Trendings

የሸካቾ ብሔረሰብ የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም በጌጫ ከተማ መካሄድ ጀምሯል

ማሽቃሬ ባሮ ትናንትን ከነገ፤ባህልን ከልማት”በሚል መሪ ቃል የባህልና ቋንቋ ሲምፖዚየም በሸካ ዞን ምሁራን ማህበር አዘጋጅነት በጌጫ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የፓናል ውይይትና ሲምፖዚየሙ በሀገር ሽማግሌዎች ምርቃት ነው የተጀመረው። የሸካቾ ብሔረሰብ ቋንቋ ያለበትን የእድገት ደረጃና ተግዳሮቶች ላይ ውይይት በማድረግ ቀጣይ አቅጣጫ እንደሚቀመጥም ተጠቁሟል። የሸካቾ ብሔረሰብ ለሀገር የሚተርፍ ሀገር በቀል እውቀትና ባህል ያለው በመሆኑ ጥናታዊ ፅሁፍ ቀርበው በምሁራኑና…

Read More

እናቶችንና አቅመ ደካሞችን መርዳትና ማገዝ ሀገርን መርዳትና ማገዝ ነው ፦ ክቡር አቶ ጸጋዬ ማሞ

በአቶ ፀጋ ማሞ አስተባባሪነት በጉራፈርዳ ወረዳ ኦቱዋ ሴጋ ቀበሌ ነዋሪ ለሆኑ አቅመ ደካማ እናት የቤት መስሪያ ቁሳቁስና የገንዘብ ድጋፍ አድርገዋል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ጸጋዬ ማሞ በሚዛን አማን ከተማ የሚገኙ ወጣቶችን በማስተባበር በጉራፈርዳ ወረዳ ሴጋ ቀበሌ ለሚገኙ አቅመ ደካማ እናት 24 ቆርቆሮ ፣ ምስማር ፣ ፍራሽ ፣ ብርድ…

Read More

በሌማት ትሩፋት ኢኒሼቲቪ ተመሳሌታዊ አብነት የሚሆኑ ተግባራት በጉብኝቱ መመልከታቸዉን አቶ ፍቅሬ አማን ገለጹ

‎በኮንታ ዞን አመያ ከተማ አስተዳደር ጨታ ቀበሌ ነዋሪ የሆኑት አርሶ አደር አቶ ተፈራ ሳካሎ ጅምር የአሳ ፖንድ ስራዎችን በሌሎች አርሶና አርብቶ አደር አካባቢዎች ላይ ተሞክሮውን መቀመርና ማስፋት እንደሚገባ ተገልጿል። ‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና ከኮንታ ዞን አመራሮች ጋር ‎በአመያ ከተማ አስተዳደር ጨታ ቀበሌ…

Read More

የክልሉ መንግስት ለዘላቂ ልማት የልማት አጋር ድርጅቶች ድጋፍ እንዲበረታ ጠየቀunpersonelsinSW

የክልሉ መንግስት ለዘላቂ ልማት የልማት አጋር ድርጅቶች ድጋፍ እንዲበረታ ጠየቀ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የሕዝብን የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻልና ዘላቂ ልማትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት የልማት አጋር ድርጅቶች ድጋፍ እንዲጠናከር ጠይቀዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ ከተለያዩ የተባበሩት መንግስታት ዓለም አቀፍ የልማት አጋር ድርጅቶች የሥራ ኃላፊዎች ጋር በጽ/ቤታቸው ውይይት አካሂደዋል። በውይይቱ የዓለም ጤና…

Read More

የግዥ ስርዓቱ ከአድሎኦ የጸዳ፣ ግልጽና ተጠያቂነት የሰፈነበት እንዲሆን የግዥ ባለሙያዎች የሚጠበቅባቸውን ሊወጡ ይገባል፦ወ/ሮ የሺሃረግ ደበበ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፋይናንስ ቢሮ በመንግሥት ግዥ ንብረት ባለስልጣን ለወረዳ የግዥ ባለሙያዎች በካልም ፕሮግራም በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በቦንጋ ከተማ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። የክልሉ መንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ የሺሃረግ ደበበ ከመንግስት በጀት ከ64% በላይ የሚሆነው በጀት ለግዥ እንደሚውልም ተናግረዋል። ለግዥ የሚመደበው ውስን በጀት ለታለመለት ዓለማ እንዲውል የግዥ ስርዓቱ ከአድሎኦ…

Read More

በክልሉ ያለውን ተፈጥሮአዊና ሰብአዊ ሀብቶቻችን ወደ ተጨባጭ ኢኮኖሚ ለመቀየር ልዩ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ያስፈልጋል፡፡ ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የልማት አቅምና ጸጋ መነሻ በማድረግ በተዘጋጀዉ የቀጣይ ሶስት ዓመት ዕቅድ ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ተጀምሯል። በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) የክልሉ የቀጣይ ሦስት ዓመታት ዕቅዶች ከመደበኛው የአሠራር ስርዓት ለየት ባለ መንገድ ተፈጥሮአዊና ሰብአዊ ሀብቶቻችን ተጠቅመን ወደ ተጨባጭ ኢኮኖሚ ለመቀየር ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ የሚሰራ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ የክልሉ የቀጣይ…

Read More

ልምድ ልውውጥና ተሞክሮ መቀመር ላይ ትኩረት ያደረገ የተለያዩ የልማት ሥራዎች ጉብኝት እየተደረገ ነዉ

”በመደመር መንግስት እይታ ለዘርፎች እምርታ’ በሚል መሪ ሃሳብ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 2ኛ ዙር ሀገር ዓቀፍ ብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች በቦንጋ ከተማ ስልጠና እየወሰዱ መቆየታቸው ይታወቃል። በቦንጋ ከተማ ስልጠና እየወሰዱ ያሉ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ከስልጠናዉ ጎን ለጎን ልምድ ልውውጥና ተሞክሮ መቀመር ላይ ትኩረት ያደረገ የተለያዩ የልማት ሥራዎች ጉብኝት በካፋ ዞን እያደረጉ…

Read More

የክልሉን ሕዝቦች የጤና ደህንነትን ለማረጋገጥ የተከናወኑ ተግባራት ውጤት ማስመዝገባቸውን ቢሮው አስታወቀ

​በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ከተጠሪ ተቋማቱ ጋር በመሆን በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት ዘጠኝ ወራት የእናቶችና ሕፃናት ጤና አገልግሎት፣ የወባ በሽታ ጫና መቀነስና የጤና መድህን ተደራሽነትን በማረጋገጥ ረገድ ስኬታማ ተግባራት ማከናወኑን አስታወቀ። ​የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም እንደገለጹት፤ በክልሉ የእናቶችንና የሕፃናትን ጤና ለመጠበቅ በተደረገው ጥረት የቅድመ ወሊድ ክትትል አገልግሎት ከፍተኛ ውጤት…

Read More

በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት ከ107 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት ተሰብስቧል፦ ግብርና ሚኒስቴር

በበጋ መስኖ ስንዴ ልማት በዘር ከተሸፈነው 3 ነጥብ 5 ሚሊዮን ሄክታር መሬት እስካሁን ከ107 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት መሰብሰቡን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስቴር የሰብል ልማት መሪ ሥራ አስፈፃሚ ኢሳያስ ለማ ከኢዜአ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደገለጹት፤ የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ በርካታ ተግባራት እያተከናወኑ ይገኛሉ፡፡ በእነዚህ ተግባራትም በግብርናው ዘርፍ ተጨባጭ ለውጥ ማምጣት እየተቻለ መሆኑን ጠቁመው በስንዴ ልማት…

Read More

ክልሎች በአጭር ጊዜ መሶብ የአንድ መዐከል አገልግሎት እንዲያደራጁ አቅጣጫ ተቀምጧል፦ ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

የፌደራል መንግሥት የጀመረውን የአገልግሎት እና አስተዳደር ሪፎርም ለማሳለጥ እንዲያስችል ተደርጎ የተሰራው መሶብ የአንድ መዐከል አገልግሎት በክልሎችም መቀጠል እንዳለበት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገልጸዋል። ለዚህም እንዲህ ያለው መዐከል በክልሎችም በፍጥነት እንዲተገበር አቅጣጫ መቀመጡን ነው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የገለጹት። በመዐከሉ ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጂ በመጠቀም ፈጣን እና ተጠያቂነትን የሚያሰፍን የአገልግሎት አሰጣጥ በራስ አቅም መሰራቱን የገለጹት ምክትል ጠቅላይ…

Read More