Trendings

የከንቲባ ችሎት የህዝብ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለመፍታት ዓይነተኛ ሚና እንዳለው ተገለጸ።

የአውራዳ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ችሎት የህዝብ የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ ። የለውጡ መንግስት የህዝብን የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት በከተማችን የከንቲባ ችሎት በ2017 ዓ/ም ስራ መጀመሩን የአውራዳ ከተማ ከንቲባ አቶ ታረቀኝ ኃይሌ ተናግረዋል። የከንቲባ ችሎት የከተማ መሬት አገልግሎት አሰጣጥ፣ የፍትህ እጦት፣የመልካም አስተዳደር ችግር፣የመንግስት ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ እና ሌሎች…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ኪንግደም አምባሳደር ዳረን ዌልች ጋር ተወያዩ

የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንትና የዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ የዩናይትድ ኪንግደም አምባሳደር ዳረን ዌልች ጋር ተወያይተዋል። ክቡር አቶ አደም በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ ኢትዮጵያና ዩናይትድ ኪንግደም በማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ መስኮች ዘመናትን የተሻገረ ጠንካራ ግንኙነት አላቸው። ዩናይትድ ኪንግደም የኢትዮጵያ ትልቅ የልማት አጋር መሆኑን ጠቁመው የኢትዮጵያ የልማት እና የሪፎርም አጀንዳ እንዲሳካ ዩናይትድ ኪንግደም ለምትሰጠው ድጋፍም…

Read More

የኢኮኖሚ ሪፎርሙ ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ዜጎች ላይ ሊፈጥር የሚችለውን ጫና ለመቀነስ እየተሰራ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

የኢኮኖሚ ሪፎርሙ ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ዜጎች ላይ ሊፈጥር የሚችለውን ጫና ለመቀነስ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ሪፎርሙ እጅ አጠር ዜጎችን የሚጎዳ እንዳይሆን ከፍተኛ የድጎማ በጀት መያዙን አስታውቀዋል፡፡ ከደመወዝ ጭማሪ ጋር የተያያዙ የመረጃ ክፍቶችን በማጥራት ማሻሻያው ከጥቅምት ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግም ጠቁመዋል፡፡ የዋጋ ግሽበት የዓለም ሀገራትን በተለያየ ደረጃ እየፈተነ እንደሚገኝ…

Read More

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ::

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላርስ ራስሙሰን ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። ሚኒስትሮቹ የሁለቱን ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ይበልጥ ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል። በአህጉራዊና ቀጣናዊ የሰላምና ደህንነት ጉዳዮች እንዲሁም በሌሎች ዘርፈ ብዙ ጉዳዮች ላይ በትብብር መስራት በሚያስችላቸው ሁኔታዎች ላይም ውይይት አድርገዋል። ኢትዮጵያና ዴንማርክ በልማት ትብብር፣ የግብርናውን ዘርፍ በማዘመን፣ የአየር ንብረት…

Read More

የህዝብ ውይይት መድረኮችን በማጠናከር በከተሞች የመልካም አስተዳደር ችግሮችን መፍታት እንደሚገባ ተገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ በከተሞች የመልካም አስተዳደርና የልማት ተግባራት ላይ የተዘጋጀ የምክክር መድረክ በቦንጋ እያካሄደ ነው። በምክክር መድረኩ የተገኙት የክልሉ ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ ኢንጅነር የማታለም ቸኮል የመድረኩ ዓላማ ሀገራችን ለከተማ ልማት ከሰጠችው ትኩረት፣ ከከተሞች ተለዋዋጭ ባህሪና የህዝብ ቁጥር በየጊዜው ከመጨመር አንጻር ስራው ጊዜ የማይሰጥ በመሆኑ እስካሁን የመጡ ለውጦችን…

Read More

በየደረጃው ድጋፍና ክትትል በማጠናከር የህዝብን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ የሚያስችሉ የሚቆጠርና የሚጨበጥ ውጤቶችን ማስመዝገብ ይጠበቃል ፦አቶ ፍቅሬ አማን

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግስት ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን በተገኙበት በካፋ ዞን ከዞን ማዕከል እስከ ቀበሌያት ድረስ የተከናወኑ የድጋፍና ክትትል ሥራዎች ግብረመልስ ተገመገመ። በግምገማዉ ወቅት አቶ ፍቅሬ አማን፤ የድጋፍና ክትትል ዓላማዉ የተጀመሩ ሥራዎችን የበለጠ ማላቅና የሚታዩ ክፍተቶችን በፍጥነት ለመፍታት ምቹ ሁኔታዎችን ይፈጥራል ነው ያሉት። ለዚህም በየደረጃው ጠንካራ ድጋፍና ክትትል በማድረግ…

Read More

የክልሉ የድጋፍና ክትትል ቡድን በካፋ ዞን የተለያዩ ወረዳዎችና በአንድ ከተማ አስተዳደር ድጋፋዊ ክትትል ያደረገው ቡድን ግብረ-መልስ አቅርቧል::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ ኢንጂነር የማታለም ቸኮል የድጋፍና ክትትል ግብር- መልስ ሪፖርት አቅርበዋል ፡፡ የደጋፍና ክትትል ዓላማው በሁሉም መስኮች የተመዘገቡ አበረታች ተግባራትን አጠናክሮ ማስቀጠልና ጉድለቶችን ፈጥኖ ማረም የሚያስችል አቅጣጫ ማስቀመጥ መሆኑን ተናግረዋል ፡፡ በፖለቲካው፣በኢኮኖሚ፣በማህበራዊ እና በአስተዳደር ዘርፎች በተከናወኑት ሥራዎች የተመዘገቡ አበረታችና ተስፋ ሰጪ ውጤቶችንና ትኩረት የሚሹ ጉዳዮችን ዘርዝረዋል ፡፡…

Read More

የጤና አገለግሎት ሽፋንና ጥራት ለማያሳድግ ሚናው የጎላ ሆስፒታል ፤

ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ከ346 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለሚገነባው ሆስፒታል የመሠረተ ድንጋይ አኑረዋል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ፥ በዳውሮ ዞን ኢሰራ ባሌ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ መሠረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል። ከ346.8 ሚሊዮን ብር በሆነ የክልሉ መንግሥት በመደበው በጀት ወጪ የሚገነባውን የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ በአጭር ጊዜ…

Read More

ባለፉት 6 ወራት ከ1 ሚሊየን ለሚበልጡ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል -ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)::

ባለፉት ስድስት ወራት ከ1 ሚሊየን በላይ ዜጎች የሥራ ዕድል እንደተፈጠረላቸው ጠቅላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 14ኛ መደበኛ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ሰፋ ያለ ማብራሪያ ሰጥተዋል። የሥራ ዕድል ፈጠራን በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ በየዓመቱ ከፍተኛ የሆነ የሥራ ፍላጎት መኖሩን ገልፀዋል። በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት…

Read More

በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አቅራቢነት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ መስከረም 10 ቀን 2018 ዓ.ም የሚከተሉትን የጦር መኮንኖችን ሹመዋል፦

በጄነራልነት ማዕረግ፦ 1 ሌ/ጄኔራል አለምሸት ደግፌ 2 ሌ/ጄኔራል ደስታ አብቼ 3 ሌ/ጄኔራል ይመር መኮንን 4 ሌ/ጄኔራል ድሪባ መኮንን በሌ/ጄኔራል ማዕረግ፦ 1 ሜ/ጄኔራል ከፍያለዉ አምዴ ተሰማ 2 ሜ/ጄኔራል ክንዱ ገዙ ተገኝ በሜ/ጄኔራል ማዕረግ፦ 1 ብ/ጄኔራል ታደሰ አመሎ ሲኤሳ 2 ብ/ጄኔራል ቡልቲ ታደሰ ክቲላ 3 ብ/ጄኔራል ኃይሉ እንደሻዉ አቶምሳ 4 ብ/ጄኔራል ዋኘዉ አለሜ አያሌዉ 5 ብ/ጄኔራል ነገራ…

Read More