Trendings

ምክር ቤቱ በበጀት ዓመቱ ውጤታማ ተግባራትን ማከናወን መቻሉን የብሔረሰቦች ምክርቤት አባላት ተናገሩ ።

ምክር ቤቱ በበጀት ዓመቱ ውጤታማ ተግባራትን ማከናወን መቻሉን የብሔረሰቦች ምክርቤት አባላት ተናገሩ ። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት 4ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ ጉባኤ በቀረበው የ2017 በጀት አፈጻጸም ሪፖርት ላይ አባላት መክረውበታል። የምክርቤት አባላት በበጀት ዓመቱ የሚበረታቱና የክልሉን ህዝብ ተጠቃሚ የሚያደርጉ ተግባራት መከናወናቸውን ተናግረዋል ። በክልሉ አልፎ አልፎ የሚስተዋሉ ግጭቶች በዘላቂነት የሚፈቱበት ሁኔታ እንዲጠናከር…

Read More

ለመንገድና ድልድይ ግንባታ የዲዛይን ስራዎች ተገቢውን ትኩረት በመስጠት የፕሮጀክት ውጤታማነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተመላከተ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ የመንገዶች ባለስልጣን መስሪያ ቤት፥በክልሉ በአማካሪ ድርጅቶች የተሰሩ የመንገድ እና የድልድይ ፕሮጀክቶች ጥናትና ዲዛይን ሥራ ሪፖርት በቦንጋ ከተማ ግምግሟል። በዲዛይን ግምገማው መድረክ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የባለሥልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር አብድዩ መኮንን ለመንገድና ድልድይ ግንባታ የዲዛይን ስራዎች ተገቢውን ትኩረት በመስጠት የፕሮጀክት ውጤታማነትን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተናግረዋል። የአንድን ፕሮጀክት ግንባታ ውጤታማነት ለማረጋገጥ የጥናትና ዲዛይን…

Read More

የምስራቅ አፍሪካ አገራት የባለብዙ ወገን ትብብራቸውን በማጠናከር ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት በጋራ ሊሰሩ ይገባል

የምስራቅ አፍሪካ አገራት የባለብዙ ወገን ትብብራቸውን በማጠናከር ለቀጣናው ዘላቂ ሰላምና መረጋጋት በጋራ ሊሰሩ እንደሚገባ የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ተመራማሪዎች ገለጹ። በምስራቅ አፍሪካ የሚስተዋለው የኃይል ፉክክር በአካባቢው ሰላምና መረጋጋት እንዳይኖር ፈተና እየሆነ መምጣቱንም አመላክተዋል። ምስራቅ አፍሪካ የአውሮፓ መካከለኛው ምስራቅና አፍሪካ የሚተሳሰሩበት ስትራቴጂካዊ ቀጣና ሲሆን፤ የዓለም ፖለቲካዊ ምጣኔ ኃብታዊና ማኅበራዊ እንቅስቃሴ መዘውር እንደሆነ ይታወቃል። ኢትዮጵያ ከመካከለኛው ምስራቅ ጋር…

Read More

ኢትዮጵያ ዐዲሲቷ የተስፋ ዓድማስ ናት!

መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም. በ21ኛው ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ የታሪክ አውድ ውስጥ አዲስ ትርጉምና ጽኑ ቃል-ኪዳን ተላብሶ ብቅ ያለ፣ ለሀገራችንና ለሕዝቦቿም አዲስ የተስፋ አድማስን የፈነጠቀ ክስተት ነበር። ይህ ዕለት ኢትዮጵያን ተብትቦ ይዞ ከነበረው ውስብስብ ማኅበራዊ፣ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ቅርቃር አውጥቶ ወደ ብሩህ መጻኢ ዕድል ለማሸጋገር የተገባ ታላቅ የትውልድ ውል ሆኖ ተመዝግቧል። ከመጋቢት 2010 እስከ መጋቢት 2018…

Read More

ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከወጪ ንግድ አራት ነጥብ አምስት ቢሊዮን ዶላር ተመዝግቧል

የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር የዘጠኝ ወርጨ እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት እየገመገመ ይገኛል። የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ እንደገለጹት፤ ባለፉት ዘጠኝ ወራት የንግድ ከባቢዉን ምቹ ለማድረግ እሰፋፊ ስራዎች ተከናዉነዋል። በዚህም በኢትዮጵያ በዉጪ ንግድ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ አራት ነጥብ አምስት ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር ማስመዝገብ ተችሏል ብለዋል። ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የኑሮ ዉድነቱን ለማረጋጋት በሰራዉ ስራም በዘጠኝ ወሩ…

Read More

ፋና ወጊ ትሩፋት!ወ/ሮ ሞሚና መሀመድ ፋና ወጊ በሆነ ስራዎቻቸው ለ25 ዜጎች የስራ ዕድል በመፍጠርም የሌሎች ኢትዮጵያዊያንን የኢኮኖሚ ችግር በመቅረፍና ተጠቃሚ በማድረግ የድርሻቸውን በመወጣት ላይ ናቸው።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በህዳር 6/2015 ዓ.ም የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አደም ፋራህ በተገኙበት የአንድ ቀን መነሻ ፖቴንሻል ምልከታና የአንድ ቀን ዉይይት በማካሄድ ክልላዊ የሌማት ትሩፋት ይፋዊ ስራ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በማድረግ ወደ ስራ መገባቱ ይታወቃል።በሌማት ስራዎች ወደ ተግባር ከተገባ በአንድ ዓመት ውስጥ በርካታ ለውጦች በክልሉ እየተገኙ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ መረጃ ያመላክታል።የሌማት ትሩፋት…

Read More

የወባ ስርጭትን ለመከላከል በሚደረገው ጥረት ውስጥ የማህበረሰቡ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑ ተጠቆመ

በሸካ ዞን የማህበረሰብ አቀፍ የወባ መከላከል ስራዎች እና በወሳኝ የጤና ተግባራት ዙሪያ የባለድርሻ አካላት ንቅናቄ መድረክ በማሻ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። የንቅናቄ መድረኩን በንግግር የከፈቱት የሸካ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ አበበ ማሞ እንደገለጹት ሁለንተናዊ ብልፅግናን ለማረጋገጥ ጤናማና አምራች ትውልድ መፍጠር ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር ነው ብለዋል። ወባና ሌሎች በሽታዎችን ከመከላከል ጎን ለጎን ማከምና ማዳን ላይ ትኩረት ሰጥቶ…

Read More

መንግስት በመሬት ናዳው ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች አስፈላጊውን የመልሶ ማቋቋም ሥራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተ የመሬት ናዳ ለተጎዱ ዜጎች የተሰማውን ሀዘን ገልጿል፡፡ አደጋውን አስመልክቶ የመንግስት ኮሙኒኬሽነው አገልግሎት ባወጣው የሀዘን መግለጫ÷ይህ መግለጫ እስከወጣበት ጊዜ ድረስ በሰዎች ህይወት እና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል ብሏል ። መንግሥት ለተጎጂ ቤተሰቦች መጽናናትንና ብርታትን፣ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው…

Read More

ባለፉት ዘጠኝ ወራት በገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም ወደ 15 ሺህ የሚጠጉ ዜጎች ከሴፍትኔት ተረጂነት ማላቀቅ መቻሉን የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ባለፉት ዘጠኝ ወራት ባከናወናቸው የተቀናጁ የልማት ስራዎች፣ 15,206 የሚሆኑ የገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ተረጂዎችን ማላቀቅ መቻሉ ተገልጿል። የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽኑ ኮሚሽነር ለማ መሠለ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ በክልሉ ውስጥ ከሚገኙ 23,669 የሴፍትኔት ተረጂዎች ውስጥ ፣ በተከናወኑ ውጤታማ ተግባራት 15,206 የሚሆኑ ዜጎችን በማስመረቅ ከተረጂነት እንዲላቀቁ የተደረገ…

Read More

የሀገራዊ ምክክር ጉባኤ ተመካካሪዎች አዲስ አበባ መግባት ጀምረዋል

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በክልሎች፣ ከተማ አስተዳደሮች፣ በፌዴራል ደረጃ እንዲሁም በዲያስፖራው የአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት በሀገራዊ ምክክር ጉባኤው ላይ የሚሳተፉ ወኪሎች ከየባለድርሻ አካላቱ ሲያስመርጥ መቆየቱ ይታወሳል። በዚህም መሰራት የተወከሉት ተመካካሪዎች በተዘጋጀላቸው ማረፊያ ቦታዎች እየገቡ የሚገኙ ሲሆን በኢትዮጵያ ፐብሊክ ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ሲደርሱም ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። ተመካካሪዎች እጅግ መሠረታዊ በሆኑ እና በተለዩ ሀገራዊ አጀንዳዎች ላይ በጋራ ለመምከር ዕድሉን…

Read More