Trendings

በ2018 በጀት ዓመት በህልና፣አስተሳሰብ እና በተግባር አንድ በመሆን ከሌሎች ጊዜያት በተሻለ ተልዕኮችን መፈጸም እንደሚገባ አቶ ፍቅሬ አማን አሳሰቡ።

‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቤት በ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና 2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ በሚዛን አማን ከተማ የሚያካሂደዉ የግምገማ መድረክ ተጠናቀቀ ‎በመድረኩ ያለፈው 2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ከመገምገም ባሻገር 2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ በመወያየት የቀጣይ አቅጣጫ ተቀምጧል። ‎የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን…

Read More

በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ እየተከናወኑ ያሉ የግብርናና ተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ስራዎች ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ አፈጉባኤዎች ተናገሩ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው የጋራ ፎረም እየተሳተፉ የሚገኙ የክልሎች እና ከተማ አስተዳደር አፈጉባኤዎች በቦንጋ ዩኒቨርሲቲ እየተከናወኑ ያሉ የግብርናና የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ስራዎች ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባእንደሚገባ ተናግረዋል። የፎረሙ ተሳታፊ አፈጉባኤዎች በቦንጋ ዩኒቨርስቲ የሙዝ ልማት፣ የሌማት ትሩፋት አንዱ አካል የሆነውን የከብቶች እርባታ፣ የአትክልትና ፍራፍሬ ልማት ስራዎች እና በመማር ማስተማሩ ዘርፍ የቴክኖሎጂ ሽግግር ስራዎች…

Read More

የ9 ወራት የመንግሥትና ፓርቲ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው

​በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የ2018 በጀት ዓመት ያለፉት 9 ወራት የመንግሥት እና የፓርቲ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ​መድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾን ጨምሮ ሌሎች በየደረጃው የሚገኙ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በመድረኩ የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ እንደገለጹት፤ በክልሉ በ2018 በጀት ዓመት…

Read More

ሀገራዊ ምክክሩ በሀገራችን እስከአሁን የነበሩ ችግሮች በንግግርና በምክክር ለመፍታትእጅግ ጠቃሚ ነው፦ አስተያየት ሰጪ መምህራንና የመንግሥት ሠራተኞች

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትናንት ጥቅምት 24/2017 ዓ.ም በጀመረው አጀንዳ ማሰባሰቢያና ተወካይ መረጣ መድረክ እየተሳተፉ የሚገኙ በክልሉ ከሁሉም ዞኖች የተወጣጡ የማህበረሰብ ክፍሎች ከትላንት ከሰዓት ጀምረው አጀንዳዎቻቸውን በቡድን ሲያደራጁ ቆይተዋል፡፡ በመድረኩ እየተሳተፉ የሚገኙ መምህራንና መንግሥት ሠራተኞች የምክክር ሂደቱ የሀሳብ የበላይነትንና ነፃነትን ለማረጋገጥ እጅግ ጠቃሚ መሆኑን ተናግረዋል ፡፡ ከተሳተፉት መምህራን መካከልም መ/ር ንጉሴ ዓለሙ ከካፋ ዞን…

Read More

ከአርበኞች የሀገር ፍቅር እና ትጋትን ልንማር ይገባል – ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ

ከኢትዮጵያውያን አርበኞች የሀገር ፍቅር እና ትጋትን ልንማር ይገባል ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ገለጹ። የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ በተገኙበት 84ኛው የአርበኞች የድል በዓል እየተከበረ ይገኛል። በመርሀ-ግብሩ ላይም ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀስሥላሴ በአርበኞች መታሰቢያ ድል ሀውልት የአበባ ጉንጉን አኑረዋል። ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀ ሥላሴ ጨምሮ ፣ የጥንታዊ ጀግኖች አርበኞች ማህበር ፕሬዚዳንት ልጅ ዳንኤል ጆቴ መስፍን ፣ የሀገር…

Read More

የገጠር ሽግግርን ለማፋጠንና ለኢንዱስትሪው መሠረት ለመጣል በሻይ ልማት ዘርፍ በትኩረት ሊሰራ ይገባል፦ አቶ አስራት መኩሪያ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን ከኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ጋር በመተባበር በጠቅላላ የሻይ አግሮኖሚ ላይ ለባለሙያዎች በቦንጋ ከተማ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና ተጠናቋል። ስለጠናው በጠቅላላ የሻይ አግሮኖሚ እስከ ምርት ዝግጅት፤ የችግኝ ጣቢያ ምስራታና አያያዝ እንዲሁም በዘርፉ በቀጣይ መከተል በሚገባቸው የትኩረት አቅጣጫዎችና መወሰድ በሚገባቸው ጥንቃቄዎች ላይ ያተኮረ ነው። ሰልጣኞቹ ስልጠናው በዘርፉ የነበረውን ማነቆ ለመፍታት…

Read More

ከህዝብና ከመንግሥት የተሰጠውን ተልዕኮ መወጣት የሚያስችል የፖሊስ ቁመናን በመገንባት የህግ በላይነትን ማረጋገጥና ዘላቂ ሠላምን ማስፈን ይገባል ፦ አቶ አንድነት አሸናፊ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የ2018 በጀት ዓመት አንደኛ ሩብ ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ማጠቃለያ መድረክ በቦንጋ እያካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ሠላምና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ አቶ አንድነት አሸናፊ ባለፉት ዓመታት በዘርፉ በየደረጃው ካሉት የባለድርሻ አካላት ጋር በተሰራው ስራ ውጤት መመዝገቡን ገልጸዋል ። በዚሁም በየአካባቢው ፖሊስ የተሟላ ቁመና በመያዝ የወንጀል…

Read More

የክልሉ ትምህርት ቢሮ ለትምህርት ጥራት አጋዥ የሆኑ ኮምፒውተሮችን ለዞኖች አሰራጨ

የደቡብ ምዕራብ አትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ ከካማራ ኢዱኬሽን ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመተባበር ግዢ የተፈጸመባቸው ለትምህርት ጥራት አጋዥ የሆኑ ኮምፒውተሮችን ለዞኖች አሰራጭቷል ። የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምትክልና የስርአት ትምህርት ዘርፍ ሃላፊ አቶ አባተ ኡቃ እንደገለጹት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ከኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር የኮምፒውተር ግዢው እንደተፈጸ ገልጸዋል። የኮምፒውተር ስርጭቱ የትምህርትን ስራ ከቴክኖሎጂ ጋር ለማገናኘትና ውጤታማ…

Read More

የሕዝብ ተሳትፎ የልማት ኢንሼቲቮችን በማገዝ ረገድ ትልቅ አቅም ፈጥሯል!

መንግሥት በሕዝባዊ ተሳትፎ ሀገራዊ የልማት ኢኒሼትቮችን በማፋጠንና ነባር ተግዳሮቶችን ወደ እድል በመቀየር የዜጎች ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ እያደረገ ይገኛል፡፡ የሕዝብ የነቃ ተሳትፎ በመላ ሀገሪቱ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ኢኒሼቲቮችን ለመደገፍ ከፍተኛ አቅም እንዲፈጠር ያደረገ በመሆኑ አካታች እድገትን እና ፍትሐዊ የሀብት አጠቃቀም እዉን እንዲሆን አድርጓል፡፡ የህዝብ የልማት ተሳትፎ በመንግሥት እና በሕዝብ መካከል ያለውን ትብብር በማጠናከር፣ ሀገሪቱ በመሠረተ ልማት፣…

Read More