ባለፉት ሶስት ወራት አምራች ኢንዱስትሪዎች 816 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጡ ተኪ ምርቶችን ማምረት ችለዋል
የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ ባለፉት ሶስት ወራት አምራች ኢንዱስትሪዎች 816 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጡ ተኪ ምርቶች ማምረታቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። የሀገር በቀል ኢኮኖሚ እና የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያ ትግበራ ለአምራች ኢንዱስትሪው ያመጣው መልካም ዕድል፣ ተግዳሮት እና መፍትሔዎች ላይ ያተኮረ የመንግሥትና የግል ዘርፉ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤…
