Trendings

ባለፉት ሶስት ወራት አምራች ኢንዱስትሪዎች 816 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጡ ተኪ ምርቶችን ማምረት ችለዋል

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ ባለፉት ሶስት ወራት አምራች ኢንዱስትሪዎች 816 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጡ ተኪ ምርቶች ማምረታቸውን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ገለጹ። የሀገር በቀል ኢኮኖሚ እና የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ፖሊሲ ማሻሻያ ትግበራ ለአምራች ኢንዱስትሪው ያመጣው መልካም ዕድል፣ ተግዳሮት እና መፍትሔዎች ላይ ያተኮረ የመንግሥትና የግል ዘርፉ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው። የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤…

Read More

የኢትዮጵያ የሚዲያ ልህቀት ማዕከል ስራ ጀመረ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን የመገናኛ ብዙሃንን አቅም ለማሳደግ በሚል ያቋቋመው የሚዲያ ልህቀት ማዕከል በይፋ ስራ ጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ እንዳሉት፤ በሰላም፣ በመልካም አስተዳደር ዘርፍም ሆነ በኢኮኖሚ ጉዳዮች ላይ ወቅታዊና ትክክኛ መረጃ በማቅረብ መገናኛ ብዙሃን ሚናቸው የጎላ ነው። ሚዲያዎች ለማህበረሰብ እድገት የራሳቸውን ሚና በመጫወት የኢትዮጵያን እድገት ለማረጋገጥ…

Read More

ዘመኑን የዋጀው ዲጂታል አገልግሎት

በኢትዮጵያ የሚገኙ በርካታ አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ከጊዜ ወደ ጊዜ አቅማቸውን በማጎልበት ዲጂታል አሰራርን ተግባራዊ እያደረጉ ይገኛል። የአዲስ አበባና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮች እንዲሁም የተለያዩ ተቋማትም ለሌሎች ተሞክሮ የሚሆኑ የዲጂታል አገልግሎቶችን በማቅረብ የበርካቶች ጊዜና ጉልበት መቆጠብ ችለዋል። በጉዳዩ ላይ የኢኖቬሽንናቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ይሽሩን አለማየሁ (ዶ/ር) እና በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ክፍል መምህርና ተመራማሪ የሆኑት ፈጠነች መስቀሌ…

Read More

“ቆይታ ከእኛ ጋር ዝግጅት !✍️

         xxxxxxxxxxxxxxxxx በክልሉ የሚገኙ ከተሞችን ለነዋሪዎች ምቹና ጽዱ ለማድረግ አስፈላጊ የከተማ መሠረተ ልማት አውታሮችን ከመዘርጋት በተጨማሪ ሀገራዊ ኢንሼቲብ የሆነው ጽዱ ኢትዮጵያ እና ኮሪደር ልማት ላይ ትኩረት ተሰጥቷል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮ ጽዱ ኢትዮጵያና የኮሪደር ልማት ኢንሼቲቭ፣ በህገወጥ መንገድ የተያዙ የከተማ መሬቶችን ህጋዊ ማድረግ፣ የከተማ መሬት አቅርቦትና ዝግጅት እንዲሁም የከተማ ፕላን…

Read More

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሀገር ግንባታና የአፍሪካ አቪየሽን ልህቀት ተምሳሌት ነው – ከፍተኛ አመራሮች

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በሀገር ግንባታ ጉልህ ሚናው ብሔራዊ ኩራትን ከመፍጠር ባለፈ የአፍሪካ አቪየሽን የልህቀት ተምሳሌት ነው አሉ የመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች። የኢትዮጵያ አየር መንገድ የተመሰረተበትን 80ኛ ዓመት በማስመልከት ከደንበኞችና አጋሮች ጋር የደንበኞች ተሞክሮ መድረክ እየተካሄደ ነው። በመርሐ ግብሩ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ፣ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ(ዶ/ር)፣ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው…

Read More

የቤንች ብሔር የአዲስ ዘመንና የምስጋና በዓል ቢስት ባር እየተከበረ ይገኛል

የቤንች ብሄር የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል (ቢስት ባር)፣ የኢፌዲሪ ፌደሬሽን ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ አገኘሁ ተሻገር፣ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በተገኙበት በሚዛን አማን ከተማ በድምቀት አየተከበረ ነዉ። ዘንድሮ ለሦስተኛ ጊዜ እየተከበረ ባለው የቢስት ባር በዓል የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ሀላፊዎች፣ የብሄረሰቡ ተወላጆችና ተጋባዥ…

Read More

ለአቶ ደመቀ መኮንን የጀግና ሽልማት ተበረከተላቸው::

የቀድሞ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን የሰቆጣ ቃልኪዳን የጀግና ሽልማት ተበረከተላቸው። አቶ ደመቀ መኮንን ይህን የጀግና ሽልማት ያገኙት ከ37ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን በኢንተር ሌግዠሪ ሆቴል እየተካሄደ ባለው የሥርዓተ ምግብ ከፍተኛ መድረክ ላይ ነው። ለሽልማቱ ያበቃቸውም ለሰቆጣ ቃልኪዳን እውን መሆንና ገቢራዊነት ላደረጉት ጥረትና ቁርጥ የአመራር ብቃት ነው ተብሏል። በተለይ ደግሞ…

Read More

የግብርናና ገጠር ልማት ትራንስፎርሜሽን አጀንዳዎችን እውን ለማድረግ የአመራርና የባለሙያ ውጤታማነት ሊጠናከር ይገባል፦ አቶ ማስረሻ በላቸው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮና ተጠሪ ተቋማት የ2018 በጀት ዓመት ያለፉት አምስት ወራት የተግባር አፈፃፀም ግምገማ እና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በግብርናው ሴክተር የተለያዩ የንቅናቄ ሥራዎችን በመምራት ከመኸር ወጥተን ወደ በልግ መሸጋገር ወቅት ላይ መሆኑንና አዲስ…

Read More

ኢትዮጵያ በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ እያሳየች ያለችው የላቀ ውጤትና እመርታ ተጠናክሮ ይቀጥላል

ኢትዮጵያ በአየር ትራንስፖርት ዘርፍ እያሳየች ያለችው የላቀ ውጤትና እመርታ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ብሔራዊ የአየር ትራንስፖርት ፋሲሊቲ ኮሚቴ ገለፀ። በአየር መንገዱ ላይ በተለያዩ አጋጣሚዎች የሚሰነዘሩ አሉባልታዎችና የስም ማጥፋት ዘመቻዎች ከእውነታ የራቁና ተቀባይነት የሌላቸው መሆኑም ተጠቁሟል። በአሠራር ሂደት የሚያጋጥሙ ችግሮች ቢኖሩ በጥብቅ ዲሲፕሊንና አሠራር የሚስተካከሉ መሆኑም ተመላክቷል። የኢትዮጵያ አየር መንገድን የሀገር ከፍታና የመልካም ገጽታ ማሳያነት የሚያስቀጥሉ ዘመናዊ አሠራሮች…

Read More

የቀጠለዉ የርዕሰ መስተዳድሩ ሪፖርት

በማህበራዊ ልማት ዘርፍ የትምህርት ልማት ስራዎች በትምህርት ለትውልድ ኢንሸቲቭ ከማህበረሰብ ተሳትፎ የትምህርት ቤቶች ደረጃ ለማሻሻል በተሰራው ስራ 711,748,341 ብር ማሰባሰብ ተችሏል። በተሰበሰበው ሀብት 661 አዲስ መማሪያ ክፍሎች መገንባቱ፣ 1,417 ነባር መማሪያ ክፍሎችን የጥገና ስራ ተከናውኗል፡፡ በክልል ደረጃ በልዩ ንቅናቄ 36 ደረጃቸውን የጠበቀ ሞዴል ቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ግንባታ የሚሆን 185,527,812 ብር በማከናወን ላይ ይገኛሉ፡፡ በአርብቶ…

Read More