Trendings

በርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ ዳውሮ ዞን ገባ

በልዑኩ የክልሉ የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ ፀጋዬ ማሞን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ የክልሉ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች ይገኙበታል። የሥራ ኃላፊዎቹ ታርጫ ከተማ ሲደርሱ የከተማው ነዋሪዎች፣ የመንግሥት የሥራ ሀላፊዎች፣ የሀይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል። ልዑካኑ በዳውሮ ዞን በሚኖራቸው ቆይታ በቀጣዮቹ ቀናት የተለያዩ የልማት ስራዎችን ተዘዋውሮ እንደሚጎበኙና የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶችን እንደሚያስመርቁ ይጠበቃል። በዕድገቱ በዛብህ

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በታርጫ ከተማ እያካሄደ ይገኛል።

በጉባኤው የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የመንግስታቸውን የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የማህበራዊ ዘርፍ ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለክልሉ ምክር ቤት እያቀረቡ ይገኛሉ። ባለፉት ስድስት በትምህርት ዘርፍ ”ትምህርት ለትውልድ ኢንሼቲቭ” 372 ሚሊዮን 4መቶ 75 ሺህ በላይ ብር በመሰብሰብ 489 መማሪያ ክፍሎች ግንባታ፤ 1,385 መማሪያ ክፍሎች ጥገና ሥራ ማከናወን ተችሏል። በክልል ደረጃ በልዩ ንቅናቄ 60…

Read More

“ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልፅግና!”

“ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልጽግና” በሚል መሪ ቃል በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ አባላት ኮንፈረንስ ከመሠረታዊ ድርጅት እስከ ክልል ከመጋቢት 8-14 /2016 ዓ.ም ድረስ ይካሄዳል። በክልል በሁሉም ዞን ፣ወረዳ ፣ከተማ እና ቀበሌ /መሠረታዊ ድርጅት እንዲሁም በክልል ማዕከል የማጠቃለያ ፣ የተሳካ፣ ደማቅ እና በዓይነቱ ልዩ የሆነ የአባላት ኮንፈረንስ ለማድረግ የቅድመ-ዝግጅት ስራ የተሰራ ይገኛል። ፓርቲያችን በስድስተኛው…

Read More

ኢትዮጵያ የስታትስቲክስ አገልግሎቷን ወደ ዲጂታል ሥርዓት እያሸጋገረች ነው

ኢትዮጵያ የስታትስቲክስ አገልግሎቷን ወደ ዲጂታል ሥርዓት እያሸጋገረች መሆኑን የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ገለጹ። ሚኒስትሯ ይህን ያሉት በ9ኛው የአፍሪካ ስታትስቲክስ ጉባኤ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር ነው። ኢትዮጵያ በአህጉሪቱ ጠንካራ የስታትስቲክስ ሥርዓት እንዲገነባ እየሰራች መሆኗን አንስተዋል። ለአብነትም በአገር አቀፍ ደረጃ የስታትስቲክስ አገልግሎት ሥርዓቷን ወደ ዲጂታል እያሸጋገረች ነው ብለዋል። የዚህ ዋነኛ ዓላማም የመረጃ ጥራት ለማረጋገጥ፣መረጃ የማግኘት…

Read More

እንደ ሰንደቅ ዓላማ ያሉ የጋራ እሳቤ የሚያሰርጹ፣አንድነታችን እና አብሮነታችን የሚያስተሳስሩ የጋራ ጉዳዮችን በየጊዜው መዘከር እና ከፍ ማድረግ ይገባናል -ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ( ዶ/ር)

‎በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብሔራዊ ሰንደቅዓላማ ቀን በተለያዩ ስነ-ሥርዓቶች በቦንጋ ከተማ ተከብሯል። በክልሉ የዘንድሮ 18ኛው የሰንደቅ ዓላማ ቀን ”ሰንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብስራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጵያ ህዳሴ!” በሚል መሪ ሀሳብ ተከብሮ ውሏል። በአከባበር ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እንደገለፁት፤ ኢትዮጵያ ብዙ ብሔር ብሔርሰቦችና ህዝቦች የሚገኙባት ምንም…

Read More

በክልሉ የተጎዱ መሬቶችን የማገገምና የአካባቢ ጥበቃ ስራ በልዩ ትኩረት እየተከናወነ መኾኑ ተገለፀ።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የሸካ ዞን የኪ ወረዳ በአርሶ አደር መር የተፈጥሮ ሀብት ማገገሚያ ፕሮጀክት አማካኝነት የተጎዱ መሬቶችን የመንከባከብ እና የችግኝ ተከላ ተካሂዷል። የክልሉ ግብርና ቢሮ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃና የአነስተኛ መስኖ ዳይሬክተር አቶ አሚኖ መሐመድ እንደገለጹት፤ የዚህ ንቅናቄ ዋና ዓላማ የተራቆቱ አካባቢዎችን መልሶ በደን በመሸፈን የአፈር ለምነትን ማሳደግና የአርሶ አደሩን ምርታማነት ማረጋገጥ ነው። ፕሮጀክቱ…

Read More

ግልጽና አሳታፊ የግዥ ስርዓትን በማስፈን ለግዥ የሚመደበው የመንግስት በጀት ለታለመለት ዓላማ ማዋል እንደሚገባ ተጠቆመ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ፋይናንስ ቢሮ በመንግሥት ግዥ ንብረት ባለስልጣን ለወረዳ የግዥ ባለሙያዎች በካልም ፕሮግራም በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በሚዛን አማን ከተማ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል። በስልጠናው የክልሉ ግዥና ንብረት አስተዳደር ባለስልጣን የመንግስት ግዥና ንብረት ኦዲትና ክትትል ዳይሬክተር አቶ ታምራት ወርቁ ስልጠናው ግልጽና አሳታፊ የግዥ ስርዓትን በማስፈን ለግዥ የሚመደበው ውስን የመንግስት በጀት ለታለመለት ዓላማ ለማዋል…

Read More

የአፈር ማዳበሪያ ስርጭት እና ዕዳ አመላለስ አስተዳደር ሥርዓትን የማዘመኑ እንቅስቃሴ ተጠናክሮ ይቀጥላል ፦ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ከኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ጋር በመቀናጀት የኤሌክትሮኒክስ ቫውቸር (E-VOUCHER) ሥርዓት የግብርና ግብዓት ሽያጭ ይፋዊ ሥራ ማስጀመሪያ በቦንጋ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በማስጀመሪያው የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) እንደተናገሩት እንደሀገር የዲጂታል ኢኮኖሚን ለማሳለጥ በተለያዩ ዘርፎች በተጀመሩ ሥራዎች ተጨባጭ ውጤቶች እየተመዘገቡ ናቸው። ይህን ሀገራዊ የዲጂታል ኢኮኖሚ ሥርዓትን የማሳለጡ…

Read More

በሚዛን አማን የኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት መከፈቱ የአካባቢውን ማህበረሰብ የሚያወጣውን ገንዘብና የሚያባክነውን ጊዜ እንደሚቆጥብ ተገለፀ።

​በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት የሚዛን አማን ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት መከፈቱ፣ አገልግሎት ፈላጊዎችን ለከፍተኛ እንግልትና ወጪ ሲዳርግ የነበረውን ጉዞ እንደሚያስቀር የቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ጀማል ደስታው ገለጹ። ​ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ መደበኛ አገልግሎቶችን መስጠት መጀመሩን አቶ ጀማል ጠቁመው ዜጎች የፓስፖርትና ሌሎች ተያያዥ አገልግሎቶችን በአቅራቢያቸው እንዲያገኙ ለማድረግ ተቋሙ በሰፊው እየሰራ እንደሚገኝ ተናግረዋል። ​እንደ አቶ ጀማል ገለጻ፣ ተቋሙ ሀገራዊና…

Read More

የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ 23 ነጥብ 46 ቢሊዮን ብር ገቢ አገኘ::

የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ በበጀት ዓመቱ አጋማሽ 23 ነጥብ 46 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክ በ2016 በጀት አመት አጋማሽ በሺፒንግ ዘርፍ ፣ በጭነት አስተላላፊነት ፣ በወደብና ተርሚናል አገልግሎት እንዲሁም በኮርፖሬት አገልግሎት ዘርፍ የተለያዩ ስራዎችን ማከናወኑን ገልጿል። በዚህም በመጀመሪያው ግማሽ ዓመት ከሚሰጡ አገልግሎቶችና ከሌሎች የገቢ ምንጮች 17 ነጥብ 23 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ…

Read More