Trendings

ብልጽግና ፓርቲ በሁለት አመት ከግማሽ በሁሉም ዘርፎች ያከናወናቸው ተግባራት በማስቀጠል የነበሩ ጉድለቶችን በማረም አባሉና አመራሩ በቀጣይ ይበልጥ በቁርጠኝነት ሊሰራ ይገባል ተባለ

በሸካ ዞን በሁሉም ከተማና ወረዳ አስተዳደሮች ሲደረገ የነበረው የብልጽግና ፓርቲ አባላት ዞናዊ የማጠቃለያ ኮንፈረንስ ተጠናቋል። “ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል ፓርቲው በግማሽ የምርጫ ዘመን ያከናወናቸውን ተግባራት በማጠናከር ጉድለቶችን በማረም በቀጣይ ጊዜያት አባላቱና አመራሩ ሚናቸውን በተገቢው እንዲወጡ ተጠይቋል። የሸካ ዞን ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አለማየሁ አለሙ በመድረኩ እንደገለጹት ፓርቲው በምርጫ ወቅት ለህዝብ…

Read More

የክልሉ ንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን ከ42.8 ከመቶ ማድረስ ተችሏል ፡፡ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ፡፡

ርዕሰ መስተዳድሩ ለክልሉ ምክርቤት ባቀረቡት የ2016 በጀት ዓመት አፈጻጸም የክልሉ ንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን ከ42 በመቶ በላይ ማድረስ ተችሏል ብለዋል ፡፡ በዚህም ፡- የክልሉን የንጹህ መጠጥ ውሃ ከማሳደግ አኳያ የተሰሩ ስራዎች በክልሉ ካፒታል 4 ነባር ፕሮጀክቶች ግንባታቸው በጥሩ ሂደት ላይ ነው ፡፡ የተቺቢ ንጹህ መጠጥ ዉሃ ግንባታ አፈፃፀም 80%፣ የቦባ ጌጫ 78%፣ የእርምጭ ኩቢጦ አዲስ…

Read More

ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚደረገው ቅድመ ዝግጅት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ቋሚ ኮሚቴው አሳሰበ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ እያደረገው ያለውን ቅድመ ዝግጅት አጠናክሮ እንዲቀጥል በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳሰበ። ቋሚ ኮሚቴው የቦርዱን የ2018 በጀት ዓመት የአንደኛ ሩብ ዓመት አፈጻጸም ሪፖርት እና የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የቅድመ ዝግጅት አፈጻጸምን ገምግሟል። በምክር ቤቱ የዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ እውነቱ አለነ፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ…

Read More

የንግድ ስርዓቱን በቴክኖሎጂ የተደገፈ የማድረግ ስራዎች እየተከናወኑ ነው – ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር)

የንግድ ስርዓቱን በቴክኖሎጂ የተደገፈና የተደራጀ የማድረግ ስራዎች እየተከናወኑ እንደሚገኝ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር) ገለጹ። ዛሬ የአገር ውስጥ ንግድን የተመለከተ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው። በውይይቱ ላይ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ(ዶ/ር)፣ የመንግስትና የግሉ ዘርፍ ባለድርሻ አካላት፣ ምሁራን፣ የሸማች ማህበራት ተወካዮች ተገኝተዋል። የንግድ ስርዓቱ ከብልሹ አሰራሮች የፀዳና በቴክኖሎጂ የተደገፈ ለማድረግ በርካታ ስራዎች መከናወናቸውን ሚኒስትሩ…

Read More

እንደሀገር ብሎም እንደክልል በከተሞች የነዋሪ ቁጥር በፍጥነት እያደገ በመምጣቱ የከተሞች ዕድገት የህዝብን ዕድገትና ፍላጎትን ታሳቢ ያደረገ ለማድረግ የተለያዩ ስራዎች በመሰራት ላይ ይገኛሉ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ በክልሉ ያሉ ከተሞችን ውብ፣ ጽዱና ለዜጎች ምቹ ከማድረግ አንጻር ዘርፌ ብዙ ተግባራትን ያከናውናል። ከነዚህም አንዱ በቢሮው የመሬት ልማት ማኔጅመንት ዘርፍ የሚሰሩ ስራዎች ናቸው። ዘርፉ ከሚያከናውናቸው ተግባራት መካከል በዋናነት ለአልሚዎች ጥራት ያለውንና ለተለያዩ አገልግሎት የሚሆን መሬትን በበቂ ሁኔታ ማዘጋጀት፣ የተዘጋጀውን መሬት በተቀመጠው አሠራር ስርዓት አዋጅና ደንብ መሠረት…

Read More

ባለፉት ዓመታት ከተመዘገቡ ስኬቶች ልምድ በመውሰድ በመጪው ዓመት የተሻለ ውጤት ለማስመዘገብ መረባረብ ይጠበቃል:-ወ/ሮ ቤተልሔም ዳንኤል

ባለፉት ብልጽግና ዓመታት ከተመዘገቡ ስኬቶች ልምድ በመውሰድ በመጪው ዓመት የተሻለ ውጤት ለማስመዘገብ መረባረብ እንደሚጠበቅ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፕላን ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ቤተልሔም ዳንኤል ገለጹ። የሚዛን አማን ከተማ ብዝሃ ማዕከል የክልል ቢሮዎች የ2016 ዓ ም ጳጉሜ 1(የመሻገር ቀን) “የመሻገር ጥሪቶች፤ የአዲስ ብርሃን ወረቶች ”በሚል መሪ ሃሳብ በተለያዩ ሁኔቶች በዓሉ ተከብሯል። ጳጉሜ 1 (የመሻገር…

Read More

በረመዳን ጾም ወቅት የታየው የመረዳዳትና የመደጋገፍ መልካም እሴት በሌሎች ቀናትም ተጠናክሮ እንዲቀጥል የእምነቱ ተከታዮች ጠይቀዋል፡፡

ከአምስቱ የእስልምና መሠረቶች አንዱ የሆነዉ የኢድ አልፈጥር በዓል በመላው አለም በሚገኙ የእምነቱ ተከታዮች ዘንድ በድምቀት የሚከበር ታላቅ በዓል ነው፡፡ በዓሉም ከአንድ ወር የረመዳን ጾም ማብቂያን ተከትሎ በድምቀት የሚከበር ሲሆን ዘንድሮም በሂጅራ አቆጣጠር ለ1 ሺህ 4 መቶ 45ኛ ጊዜ በተለያዩ አካባቢዎች በድምቀት ተከብሯል፡፡ ከእነዚህም በካፋ ዞን ቦንጋ ከተማ ተገኝተን ያነጋገርናቸዉ የእምነቱ ተከታዮች በሰጡት አስተያየት ያለፈው የጾም…

Read More

እንደ ሀገር ያሉብን አምስት ዋና ዋና ችግሮች ተገቢው ቦታ እንዳንደርስ እያደረጉን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እንደ ሀገር ያሉብን አምስት ዋና ዋና ችግሮች ተገቢው ቦታ እንዳንደርስ እያደረጉን መሆኑን ከንግዱ ማኅበረሰብ ወኪሎች ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የወረስነው ድህነትና ድህነትን ለመውረስ የተዘጋጀ ትውልድ መኖሩ ከአምስቱ ችግሮቻችን የመጀመሪያው ነው ብለው፤ ድህነትን ወርሰን ለማውረስ ያለን ፍላጎትና መሻት ከፍተኛ መሆኑን በካሳንቺስ በተግባር ታይቷል ሲሉም ገልፀዋል። ሁለተኛው ችግር እንደሀገር…

Read More

የክልል ብሔረሰቦች ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ከመጋቢት 08/2018 ጀምሮ በቴፒ ከተማ እንደሚያካሂድ አስታወቀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 4ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባኤውን በቴፒ ከተማ ላይ እንደሚያካሄድ የምክር ቤቱ ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ጌታቸው ኬኒ ገልፀዋል። በክልሉ በ2018 በጀት ዓመት ስድስት ወራት ፀጥታን ፣ የዝርፊያና የስርቆት ወንጀሎችን መከላከል እንዲሁም ከወሰን ጉዳዮች ጋር ተያይዞ የሚፈጠሩ አለመግባባቶችን ሰላማዊ በሆነ መንገድ እንዲፈቱ የማድረግ ስራዎች ላይ ምክር ቤቱ በትኩረት…

Read More

“በሰላማዊ መንገድ ለሚመጣ ለመታረቅ አይደለም አብሮ ለማስራት ዝግጁ ነን “- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

በሠላማዊ መንገድ ለሚመጣ ማንኛውም አካል ለመታረቅ አይደለም አብሮ ለማስራት ዝግጁ ነን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ምላሽ እና ማብራሪያ እየሰጡ ይገኛል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዚሁ ጊዜ፤ በሰላማዊ መንገድ ለሚመጣ…

Read More