ ኃይሌ ተናግረዋል። ወቅታዊ የግብርና ስራዎች እንዲሳኩ አመራሩና ባለሙያው ለአርሶ አደሩ የሚያደርገውን ሙያዊ ዕገዛ የበለጠ ማጎልበት ይገባቸዋል ብለዋል፡፡…

Read More

ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት መከበር ሁሉም በተሰማራበት የሙያ መስክ ለአገሩ የሚጠበቅበትን ማበርከት አለበት

ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት መከበር ሁሉም በተሰማራበት የሙያ መስክ ለአገሩ የሚጠበቅበትን ማበርከት እንዳለበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ። በሉዓላዊነት የተሰየመው ጳጉሜ-3 “ኅብር ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት” በሚል መሪ ኃሳብ ለሀገር ሉዓላዊነት መከበር የተከፈለን ዋጋ ክብር በመስጠት በሀገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት ተክብሮ ውሏል። በሳይንስ ሙዚየም የተሰናዳው ዝግጅትም የፓናል ውይይትን ጨምሮ ለአገር ነፃነት የተከፈለን ውድ ዋጋ የሚያሳይ የአውደ-ርዕይ ዝግጅትና…

Read More

የህዝብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ቀዳሚ ትኩረት መሆኑ ተገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ የህዝብን ተጠቃሚነት ማረጋገጥን ማዕከል ያደረገ የክልልና የዞን ምክር ቤቶች የ2018 የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ በታርጫ ከተማ ተጀመረ። መድረኩን በንግግር የከፈቱት የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ፣ የምክር ቤት አባላት በየደረጃው የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ከምንጊዜውም በላይ በትጋት እንዲሰሩ አሳስበዋል። “በሩብ ዓመቱ የታዩ ጠንካራ ጎኖችን በማስቀጠልና የታዩ…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ከኢፌዲሪ ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር የድጋፍ ቡድን ጋር ተወያዩ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ከኢፌዴሪ ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከ አመራሮች ጋር የክልሉን የከተማ ልማት ስራዎች ላይ ያተኮረ ዉይይትላይ በጽህፈት ቤታቸው አድርገዋል፡፡ የኢፌዲሪ ከተማ መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ከፍተኛ አመራሮች በክልሉ የከተማ መሬት በምዳባና በጨረታ በማስተላለፍ ሰነድ አልባ የከተማ መሬቶችን ወደ ህጋዊ መስመር ከማስገባት ጥሩ ጅምር ስራዎች መኖራቸውን ገልጸው…

Read More

ሚኒስቴሩ ከቻይና የገጠር ልማት ፋውንዴሽን ጋር በትብብር ለመስራት ተፈራረመ

የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከቻይና የገጠር ልማት ፋውንዴሽን ጋር በተለያዩ መስኮች በትብብር መስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱ በ2ኛው ምዕራፍ የትብብር ማዕቀፍ በ7 ዋና ዋና የልማት መስኮች ለችግር ተጋላጭ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ ነው ተብሏል፡፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፥ ኢትዮጵያና ቻይና በኢኮኖሚ፣ በማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ዘርፍ ለዓመታት የዘለቀ ግንኙነት እንዳላቸው አስታውሰዋል።…

Read More

የህልም ጉልበት፣ ለእመርታዊ እድገት ” በሚል መሪ ቃል በዳውሮ ዞን ታርጫ ከተማ ላለፉት አስር ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ የቆየው 3ኛ ዙር የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና መድረክ በስኬት ተጠናቋል።

በማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው ለአመራሩ የሥራ መመሪያ የሰጡት የዳውሮ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ታሪኩ አካሉ እንደገለፁት የሀገሪቱን ሁለንተናዊ ብልፅግና ለማረጋገጥና የኅብረተሰቡን ህይወት ለማሻሻል የአመራሩ ቁርጠኝነት ወሳኝ ነው። ህልማችንን ለማሳካት በተገቢው መተለምና የወል ትርክትን በማፅናት እንዲሁም መተግባር ከምንም ጊዜ በላይ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነውም ብለዋል። ከስልጠናው ማግስት ጀምሮ በንድፈ ሃሳብና በመስክ ጉብኝት…

Read More