ተመራቂ ተማሪዎች ከመንግስት ተቀጣሪነት ይልቅ ለስራ ፈጣሪነት ትኩረት ማድረግ እንደሚገባቸው ተገለጸ
ተመራቂ ተማሪዎች ከመንግስት ተቀጣሪነት ይልቅ ለስራ ፈጣሪነት ትኩረት ማድረግ እንደሚገባቸው የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪያል ፓርኮች ልማት ዋና ስራ አስፈጻሚ እና የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ የቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር ፍሰሀ ይታገሱ ተናገሩ። ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ እና በድህረ ምረቃ ፕሮግራም ያስተማራቸውን 394 ተማሪዎቹን ለ17ኛ ጊዜ አስመርቋል። ሁለተኛ ትውልድ እየተባሉ ከሚጠሩት ዩኒቨርስቲዎች ውስጥ አንዱ የሆነው የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ፥ ከዛሬ…
