በግብርናው ዘርፍ የሚደረጉ ምርምሮች ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር እያስቻሉ ነው ተባለ
በግብርናው ዘርፍ የሚደረጉ ጥናትና ምርምሮች የዘርፉ ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር እያስቻሉ መሆኑን የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ገለጸ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) ኢንስቲትዩቱ በግብርናው እሴት ሰንሰለት ላይ የሚስተዋሉ ማነቆዎችን በጥናትና ምርምር መለየት፣ ለማነቆዎቹ የመፍትሔ ሃሳብ ማመንጨት ላይ እየሰራ ይገኛል ብለዋል፡፡ በዘርፉ የመፍትሔ ሃሳብ ማመንጨት ብቻ ሳይሆን የመፍትሔ ሃሳቦች ገቢራዊ እንዲሆኑ በማስቻል ምርትና ምርታማነት እንዲያድግ እየሰራ…
