Trendings

ለሀገራዊ ብልጽግና ጉዞ የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ

በምዕራብ ኦሞ ዞን የብልጽግና ጉዞ፣ የሚዲያ እና የኮሙኒኬሽን አመራርና ባለሙያ ሚና እና ቀጣይ አቅጣጫ በሚል የተዘጋጀ ሰነድ ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል። የውይይቱ ተሳታፊዎች በሰጡት አስተያየት እየተመዘገበ ላለው ስኬትና ሁለንተናዊ የብልጽግና ጉዞ የሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ እያበረከተው ያለው አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑን የገለፁ ሲሆን የዞኑን ማህበረሰብ ያማከለ የሚዲያ አውታር እንዲመሰረት፣ አጫጭር ስልጠናዎችና ድጋፍና ክትትል ቢደረግ፣ ዘርፉ ትኩረት የሚፈልግ…

Read More

በግብርናው ዘርፍ የተያዙ ኢኒሼቲቮችን ውጤታማ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የኮንታ ዞን ግብርና አካባቢ ጥበቃና ህብረት ስራ መምሪያ አስታወቀ ።

መምሪያው በግብርና ዘርፍ የልማት ስራዎች የሚያበረታቱ ተግባራት መኖራቸውንም ገልጿል ። በኮንታ ዞን በግብርና ልማት ስራዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ ተጨባጭ ለውጥ የሚያመጡ ተግባራት እየተከናወኑ ነው። በዞኑ በተከናወኑ የልማት ስራዎችም የአካባቢው አርሶ አደሮች ከማምረት ባለፈም ምርታቸውን ለገበያ በማቅረብ በኢኮኖሚው ተጠቃሚ መሆን ስለመቻላቸው ተናግረዋል ። በአመያ ዙሪያ ወረዳ የ01 ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት ወ/ሮ ትዕግስት ከበደ በከተማው በተፈጠረ የሴቶች…

Read More

ወቅታዊና ተአማኒነት ያለውን መረጃ ለህብረተሰቡ ለማድረስ በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች ገለፁ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ከየሚዲያና ሥር መዋቅር ኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወራት አፈፃፀም በቦንጋ ከተማ ገምግሟል፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን በህዝብና በመንግሥት መካከል ቀልጣፋ የመረጃ ተደራሽነት እንዲኖር ፋይዳው ከፍተኛ በመሆኑ በየጊዜው የሚከናወኑ የልማት ሥራዎችን በመከታተል ተደራሽ ከማድረግ ረገድ በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን አንስተዋል፡፡ ክልሉ ከተቋቋመ ወዲህ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮችና…

Read More

ከአርበኞች የሀገር ፍቅር እና ትጋትን ልንማር ይገባል – ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ

ከኢትዮጵያውያን አርበኞች የሀገር ፍቅር እና ትጋትን ልንማር ይገባል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ገለጹ። የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ በተገኙበት 84ኛው የአርበኞች የድል በዓል እየተከበረ ይገኛል። በመርሀ-ግብሩ ላይም ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀስሥላሴ በአርበኞች መታሰቢያ ድል ሀውልት የአበባ ጉንጉን አኑረዋል። ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ጨምሮ ፣ የጥንታዊ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን ፣ የሀገር…

Read More

መንግስት የዜጎችን ህይወት ትርጉም ባለው ሁኔታ በሚቀይሩ ጉዳዮች ላይ በትኩረት እየሰራ ነው ፦ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በዳውሮ ዞን ማሪ ማንሳ ወረዳ የተገነባውን የቁም እንስሳት ግብይት ማዕከልና በወረዳው የተገነባውን የአስተዳደር ህንፃ መርቀው ከፍተዋል። በማሪ ማንሳ ወረዳ ማሪ ከተማ የተገነባው የቁም እንስሳት የግብይት ማዕከል በአካባቢው ካለው የእንስሳት ዕምቅ ሀብት የሚመነጨውን ኢኮኖሚ በአግባቡ ለመጠቀም የሚያግዝ መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ ገልጸዋል። አካባቢው በእንስሳት ሀብት፣ በእርሻና…

Read More

ከዕዳ ጥገኝነት ወደ ኢኮኖሚያዊ ሉዓላዊነት

ኢትዮጵያ ከአሳሪውና ከአባካኙ የፖለቲካል ኢኮኖሚ ሥርዓት ወጥታ፣ በዕውቀትና በዲሲፕሊን የሚመራ ጠንካራ የኢኮኖሚ መዋቅር መገንባት ችላለች። የኢትዮጵያ መንግሥት ባለፉት የለውጥ ዓመታት ሀገራዊ ጸጋዎችን ወደ ላቀ ምርታማነት ለመቀየርና የማክሮ ኢኮኖሚ መዛባቶችን በዘላቂነት ለመፍታት የጀመራቸው ዘርፈ ብዙ የሪፎርም ሥራዎች፣ ዛሬ ላይ ሀገራችንን በዓለም ፈጣን ዕድገት ካላቸው አሥር ሀገራት ተርታ እንድትሰለፍ አድርገዋታል። አሁን ላይ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በተለያዩ ውስብስብ ሀገራዊና…

Read More

ኢፌድሪ መከላከያ ሠራዊት ሃምሌ 30 ቀን 2015 ዓ.ም

“እኛ የምንሸነፈው በነፍሳችን ልናጸናት በቆምንላት ኢትዮጵያችን ፍቅር ብቻ ነው” የምንወጣ የምንወርደው፣የነፍስ ዋጋ የምንከፍለው፣ የትኛውንም ፈተና የምንጋፈጠው ስለ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያ ብቻ ነው። አዕምሮውን በመንደር አጥብቦ፣በዕውቀት ሳይሆን በስሜት ልቡን ያሳበጠ፣የስህተቱ ምንጭ የሴረኞች “የጨፍን ላሞኝህ” ሀሳዊ ትርክት መሆኑ በደንብ ይገባናል።በሙያዊ ዲሲፕሊን በሰከነና ጥበብ በተሞላበት የግዳጅ አፈጻጸማችን ሁሉንም ወደ ትክክለኛው ቦታ መመለስ እንደሚቻልም እናውቃለን። ማንም በነዳው ቁጥር በአጉራ ዘለልነት…

Read More

ብልፅግና ፓርቲ ጠንካራ ጎኖችን በማስቀጠልና ክፍተቶችን በማረም የሀገሪቱን ልማት የሚያስቀጥል ፓርቲ ነው፦ አቶ ተመስገን ከበደ

በሸኮ ከተማ አስተዳደር”የጉባ ብስራቶች የመደመር ትሩፋቶች”በሚል ህዝባዊ ውይይት አየተካሄደ ይገኛል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያዊ ክልል የፋይናንስ ቢሮ ኃላፊ አቶ ተመስገን ከበደ በንግግራቸው እንደገለፁት በብልፅግና ፓርቲ መሪነት በሀገራችን በርካታ ተግባራት ከማከናወንም ባለፈ ጠንካራ ጎኖችን በማስቀጠልና ክፍተቶን በማረም የሀገሪቱን ልማት የሚያስቀጥል ፓረቲ ነው ብለዋል ገልፀዋል። ፓረቲው ህዝቡ የራሱ አሻራ በሆነው በጋራ እንዲወያይ ካደረገው ውስጥ የህዳሴ ግድብ አንዱ መሆኑንና…

Read More

የሚዛን አማን ከተማን በመልሶ ማልማት ለነዋሪው ምቹና ተመራጭ ለማድረግ የሚያስችሉ ሥራዎች በልዩ ትኩረት እየተሰሩ መሆኑን የከተማዋ አስተዳደር አስታወቀ

የመልሶ ማልማት ስራ የከተማዋን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ ከሌሎች ከተሞች ጋር ተወዳደሪ የሚያደርጋት መሆኑን የከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡ በከተማው ካነጋገርናቸው ነዋሪዎች መካከል አቶ አሳምነው መንግስቴ እና ወ/ሮ ትሁን ታደሰ እየተከናወነ ያለው የሚዛን አማን ከተማ መልሶ መልማት ስራ ለከተማ እድገት ወሳኝ መሆኑንና በዚህም አካባቢው እየለወጠ መሆኑን በርካታ ለውጦች እየተመዘገበ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ ይህም የከተማው ማህበረሰብ የተሻለ ገቢ እንዲያገኝና የከተማዋን…

Read More

በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 42ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-

የዘንድሮው ዓመት በኢትዮጵያ ታሪክ በሁሉም ዘርፍ ታይቶ የማይታወቅ ድል የተመዘገበበት ነው፡፡ የማክሮ ኢኮኖሚ ሪፎርም በመጀመራችን ትርጉም ያለው ሚና፤ ትርጉም ያለው ውጤት ተገኝቶበታል፡፡ ወደ ማክሮ ኢኮኖሚ ያስገቡን ጉዳዮች አንዱ የማክሮ ኢኮኖሚ ስብራቶች ናቸው፤ በስራ አጥነት፣ በዋጋ ግሽበት፣ በወጪና ገቢ ንግድ ሚዛን መጓደል ሊገለፅ የሚችል ነው። ሁለተኛው ለግሉ ዘርፍ የስራ አካባቢው ምቹ አልነበረም። ሶስተኛው ምርታማነት ነው። በግብርናም…

Read More