የማኅበረሰቡን ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ዘርፈ ብዙ ተግባራትን እያከናወነ እንደሚገኝ የዋቻ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ።
በ2018 ሩብ ዓመት የከተማውን ማኅብረሰብ ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ዘርፈብዙ ተግባራት መከናወናቸውን በካፋ ዞን፣ የዋቻ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል። የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ሁነኛው ታደሰ ከክልሉ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጋር በነበራቸው ቆይታ፥ በበጀት ዓመቱ በከተማው ማኅበራዊ ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የሚያሳድጉ ተግባራት ተከናውኗል ብለዋል። የውስጥ ገቢ የመሰብሰብ አቅም በማሳደግ ለኅብረተሰቡ የልማት ጥያቄዎች ምላሽ ለመስጠት በተሰጠው ትኩረት በበጀት ዓመቱ ከማዘጋጃ ቤታዊ አግልግሎት…
