Trendings

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አመራሮች ሹመት አጸደቀ

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢን እና የሥራ አመራር አባላትን ሹመት አፅድቋል። 6ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 4 አመት የስራ ዘመን 36ኛው መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል። ምክር ቤቱ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ አቶ ተስፋዬ ንዋይ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ አድርጎ ሾሟል፡፡ እንዲሁም አቶ ተክሊት ይመስል እና ወ/ሮ ነሲም አሊ የምርጫ ቦርድ…

Read More

ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ የ2018 ዓ/ም የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ የተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በተገኙበት በምዕራብ ኦሞ ዞን፣ መኤኒት ጎልዲያ ወረዳ እየተካሄደ ይገኛል። በክልሉ እየተከሰተ ያለዉን የመሬትና የተፈጥሮ ሀብት መመናመን እና የአፈር መሸርሸርን ለመከላከል የመሬት ፣ የውሃና የሰው ሀብት መጠበቅ ፣ ማልማትና በላቀ ደረጃ በማቀናጀት ጥቅም…

Read More

ጥምረቱ አቅምን በማሰባሰብና አንድነትን በመፍጠር የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታን ይበልጥ ማጎልበት ዋነኛ ዓላማው ነው

የፖለቲካ ፓርቲዎቹ ጥምረት አቅምን በማሰባሰብና አንድነትን በመፍጠር የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታን ማጎልበት ዋነኛ ዓላማው መሆኑን የአስራ አንድ ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዳሮት ጉምአ ገለጹ፡፡ አስራ አንድ ክልላዊ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጥምረት መመስረታቸውን የገለጹ ሲሆን ጥምረት የመሠረቱ የፖለቲካ ፓርቲዎችም በዛሬው ዕለት የምስረታ ጉባኤያቸውን በማካሄድ ላይ ይገኛሉ። የጥምረቱ አስተባባሪ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዳሮት ጉምአ፤ ጥምረቱ አንድነት ኃይል…

Read More

በኮንታ ዞን 18 አመራሮች ከኃላፊነት ተነሱ

በኮንታ ዞን አመራር ውጤታማነትን፣ ስነ ምግባርንና ዝግጁነትን መሠረት ባደረገ ጥብቅ ምዘና፣ በዞኑ የሚገኙ 71 አመራሮችን ከዞን እስከታችኛዉ መዋቅር የማንሳት፣ የማሸጋሸግና አዲስ ምደባ ማከናወኑን የዞኑ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ገዛኸኝ ገዝሙ ተናግረዋል። በዚህም መሰረት፡ 18 አመራሮች ከኃላፊነት ተነስተዋል። 25 አመራሮች ሽግሽግ ተደርጓል። 28 አዳዲስ አመራሮች ወደ ኃላፊነት መጥተዋል። ይህ እርምጃ በተለይ ወጣቶችንና ሴቶችን ያገናዘበ መሆኑ…

Read More

በቦንጋ ማዕከል “የህልም ጉልበት፤ለእመርታዊ ዕድገት “!በሚል መሪ ሀሳብ እየሰለጠኑ የሚገኙ የ3ኛው ዙር የብልጽግና ፓርቲ አመራሮች በቦንጋ ከተማ የተከናወኑ የልማት ስራዎችን እየጎበኙ ነው።

የ3ኛው ዙር ሰልጣኞች በካፋ ቦንጋ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙትን የኮሪደር ልማት ፤ብሔራዊ የቡና ሙዚየም እና የወጣቶች ክላስተር ማዕከላትን እንድሁም የተለያዩ የልማት ስራዎችን በቡድን ተከፋፍሎ ጉብኝት እያካሄዱ ይገኛል። የመስክ ምልከታዉ ሠልጣኞች ከንድፈ ሀሳብ ባሻገር የአስተሳሰብና የተግባር አንድነትን በማምጣት ከተሞክሮና ከልምድ እርስ በርስ እንዲማማሩ የሚያስችል ነው ተብሏል። የከተማ ኮሪደር ልማት ሥራና ተያያዥ ጉዳዮችን አጠቃላይ እንቅስቃሴ በተመለከተ የቦንጋ ከተማ…

Read More

የህዝቡ የመልካም አስተዳደር ቅሬታዎችን ደረጃ በደረጃ ከመንግስት በሚቀመጠዉ አቅጣጫና አሠራር ሥርዓት ለመመለስ እንደሚሰራ ተመላከተ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ክልል ዓቀፍ የመልካም አስተዳደር ቅሬታና አቤቱታ ላይ ትኩረት ያደረገ የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ አካሂደዋል። በውይይቱ በምክትል ቢሮ ኃላፊ ማዕረግ የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት የቅሬታ አቤቱታ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ዮናስ ኬና በቅሬታ አቤቱታ ጉዳዮች ዙሪያ የተዘጋጀ ሠነድ አቅርበው ምክክር ተደርጓል። በመድረኩ የተገኙ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የቅሬታና አቤቱታ ማጣራት ዴስክ…

Read More

የቀይ ባህር ጉዳይ ህጋዊ፣ ታሪካዊ፣ መልከዓ ምድራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥያቄ ነው ብለን እናምናለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር)

የቀይ ባህር ጉዳይ ህጋዊ፣ ታሪካዊ፣ መልከዓ ምድራዊና ኢኮኖሚያዊ ጥያቄ ነው ብለን እናምናለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ገለጹ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን ሁለተኛ መደበኛ ስብሰባ እየተካሄደ ሲሆን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ከምክር ቤት አባላት ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል። ቀይ ባህርን በተመለከተ በሰጡት ማብራሪያ የቀይ ባህር ጉዳይ ህጋዊ፣ ታሪካዊ፣ መልከዓ ምድራዊና…

Read More

በሌማት ትሩፋት 9 ነጥብ 4 ቢሊየን እንቁላል ተመረተ

ግብርና ሚኒስቴር በ2017 በጀት ዓመት በሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር 9 ነጥብ 4 ቢሊየን እንቁላል ተመርቷል አለ፡፡ የእንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ከሶስት ዓመት በፊት የተጀመረው የሌማት ትሩፋት ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እያስገኘ ነው፡፡ መርሐ ግብሩ የእንስሳት ተዋጽኦ ምርትን በማሳደግ በምግብ ራስን ለመቻል ለሚደረገው ጥረት ከፍተኛ አስተዋጽኦ እያበረከተ ነው…

Read More

በ2018 በጀት ዓመት በህልና፣አስተሳሰብ እና በተግባር አንድ በመሆን ከሌሎች ጊዜያት በተሻለ ተልዕኮችን መፈጸም እንደሚገባ አቶ ፍቅሬ አማን አሳሰቡ።

‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቤት በ2017 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና 2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ዙሪያ በሚዛን አማን ከተማ የሚያካሂደዉ የግምገማ መድረክ ተጠናቀቀ ‎በመድረኩ ያለፈው 2017 በጀት ዓመት አፈጻጸም ከመገምገም ባሻገር 2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ላይ በመወያየት የቀጣይ አቅጣጫ ተቀምጧል። ‎የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን…

Read More

ባለፉት ዘጠኝ ወራት በገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም ወደ 15 ሺህ የሚጠጉ ዜጎች ከሴፍትኔት ተረጂነት ማላቀቅ መቻሉን የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የአደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ባለፉት ዘጠኝ ወራት ባከናወናቸው የተቀናጁ የልማት ስራዎች፣ 15,206 የሚሆኑ የገጠር ልማታዊ ሴፍትኔት ተረጂዎችን ማላቀቅ መቻሉ ተገልጿል። የክልሉ አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽኑ ኮሚሽነር ለማ መሠለ (ዶ/ር) እንደገለጹት፤ በክልሉ ውስጥ ከሚገኙ 23,669 የሴፍትኔት ተረጂዎች ውስጥ ፣ በተከናወኑ ውጤታማ ተግባራት 15,206 የሚሆኑ ዜጎችን በማስመረቅ ከተረጂነት እንዲላቀቁ የተደረገ…

Read More