Trendings

የሚዛን ግብርና ቴክኒክ ሙያ ትምህርት ስልጠና ኮሌጅ የራሱን ገቢ አመንጭቶ ራሱን እያስተዳደረ የተሻለ ደረጃ ላይ እንዲደርስ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ::

የቴክኖሎጂ ብዜትና ሽግግር ስራም ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተጠቁሟል፡፡ የኮሌጁ ዲን አቶ ካሳሁን ናይክን እንደገለፁት ኮሌጁ የራሱን ገቢ አመንጭቶ የተሻለ ደረጃ ላይ እንዲደርስ ከስራና ክህሎት ሚኒስተር በተቀመጠው አቅጣጫ መሠረት እየተሰራ ነው፡፡ ኮሌጁ ከተመሠረተ ጊዜ አንስቶ በመማር ማስተማር፣ በቴክኖሎጂ ብዜትና ሽግግር ላይ በርካታ ተግባራትን ሲያከናውን መቆየቱን አቶ ካሳሁን አስታውሰው አሁን መሬት ላይ ያሉት ሀብቶችን በማዘመን ኮሌጁ የውስጥ ገቢውን…

Read More

በክልሉ በቡና ማሣ ሽፋን ከ597 ሺህ 500 ሔክታር በላይ መድረሱን የክልሉ የቡና፣ ሻይና ቅመማቅመም ባለሥልጣን አስታወቀ

‎በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቡና ልማት የተሸፈነው መሬት 597 ሺህ 521 ሔክታር መድረሱን የክልሉ የቡና፣ ሻይና ቅመማቅመም ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አሥራት መኩሪያ ተናገሩ። ‎በክልሉ ለቡና ልማት ምቹ ሥነ-ምኅዳር መኖሩንና ካሉት 41 የገጠር ወረዳዎች በ38ቱ ቡና በስፋት እየለማ እንደሚገኝ ገልጸው፤ ከወረዳዎቹ መካከል 26ቱ ቡናን ስፔሻላይዝድ የሚያደርጉ ናቸው ብለዋል። ‎በጫካ፣ በከፊል ጫካ፣ በጓሮ እና በዘመናዊ የተከላ…

Read More

ወቅታዊና ተአማኒነት ያለውን መረጃ ለህብረተሰቡ ለማድረስ በቁርጠኝነት እንደሚሰሩ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች ገለፁ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ከየሚዲያና ሥር መዋቅር ኮሙኒኬሽን አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወራት አፈፃፀም በቦንጋ ከተማ ገምግሟል፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን በህዝብና በመንግሥት መካከል ቀልጣፋ የመረጃ ተደራሽነት እንዲኖር ፋይዳው ከፍተኛ በመሆኑ በየጊዜው የሚከናወኑ የልማት ሥራዎችን በመከታተል ተደራሽ ከማድረግ ረገድ በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን አንስተዋል፡፡ ክልሉ ከተቋቋመ ወዲህ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን አመራሮችና…

Read More

ቲካሻ ቤንጊ አሰባሳቢ ፣ አንድነትን ፈጣሪና ባህልና ቋንቋን ከትውልድ ወደ ትውልድ ለማሸጋገር ድልድይ መሆኑን የብሔረሰቡ ተወላጆች ተናገሩ።

በዓሉ ሰላምን የማጽናት ፣ ልማትን የማረጋገጥና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትን የሚያጠናክር በመሆኑ የቅድመ ዝግጅት ስራው በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አዘጋጅ ኮሚቴው ገልጿል። የሸኮ ብሔር የአዲስ ዘመን ብስራትና የምስጋና በዓል የሆነው ቲካሻ ቤንጊ ለዘመናት ተቋርጦ ከቆየበት ባለፉት 2 አመታት የብሔረሰቡ ተወላጆችና እንግዶች በተገኙበት በሸኮ ከተማ በድምቀት ተከብሯል። የብሔሩ ተወላጆች ከሆኑት ውስጥ አቶ አዲሱ በዲ ፣ ኤፌሶን ሱብሳ ፣…

Read More

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ነፃ፣ ፍትሐዊ እና ገለልተኛ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ዳኞች ሚናቸውን በአግባቡ ሊወጡ ይገባል – የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ነፃ፣ ፍትሐዊ እና ገለልተኛ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ዳኞች ሚናቸውን በአግባቡ ሊወጡ ይገባል ሲሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ አሳስበዋል። የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከምርጫ ቦርድ ጋር በመተባበር ከምርጫ ጉዳዮች ጋር በተያያዙ በሚመጡ ቅሬታዎች የአፈታት ዘዴ ላይ ለፌደራል እና ለክልል ዳኞች ስልጠና እየሰጠ ነው። ምርጫው ነፃ እና ገለልተኛ እንዲሆን ተቋማዊ…

Read More

በክልሉ የሚገኙ ፀጋዎችን ከቴክኖሎጂ ጋር በማስተሳሰርና በማስደገፍ ወደ ውጤት ለመቀየር እንደሚሰራ ተገለጸ።

የኢፌዴሪ ኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ኢኖቬሽን እና ኢንዱስትሪ ቢሮ ባለድርሻ አካላት በሣይንስ እና ቴክኖሎጂ በአዲሱ ፖሊሲ ይዘት እና ስትራቴጂ አተገባበር ላይ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ቦንጋ ከተማ ሰጥቷል። የክልሉ ኢኖቬሽን እና ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ አቶ ግዛው ጋጊያብ በወቅቱ እንደገለጹት በሚኒስትር መስሪያ ቤቱ የተዘጋጀው ፖሊሲ እና እስትራቴጂ በክልሉ ከሁሉም ባለድርሻ አካላት…

Read More

መገናኛ ብዙሃን ለብሔራዊ ጥቅም መከበርና ለዜጎች አብሮነት መጎልበት ያለባቸውን ኃላፊነት በአግባቡ ሊወጡ ይገባል – አቶ መሀመድ እድሪስ

መገናኛ ብዙሃን ለብሔራዊ ጥቅም መከበርና ለዜጎች አብሮነት መጎልበት ያለባቸውን ኃላፊነት በአግባቡ ሊወጡ እንደሚገባ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር መሀመድ እድሪስ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር መሀመድ እድሪስ ለኢዜአ እንዳሉት፤ መገናኛ ብዙሃን ለብሔራዊ ጥቅም መከበርና ለህዝብ አብሮነት መጠናከር ከፍተኛ ሚና አላቸው፡፡ ይህንን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት ከመገናኛ ብዙሃን የሚጠበቅ መሆኑን አንስተው፤ በተቃራኒው አንዳንድ መገናኛ…

Read More

የዋጋ ግሽፈቱ ወደ 14.4.% ዝቅ ብሏል:: ምግብና ምግብ ነክ በሆኑ ምርቶች ላይ ግሽፈቱ ወደ 12% ወርዷል፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ

በበጀት ዓመቱ የዋጋ ግሽፈት በ2016 በጀት ዓመት ከነበረው 22% ወደ 14.4% መውረዱንና ከዚህ ውስጥ ምግብና ምክብ ነክ የሆኑ ሸቀጦች ግሽፈት ወደ 12% መውረዱን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ መንግስት ከብሔራዊ ባንክ ዓመቱን ሙሉ ብድር ሳይወሰድ ዓመቱን ማጠናቀቁ፣ በፊስካልና የገንዘብ ፖሊሲ እንዲሁም የውጭ ምንዛሬ አስተዳደር ማሻሻያ ላይ የተወሰደው እርምጃ የዋጋ ግሽፈትን ለመቆጣጠር ከፍተኛ…

Read More

የውጭ ግንኙነት መሰረታዊ ማጠንጠኛው ብሔራዊ ጥቅምና የዜጎች ክብር ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ

የውጭ ግንኙነት ማዕከል እና መሰረታዊ ማጠንጠኛው ብሔራዊ ጥቅም እና የዜጎች ክብር ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት እና የፌዴሬሽን ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ ሥርዓት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት እየተካሄደ ነው። ምክር ቤቶቹ ዓመታዊ ሥራቸውን እንደጀመሩ ያበሰሩት ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፤ የኢትዮጵያ ጂኦስትራቴያጂያዊ ቁመና በመደርጀት ላይ ይገኛል…

Read More

ተመራቂ ተማሪዎች በተማሩት መስክ ለሀገራቸው እድገትና ብልፅግና የበኩላቸውን መወጣት አለባቸው:- አቶ ፀጋዬ ማሞ

የሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች በመጀመሪያ፣ በሁለተኛ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመርቋል። በምረቃ ስነ-ስነ ስርዓቱ ላይ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦቸ ክልል የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ፀጋዬ ማሞ ተመራቂ ተማሪዎችን እንኳን ደስ አላችሁ ብለው ምሩቃን የተሻለ ባገኙት እውቀት ለሀገር እድገትና ብልፅግና የበኩላቸውን ሚና መወጣት እንዳለባቸው አሳስበዋል። ዩኒቨርሲቲው በሁሉም መስክ በመሻሻል ላይ ነው ያለው ያሉት አቶ ፀጋዬ ማሞ…

Read More