Trendings

ምክር ቤቱ የ2018 በጀት ዓመት 28.6 ቢሊዮን ብር ሆኖ የቀረበውን ረቂቅ የበጀት አዋጅ አጸደቀ

ረቂቅ የበጀት አዋጁን የበጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ክብርት ወ/ሮ የኋላሸት በላይነህ ለምክርቤቱ አቅርበዋል። የቀረበው በጀት ከክልል ገቢ የሚሰበሰብ፣ከፌዴራል መንግስት ድጎማና ከሌሎች የገቢ ምንጮች የሚገኝ መሆኑን የቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ አብራርተዋል ። በዚህም መሠረት ለክልል ማዕከል መ/ቤቶች መደበኛና የካፒታል ወጪ 2.2 ቢሊዮን ፣ ለዞኖች ጥቅል በጀት 23.5 ቢሊዮን ፣ ለክልላዊ ፕሮግራሞች 2.2 ቢሊዮን ፣ ለዘላቂ…

Read More

ባህላዊ ፍርድ ቤቶች ግጭቶችንና አለመግባባቶችን በእርቅ በመፍታት ፍትህን አስጠብቆ ለማየቆት የጎላ ሚና እንዳላቸው ተገለጸ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ባህላዊ ፍርድ ቤቶቹን በአዋጅ ቁጥር 35/2016 መሠረት በማቋቋም በሁሉም ወረዳዎችና ቀበሌዎች አገልግሎት እንዲሰጡ በማድረግ ላይ ይገኛል። ለዚህም በክልሉ በምዕራብ ኦሞ ዞን በመኤኒት ጎልዲያ ወረዳ ከ2016 ዓ.ም ጀምሮ ባህላዊ ፍርድ ቤቶቹ እስከ ቀበሌ ድረስ በማቋቋም ተግባራዊ በማድረግ ወደ ስራ ተገብቶ ውጤት ተመዝግቧል፡፡ በወረዳው ያነጋገርናቸው አንዳንድ ባህላዊ ፍርድ ቤት አካላት እንደገለጹት፣…

Read More

በአካል የጠነከረ በአእምሮ የበለፀገ ጤናው የተጠበቀና አምራች ዜጋን መፍጠር ለሀገራችን ሁለተናዊ ብልጽግና ጉልህ ሚና እንዳለው የዳውሮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ ገለፁ

“የጤና ዘርፍ አርበኝነት ለሀገር ዕድገት” በሚል መሪ ቃል በዞኑ ከሚገኙ የጤና ባለሙያዎች፣ ሠራተኞች እና ከባለድርሻ አካላት ጋራ የምክክር መድረክ በዞን ማዕከል እየተካሄደ ይገኛል። በምክክር መድረክ የተገኙ የዳዉሮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዳዊት ገበየሁ እንደገለጹት የጤናው ዘርፍ ለሀገር ዕድገትና በሁሉም መስክ ሁለተናዊ ብልጽግና ለማረጋገጥ ጉልህ ሚና አለው ። የጤና ተቋማት የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን በማሻሻል ከማኅበረሰብ የሚነሱ…

Read More

ለበጋ መስኖ ስንዴ የምርጥ ዘርና የማዳበሪያ አቅርቦት በስፋት እየተከናወነ ነው – ግብርና ሚኒስቴር

ለ2018 በጀት ዓመት የበጋ መስኖ ስንዴ ምርትና ምርታማነትን የሚያሳድጉ የምርጥ ዘርና የማዳበሪያ አቅርቦት በስፋት እየተከናወነ መሆኑን ግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል። ሚኒስቴሩ ከ767 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በማረስ ከዚህ ውስጥም ከ359 ሺህ ሄከታር መሬት በላይ በዘር መሸፈኑን ገልጿል። የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የምግብ ዋስትናን ከማረጋገጥ ባለፈ የአርሶ አደሩን የስራ ባህል በመቀየር በዓመት ከሁለት ጊዜ በላይ እየተመረተ ይገኛል።…

Read More

በቦንጋ ከተማ የመንገድ ዳር መብራት ሽቦ የሰረቀ ተከሳሽ እና የተሰረቀ ሽቦዎችን ከሌባ የገዛ አንድ ግለሰብ በእስራትና በገንዘብ መቀጣታቸዉን በካፋ ዞን ፍትህ መምሪያ አስታወቀ

ወንጀሉ የተፈጸመው በካፋ ዞን በቦንጋ ከተማ አስተዳደር ጥር 7 ቀን 2016 ዓ.ም ከንጋቱ 12:00 ሰዓት በዩንቨርስቲ ቀጠና አበቺ መንደር ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ሲሆን ወንጀሉን የፈፀሙት ታረቀኝ ቆጭቶና ታምራት ወ/ማሪያም መሆናቸዉን የገለፁት በካፋ ዞን ፍትህ መምሪያ የታክስና ኢኮኖሚ ነክ ወንጀሎች ዐቃቤ ህግ አንዷአለም አሰፋ ናቸዉ። እንደ ዐቃቤ ህግ አንዷአለም ገለፃ ተከሳሽ ታረቀኝ ቆጭቶ የተባለው በተጠቀሰው ቀን…

Read More

የክልሉ የሥነ-ምግባርና ፀረ – ሙስና ኮሚሽን በሃብት ማሳወቅና ምዝገባ ሂደት ላይ ለካፋ ዞን ማዕከል የመንግስት ሰራተኞች ስልጠና ሰጠ ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የስነ-ምግባርና ፀረ – ሙስና ኮሚሽን ከአስር ቀን በኋላ ተግባራዊ የሚደረገውን የሃብት ማሳወቅና ምዝገባ ሂደት አስመልክቶ ከካፋ ዞን ማዕከል ለተወጣጡ መንግስት ሰራተኞች በቦንጋ ከተማ የግንዛቤ ስልጠና ሰጥቷል። በመድረኩ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮሚሽኑ ምክትል ኮሚሽነር አቶ ዳግም ዳንኤል ሃብት ማሳወቅና ማስመዝገብ በመንግስት ተቋማት፡ በመንግስት የልማት ድርጅቶችና በህዝባዊ ድርጅቶች መካከል መልካም ስነ-ምግባርና እሴተቶች…

Read More

በምዕራብ ኦሞ ዞን ሱሪ ወረዳ በተከሰተው የአባ ሳንጋ በሽታ ህብረተሰቡ ላልተወሰነ ጊዜ በዞኑ ውስጥ ጥሬ ስጋ መመገብ እንደማይገባቸው የዞኑ ጤና መምሪያ አስታወቀ

በምዕራብ ኦሞ ዞን በሱሪ ወረዳ በኮካ ቀበሌ የተከሰተው የአባ ሳንጋ በሽታ የመከላከል ሥራዎች ላይ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ። የዞኑ ጤና መምሪያ ሃላፊ አቶ ሼማጂ ጉሪጭማ እንደተናገሩት በዞኑ በሱሪ ወረዳ በአባ ሳንጋ በሽታ የሞተ ሰው አለመኖሩን ያስታወቁት ኃላፊው በዞኑ አርብቶ አደር መምሪያ ኃላፊ አማካይነት ሰባት ሰዎች በአባ ሰንጋ በሽታ ሞቱ ተብሎ ለDW የተሰጠዉ መረጃ ስህተት፣ ያልተገመገመና በዞኑ…

Read More

በማጂ ቱም ከተማ አ/ር የማጂ ከተማ የሶላር መብራት አገልግሎት ተደራሽ ለማድረግ ትኩረት በመስጠት እየተሰራ ነው ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በማጂ ቱም ከተማ ለዘመናት የህዝብ ጥያቄ የሆነው ይኸው የኤሌክትሪክ አቅርቦት ጥያቄን ምላሽ ለመስጠት መንግስት ትኩረት በመስጠት እየሰራ ይገኛል ። ችግሮቹን ለመቅረፍ የሶላር ቁሳቁስ የያዙ አምስት የጭነት መኪናዎች ከአዲስ አበባ ተነስተው ማጂ ከተማ መድረሳቸውን የማጂ ቱም ከተማ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት መረጃ ያመላክታል።

Read More

በኮንፈረንስ ቱሪዝም በዓለም ላይ ስሟን የተከለችው አዲስ አበባ እንግዶቿን ተቀብላ ለማስተናገድ ተዘጋጅታለች – ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ

በኮንፈረንስ ቱሪዝም በዓለም ላይ ስሟን የተከለችው አዲስ አበባ እንግዶቿን በድምቀት ተቀብላ ለማስተናገድ ተዘጋጅታለች ሲሉ የቱሪዝም ሚኒስትር ወ/ሮ ሰላማዊት ካሳ ገለፁ፡፡ ሚኒስትሯ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው፤ አዲስ አበባ በዚህ ወር ከምታስተናግዳቸው ዓለም አቀፍ ኮንፈረንሶች መካከል አንዱ የሆነው “ከርሃብ ነፃ አለም” በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው ጉባኤ ነገ እንደሚጀምር ገልፀዋል። በአዲስ አበባ በዓድዋ ድል መታሰቢያ አዳራሽ ከጥቅምት 26 እስከ…

Read More