Trendings

በግብርናው ዘርፍ በተለያዩ ፕሮግራሞችና ፕሮጀክቶች ድጋፍ የሚከናወኑ ተግባራት የግብርና ምርታማነት ለማሳደግ የሚኖረው ሚና ከፍተኛ በመሆኑ የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክሮ እንደሚቀጥሉ አቶ ማስረሻ በላቸው ገለጹ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ SNV HORT LIFE 3 ፕሮግራም ጋር በመተባበር የአርሶ አደር የመስክ ትምህርት ቤት ተቋማዊ ማድረግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር በቦንጋ ከተማ ተወያይተዋል። በመድረኩም በፕሮግራሙ እስካሁን የተሰሩ ሥራዎችን ማጠናከር እና ቀጣይ መሻሻል በሚገቡ ጉዳዮች ላይ ከተሳታፊዎች ሀሳብ አስተያየቶች ተነስተው ሰፊ ውይይት ተደርጓል። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና…

Read More

በክልሉ ከ35 ሺህ በላይ ህብረተሰብ ክፍሎች በREDD+ ፕሮጀክት ተጠቃሚ መሆን መቻላቸው ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት አከባቢ፣ደን ፣ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ቢሮ የREDD+ ፕሮጀክት የ2016 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2017 መሪ ዕቅድ ዙሪያ በሚዛን አማን ከተማ መክረዋል። በመድረኩ የክልሉ አከባቢ፣ደን፣ጥበቃና አየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ኃላፊ ዶ/ር ኢንጂነር አስራት ገ/ማሪያም በክልሉ በ2016 በጀት ዓመት በሬድ ፕላስ(REDD+)ፕሮጀክት በርካታ ህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ማድረግ እንደተቻለ ተናግረዋል። በክልሉ በፕሮጀክቱ የሚሰሩ…

Read More

በክልሉ የተገኘውን ሠላም ለማጽናት የምክር ቤቱ አባላት የሠላም አምባሳደርነትን ሚና መጫወት እንዳለባቸው ተመላከተ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የበሔረሰቦች ምክርቤት በአሰራርና አባላት ሥነምግባር ድንብ እና ዘላቂ ሠላም ግንባታ ዙሪያ ለምክር ቤት አባላት በቴፒ ከተማ ባዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ የተሳተፉ የባለድርሻ አካላት በክልሉ የተገኘውን አንጻራዊ ሠላም ለማጽናት የምክር ቤቱ አባላት የሠላም አምባሳደርነትን ሚና መጫወት እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል። በክልሉ ከጥቂት አመታት በፊት ይስተዋል የነበረውን የሠላም መደፍረስ በንግግርና ወይይት በመፍታት ችግር ዉስጥ…

Read More

በክልሉ በሚከናወነው የልማት ሥራዎች የላቀ የኅብረተሰብ ተሳትፎ እየተመዘገበ ነው ፦ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

እየተካሄደ በሚገኘው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ፣ ከምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ምላሽ ሰጥተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንደገለጹት÷ በክልሉ የኅብረተሰብ የልማት ጥያቄዎች ደረጃ በደረጃ ለመፍታት ሰፊ ትኩረት ተሰጥተው እየተሰራ መኾኑን በማንሳት በዚህም ከጊዜ ወደ ጊዜ የኅብረተሰብ እርካታ…

Read More

“የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አመራር ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካም ተምሳሌት የሚሆን ነው” – ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ

“የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አመራር ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካም ተምሳሌት የሚሆን ነው” – ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለዚህ ግድብ ግንባታ የሰጡት አመራር ለሀገራቸው ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካም ምሳሌ የሚሆን እንደሆነ የኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ተናገሩ። ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የኢንጂነሪንግ አቅም ብቻ የሚታይበት ሳይሆን፤ የአፍሪካን የመቻል አቅም ያሳየ ተምሳሌት እንደሆነም ፕሬዚዳንት ሩቶ ገልጸዋል።…

Read More

የቦንጋ ከተማ ለትውል ምቹ እንዲትሆን ወቅቱን የሚመጥን የከተማ ፕላን ያስፈልጋታል፦የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ

የቦንጋ ከተማ መዋቅራዊ ፕላን ላይ ያተኮረ የመረጃ ማሰባሰቢያ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የተገኙት የካፋ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ እንዳሻው ከበደ ቦንጋ ከተማ ጥንታዊ እና ታሪካዊ ከተማ መሆኗን ተናግረዋል። ይህን የሚመጥን የከተማ መዋቅር በማስፈለጉ ከኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርስቲ ጋር ስምምነት ተደርጎ ወደ ትግበራ መገባቱንም ጠቁመዋል። የዛሬው መድረክ መረጃ የማሰባሰብ የመጀመሪያዉ ዙር መድረክ መሆኑን…

Read More

በሚዛን አማን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት መከፈቱ የአካባቢውን ማህበረሰብ የሚያወጣውን ገንዘብና የሚያባክነውን ጊዜ እንደሚቆጥብ ተገለፀ።

​በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የሚዛን አማን ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት መከፈቱ፣ አገልግሎት ፈላጊዎችን ለከፍተኛ እንግልትና ወጪ ሲዳርግ የነበረውን ጉዞ እንደሚያስቀር የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ጀማል ደስታው ገለጹ። ​ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ መደበኛ አገልግሎቶችን መስጠት መጀመሩን አቶ ጀማል ጠቁመው ዜጎች የፓስፖርትና ሌሎች ተያያዥ አገልግሎቶችን በአቅራቢያቸው እንዲያገኙ ለማድረግ ተቋሙ በሰፊው እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ​እንደ አቶ ጀማል ገለጻ፣ ተቋሙ ሀገራዊና…

Read More

በክልሉ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎ 2 ሚሊዮን 233 ሺህ 8 መቶ በላይ የማህበረሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የክልሉ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ አስታወቀ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ገነት መኩሪያ በ2017 የክረምት ወራት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ”በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ! በሚል መሪ ቃል! በ14 የትኩረት መስኮች ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል። በዚህም ተግባራት እስከአሁን ድረስ በተቀመጠው የስምሪት መስኮች ከክልል እስከ ቀበሌ ድረስ በተገቢው እየተሰራ እንደሚገኝና በየደረጃው የሚገኙ አካላት የበኩላቸውን ሚና እየተወጡ መሆኑን ነው…

Read More

በሚቀጥሉት ቀናቶች አንጻራዊ የደመና ሽፋን መጨመር ይኖራል

በሚቀጥሉት ቀናቶች በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ አንጻራዊ የእርጥበት መጠንና የደመና ሽፋን መጨመር እንደሚኖር የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ በሚቀጥሉት ቀናቶች ከሚጠናከሩት የአየር ሁኔታ ክስተቶች ላይ በመነሳት በጥቂት የመካለኛው፣ በምሥራቅ፣ በሰሜን ምሥራቅ፤ በሰሜን ምዕራብ እንዲሁም በደቡብ ኢትዮጵያ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ አንጻራዊ የእርጥበት መጠንና የደመና ሽፋን መጨመር እንደሚኖር የትንበያ መረጃዎች ጠቁመዋል፡፡ ከዚሁ ጋር በተያያዘም የደቡብ ኦሮሚያ፣ ሲዳማ፣ ደቡብ…

Read More