በክልሉ ያለውን ሀብት በአግባቡ ማልማትና ማስተዳደር ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል ፦ ዶክተር ፍጹም አሰፋ
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ያለውን ሀብት በአግባቡ ማልማትና ማስተዳደር ላይ ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋል ሲሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትሯ ዶክተር ፍጹም አሰፋ ገለፁ ። ዶክተር ፍጹም አሰፋ ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት አመራሮች ሱፐርቪዥን ቡድን በክልሉ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን በመጎብኘት የድጋፍና ክትትል ሥራ በማድረግ ላይ ናቸው። ሚኒስትሯ እንደተናገሩት የምልከታው ዋና ዓላማ በክልሉ አጠቃላይ በልማት የታቀዱ ስራዎች ምን ደረጃ…
