Trendings

የብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በአዳማ ከተማ የሌማት ትሩፋትና የኢንዱስትሪ ልማት ሥራዎችን ጎበኙ

ከመስከረም 04 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ለብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች በአዳማ ከተማ “የህልም ጉልበት ለእምርታዊ እድገት” በሚል መሪ ሃሳብ የአቅም ግንባታ ስልጠና በመሰጠት ላይ ይገኛል። የፓርቲው ፕሬዝዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ያስጀመሩት የስልጠና መድረክም የፓርቲው አመራር ሀገራዊ፣ ቀጣናዊ እና ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎችን ተገንዝቦ የቀጣይ ተልዕኮን በብቃት መወጣት የሚያስችል እንደሆነ ተገልጿል። የስልጠናው ተሳታፊዎችም በዛሬው እለት…

Read More

በበጀት ዓመቱ በሁሉም ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራት ካለፈው በጀት ዓመት አፈጻጸም አኳያ የተሻሉ ናቸዉ። ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢንጂነር)

ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየዉ የየደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2016 በጀት ዓመት የአስፈጻሚ አካላት የማጠቃለያ የተግባር አፈጻጸም ግምገማ መድረክ የበጀት ዓመቱን የተግባር አፈጻጸም በጥልቀት ገምግሞ በቀጣይ የትኩረት መስኮች ላይ አቅጣጫ በማስቀመጥ ተጠናቋል። በማህበራዊ ዘርፍ በተለይም በጤናው ዘርፍ በክልሉ አሳሳቢ ደረጃ ላይ የደረሰውን የወባ ወረርሽኝ ለመከላከልና ለመቆጣጠር በጤና ቢሮ የተጀማመሩ የንቅናቄ ተግባራት ተጠናክሮ እንዲቀጥል ያሳሰቡት የክልሉ…

Read More

የተጀመረው ሀገራዊ ምክክሩ በሀገር ደረጃ ያሉ ችግሮችን በውይይትና በምክክር ለመፍታት ይጠቅማል፡- የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲና ማህበራት ተወካዮች

የተጀመረው ሀገራዊ ምክክሩ በሀገር ደረጃ ያሉ ችግሮችን በውይይትና በምክክር ለመፍታት የሚጠቅም መሆኑን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል እየተካሄደ ባለው ሀገራዊ የምክክር መድረክ ተሳታፊ የሆኑ የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲና ማህበራት ተወካዮች ተናገሩ። የደቡብ ምዕራብ ክልል ፖሊቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ሰለሞን አየለ ሀገራዊ ምክክሩ የሀሳብ የበላይነት ለማረጋገጥ የተፈጠሩ ችግሮችን በውይይትና በምክክር መፍታት ጠቃሚ መሆኑን ገልፀዋል፡፡…

Read More

በሚዛን አማን ከተማ በህገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 5,000 ሊትር ናፍጣ በቁጥጥር ስር ዋለ

​ በሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር በህገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ 5,000 ሊትር ናፍጣ በቁጥጥር ስር ማድረጉን የከተማው ፖሊስ አስታወቀ። በከተማዋ ውስጥ የሚታየውን ህገ-ወጥ የነዳጅ ዝውውር ለመግታት የሚደረገው የተቀናጀ እርምጃ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገልጿል። ​የሚዛን አማን ከተማ አስተዳደር ሰላምና ጸጥታ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አስማረ ቶቲ እንደገለጹት፤ ከፖሊስና ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ህገ-ወጥ የነዳጅ ዝውውርን ለመቆጣጠር የተጀመረው…

Read More

የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ በምዕራብ ኢትዮጵያ አዋሳኝ ክልሎች የሚሳተፉበት የ3ኛ ዙር ለሚዲያ ባለሙያዎችና ለሕዝብ ግንኙነት አመራሮች የሚሰጠው የአቅም ግንባታ ስልጠና በጅማ ከተማ ተጀምሯል፡፡

በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ምክትል ኃላፊ አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ እንደገለጹት ስራዎቻችንን በተሳለጠና በተግባባ መልኩ ለማከናወን የአስተሰሰብና የተግባር አንድነትን በመፍጠር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያደርጋል፡፡ የአሰባሳቢና ገዢ ትርክትን በሕዝብ ዘንድ በማስረጽ አብሮነት ለማጽናት የሚዲያ ባለሙያዎች አብነታዊ ሚናቸውን እንዲወጡ የሚያስችል ነው ብለዋል፡፡ በመርሃ ግብሩ የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉት የጅማ ከተማ…

Read More

ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት መከበር ሁሉም በተሰማራበት የሙያ መስክ ለአገሩ የሚጠበቅበትን ማበርከት አለበት

ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ሉዓላዊነት መከበር ሁሉም በተሰማራበት የሙያ መስክ ለአገሩ የሚጠበቅበትን ማበርከት እንዳለበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ። በሉዓላዊነት የተሰየመው ጳጉሜ-3 “ኅብር ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት” በሚል መሪ ኃሳብ ለሀገር ሉዓላዊነት መከበር የተከፈለን ዋጋ ክብር በመስጠት በሀገር አቀፍ ደረጃ በድምቀት ተክብሮ ውሏል። በሳይንስ ሙዚየም የተሰናዳው ዝግጅትም የፓናል ውይይትን ጨምሮ ለአገር ነፃነት የተከፈለን ውድ ዋጋ የሚያሳይ የአውደ-ርዕይ ዝግጅትና…

Read More

ክልሉ ከሚያመነጨው ሀብት አንፃር አጠቃላይ የገቢ መሠረቶችን በመለየት ገቢ መሰብሰብ ያስፈልጋል፦ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ገቢዎች ቢሮ የ2017 በጀት አመት ያለፉት ሁለት ወራት የደረጀ ሐ እና ለ አፈፃፀም እንዲሁም የቀሪ ወራት የገቢ አሰባሰብ ላይ ከክልል እና ከዞን አስተባባሪ አካላት እንዲሁም ከገቢ ሴክተር ኃላፊዎች ጋር የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂዷል። በምክክር መድረኩ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ክልሉ ከሚያመነጨው ሀብት አንፃር አጠቃላይ…

Read More

ለሀገራችን ልማትና ዕድገት የሚረዳ ተዓማኒነት ያለዉ መረጃ ለማደራጀት የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ሚና ከፍተኛ ነው፦ አቶ በላይ ተሰማ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሠላምና ጸጥታ ቢሮ የወሳኝ ኩነቶች ዘርፍ ከክልል ቢሮ ተቋማትና ባለድርሻ አካላት ጋር የ2017 በጀት ዓመት አፈጻጸምና የ2018 ዕቅድ ዝግጅት የጋራ ምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት ያስተላለፉት፤የክልሉ ሠላምና ጸጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አንድነት አሸናፊ እንደተናገሩት፤ወሳኝ ኩነት ምዝገባ የዜጎችን ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ፣ እና አስተዳደራዊ ዘርፍ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ…

Read More

ሙሉ በሙሉ በሴቶች ብቻ የሚመራው በረራ ዛሬ ማታ ወደ ለንደን ጋትዊክ ያቀናል::

በኢትዮጵያ አየር መንገድ በየአመቱ ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን አስመልክቶ ሙሉ በሙሉ በሴቶች ብቻ የሚመራው በረራ ዛሬ ማታ ወደ እንግሊዝ ሀገር ለንደን ጋትዊክ ያቀናል:: ዓለም አቀፉን የሴቶች ቀን ማርች 8 አስመልክቶ በአየር መንገዱ በሴቶች ብቻ የሚመራ ጉዞ ወደተለያዩ መዳረሻዎች የሚበር ሲሆን ዘንድሮም ለ9ኛ ጊዜ “ሴቶችን በማብቃት አፍሪካን ማስተሳሰር” በሚል መሪ ቃል ወደ ለንደን ለሚጓዙ የሴት ልዑካን…

Read More