Trendings

በግብርናው ዘርፍ የሚደረጉ ምርምሮች ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር እያስቻሉ ነው ተባለ

በግብርናው ዘርፍ የሚደረጉ ጥናትና ምርምሮች የዘርፉ ምርትና ምርታማነት እንዲጨምር እያስቻሉ መሆኑን የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ገለጸ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) ኢንስቲትዩቱ በግብርናው እሴት ሰንሰለት ላይ የሚስተዋሉ ማነቆዎችን በጥናትና ምርምር መለየት፣ ለማነቆዎቹ የመፍትሔ ሃሳብ ማመንጨት ላይ እየሰራ ይገኛል ብለዋል፡፡ በዘርፉ የመፍትሔ ሃሳብ ማመንጨት ብቻ ሳይሆን የመፍትሔ ሃሳቦች ገቢራዊ እንዲሆኑ በማስቻል ምርትና ምርታማነት እንዲያድግ እየሰራ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አጀንዳ የማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ በይፋ ተጀመረ

በኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስተባባሪነት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሚካሄደው የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር ምዕራፍ በቦንጋ ከተማ ተጀምሯል:: የምክክር መድረኩ የኢትዮጵያ ብሔራዊ መዝሙር በጋራ በመዘመርና ሐይማኖት አባቶችና ሀገር ሽማግሌዎች ምርቃት የተጀመረ ሲሆን በሂደቱም በክልሉ ከ57 ወረዳዎችና ከተማ አስተዳደሮች የተወጣጡ የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎችን የወከሉ ተወካዮች እየተሳተፋ ይገኛሉ:: በምክክር መድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን…

Read More

በኃይማኖት ተቋማትና በመንግስት መካከል ያለውን መተማመንና ትብብር በማጠናከር ለሠላም እሴት ግንባታና ለልማት ስራዎች ያላቸውን ሚና ማጠናከር እንደሚገባ ተገለፀ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት ”የመደመር መንግስት እና የሃይማኖት ተቋማት” በሚል መሪ ሃሳብ ከኢትዮጵያ ወንጌላውያን የኃይማኖት መሪዎች ጋር የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የክልሉ ሠላምና ፀጥታ አስተዳደር ቢሮ ሃላፊ አቶ አንድድነት አሸናፊ በእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክታቸው የለውጡ መንግስት ከሃይማኖት ተቋማት ጋር ያለውን ግንኙነት በማጠናከር የአካባቢውን ሠላም እና ልማት ለማረጋገጥ እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል። የሃይማኖት ተቋማት…

Read More

ተመራቂ ተማሪዎች ከመንግስት ተቀጣሪነት ይልቅ ለስራ ፈጣሪነት ትኩረት ማድረግ እንደሚገባቸው ተገለጸ

ተመራቂ ተማሪዎች ከመንግስት ተቀጣሪነት ይልቅ ለስራ ፈጣሪነት ትኩረት ማድረግ እንደሚገባቸው የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪያል ፓርኮች ልማት ዋና ስራ አስፈጻሚ እና የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ የቦርድ ሰብሳቢ ዶክተር ፍሰሀ ይታገሱ ተናገሩ። ሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ እና በድህረ ምረቃ ፕሮግራም ያስተማራቸውን 394 ተማሪዎቹን ለ17ኛ ጊዜ አስመርቋል። ሁለተኛ ትውልድ እየተባሉ ከሚጠሩት ዩኒቨርስቲዎች ውስጥ አንዱ የሆነው የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርስቲ፥ ከዛሬ…

Read More

በክልሉ የቡና ምርት የግብይትና ጥራት ቁጥጥር ስርዓትን ለማጠናከር የባለድርሻ አካላት በትኩረት መስራት አለባቸው፦ አቶ ማስረሻ በላቸው::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የቡናና ሻይ፣ ቅመማ ቅመም ባለስልጣን የ2016 ምርት ዘመን የቡና ምርትና ግብይት ጥራት ቁጥጥር አስተባባሪ ግበረ-ኃይል የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ ተካሄደ። በመድረኩ የተገኙት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ቡናን በአግባቡ በማምረት ለአለም ገበያ ማቅረብ የሀገሪቱን ጥቅም ማስከበር በመሆኑ በየደረጃው ያሉ አመራሮች ዘርፉን ትኩረት ሰጥተው መምራት እንደሚገባቸው…

Read More

በክልሉ የተገኘውን ሠላም ለማጽናት የምክር ቤቱ አባላት የሠላም አምባሳደርነትን ሚና መጫወት እንዳለባቸው ተመላከተ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የበሔረሰቦች ምክርቤት በአሰራርና አባላት ሥነምግባር ድንብ እና ዘላቂ ሠላም ግንባታ ዙሪያ ለምክር ቤት አባላት በቴፒ ከተማ ባዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ የተሳተፉ የባለድርሻ አካላት በክልሉ የተገኘውን አንጻራዊ ሠላም ለማጽናት የምክር ቤቱ አባላት የሠላም አምባሳደርነትን ሚና መጫወት እንደሚጠበቅባቸው አስገንዝበዋል። በክልሉ ከጥቂት አመታት በፊት ይስተዋል የነበረውን የሠላም መደፍረስ በንግግርና ወይይት በመፍታት ችግር ዉስጥ…

Read More

በክልሉ የአርሶ አደሮች መስክ ትምህርት ቤት የግብርና ቴክኖሎጂ ሥርፀት ማዕከል እንዲሆን ሥራዎች እየተከናወነ ይገኛል፦አቶ ማስረሻ በላቸው

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ SNV HORT LIFE 3 ፕሮግራም ጋር በመተባበር የአርሶ አደር የመስክ ትምህርት ቤት ተቋማዊ ማድረጊያ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ነው። በመድረኩ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በክልሉ (SNV HORT LIFE 3) ፕሮጀክት በ18 ወረዳዎች የሚሰራ ሲሆን ከዚህም በ11 ወረዳዎች በቀጥታ እና በቀሪ…

Read More

ኢትዮጵያ በካካዎ ምርት የላቀ ውጤት ማምጣት የሚያስችል አቅም አላት

የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ኢትዮጵያ በካካዎ ምርት የላቀ ውጤት ማምጣት የሚያስችል አቅም አላት አለ። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ በውጭ ገበያ ተፈላጊነት ያላቸው እና ለኢንዱስትሪ ግብዓት የሚሆኑ ሰብሎችን ጨምሮ ከፍተኛ ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ያላቸውን ሰብሎች ምርታማነት ማሳደግ የሚያስችል ምርምር እየተካሄደ ነው። በዓለም አቀፍ ደረጃ ከፍተኛ ተፈላጊነት ያለውንና በኢትዮጵያ የማይታወቀውን የካካዎ ሰብል ለማላመድ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ ከኢትዮጵያ ምግብና መድሀኒት ባለስልጣን ጂማ ቅርንጫፍ ጋር በመቀናጀት በቤንች ሸኮና ሸካ ዞኖች ግማሽ ሚሊየን ብር የሚጠጋ የተበላሹና የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸው ምግብና መጠጦችን ማስወገዱን አስታወቀ።

ህብረተሰቡ የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ያለፈባቸውና ባዕድ ነገር የተቀየጡ ምግቦችን ሲመለከት በአቅራቢያቸው ለሚገኝ የጸጥታ አካላትና በ8284 በነጻ በመደወል ጥቆማ መስጠት እንዲተባበሩ ጥሪ ቀርቧል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ጤና ቢሮ ከኢትዮጵያ የምግብና መድሀኒት ባለስልጣን ጂማ ቅርንጫፍ ጋር በመቀናጀት በቤንች ሸኮ እና ሸካ ዞን በምግብና መጠጥ አከፋፋዮችና የችርቻሮ ሱቆች የክትትልና የቁጥጥር ስራ መስራቱን ገልጿል። በክልሉ ጤና ቢሮ የጤናና ጤና…

Read More

ሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ስራዎች የተገኙ ውጤቶችን ለማስቀጠል በትኩረት ይሰራል፦ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

በሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን ስራዎች የተገኙ ውጤቶችን ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት እንደሚሰራ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የብሄራዊ ደህንነት ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ቀንአ ያደታ (ዶ/ር) የተመራ የክትትልና ድጋፍ ቡድን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አጠቃላይ የኮሙኒኬሽን ስራዎች ዙሪያ ዛሬ ምልከታ አድርጓል። ቡድኑ ከአገልግሎቱ ከፍተኛ አመራሮች ጋርም ተወያይቷል። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር…

Read More