Trendings

በክልሉ በተለያዩ ምክንያቶች ከትምህርት ገበታ የቀሩ ህጻናት የትምህርት ዕድል ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው – ደስታ ገነሜ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ በተለያዩ ምክንያቶች ከትምህርት ገበታ የቀሩ ህጻናትን ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ “የተፋጠነ ትምህርት መርሐ ግብር” ስልጠና በቦንጋ እና በታርጫ ከተሞች እየሰጠ ይገኛል። በክልሉ በተለያዩ ምክንያቶች የትምህርት ዕድል ያላገኙ ህጻናትን ወደ ትምህርት ቤት ለማስገባትና የትምህርት ተሳትፎ ለማጎልበት እየተሰራ እንደሚገኝ ነው የክልሉ ትምህርት ቢሮ ምክትልና የመማር ማስተማር ዘርፍ ሀላፊ ደስታ ገነሜ (ዶ/ር)…

Read More

በክልሉ የትምህርት ምዘና እና የፈተና አስተዳደር ሥርዓትን ለማዘመን እየተደረገ ባለው እንቅስቃሴ ውጤቶች እየተመዘገቡ ናቸው- አቶ አልማው ዘዉዴ

”የዘመነ የፈተና አስተዳደር ሥርዓት ለትምህርት ጥራት” በሚል መሪ ቃል የ2017 ዓ.ም ሀገራዊና ክልላዊ የፈተና አስተዳደር የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። መድረኩን ያስጀመሩት በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘዉዴ እንዳሉት፤ በትምህርት ሴክተር ሪፎርም ከተደረጉ ዋና ዋና ተግባራት መካከል የፈተና ምዘና እና የፈተና አስተዳደር ሥርዓት ማዘመን…

Read More

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት ወላይታ ሶዶ አረንጓዴ ኢትዮጵያን የመገንባት ጽኑ አቋማችን ምስክር ናት። ከአርባምንጭ እስከ ወላይታ ስንጓዝ የአረንጓዴ ልማት ሥራችን ውጤት እንዲሁም አስደናቂ የፍራፍሬ እርሻ ልማት መስክ ተመልክተናል። እነዚህ ጥረቶች የመልከዓ ምድሩን ልምላሜ ከመመለስ ባሻገር የአኗኗር ዘይቤንም የማሸጋገር ሥራዎች ናቸው። በጠንካራ የሥራ ባሕሉ እና ኅብረቱ የሚታወቀው የወላይታ ሕዝብ በዚህ የለውጥ ሂደት ውስጥ ጠንካራ…

Read More

“ቢስት ባር” የቤንች ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ በዓል የዓለም ዓቀፍ የባህል ሀብት ሊሆን በሚችል መልኩ ባህላዊ ዕሴቱንና ይዘቱን በጠበቀ አኳኋን ለማክበር እየተሰራ መሆኑን የቤንች ሸኮ ዞን ባህል፣ቱሪዝምና ስፖርት መምሪያ አስታወቀ::

የብሔረሰቦች በዓላት እንደ ብሔረሰቡ ማንነት፤ አሰፋፈር፣ ባህላዊ የዘመን አቆጣጠርና ወቅቶችን መሰረት በማድረግ በጋራ በመሰብሰብ ያከብራሉ፡፡በዚህም ወቅቱን የሚዋጅና እርስ በእርስ የሚያስተሳስራቸውን የጋራ አጀንዳ ይቀርፃሉ፤ ይነጋገሩበታል፤ ይወቃቀሱበታል ያለፈውን የአሁንና የወደፊቱ ታሪካቸው ዙሪያ ይወያያሉ፤ ይከራከራሉ፤ ያርማሉ፤ ያደራጃሉ፤ ያለማሉ ለቀጣዩም ትውልድ ያሸጋግራሉ፡፡በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግሥት 13 ነባር ብሔር፣ ብሔረሰቦች ከሌሎች የኢትዮጵያ ብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ጋር ተዋደው፣ ተዛምደውና…

Read More

በቴፒ የተከፈተው የምርት ጥራትና ሰርቲፊኬሽን ማዕከል የንግድ እንቅስቃሴውን እያቀላጠፈ መሆኑ ተገለጠ

በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለሥልጣን ስር የሚገኘው የቴፒ ምርት ጥራትና ሰርቲፊኬሽን ማዕከል አገልግሎት መጀመር በአካባቢው ለሚገኙ አምራቾች፣ ላኪዎችና ሥራ አጥ ወጣቶች ዘርፈ ብዙ ጥቅም እያስገኘ መሆኑ ተገለጠ። ማዕከሉ በተለይም በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ በሸካ ዞን ና በጋምቤላ ክልሎች የሚመረተው ቡና የራሱ መለያ ኖሮት ለገበያ እንዲቀርብ ምቹ ሁኔታ መፍጠሩ ተመላክቷል። የቴፒ ምርት ጥራት ምርመራና ሰርተፊኬሽን ማዕከል ሥራ ከጀመረ…

Read More

ህዝብ የሚያነሷቸውን የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ማረም እንደሚገባ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ገለጹ።

ህዝብ የሚያነሷቸውን የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ማረም እንደሚገባ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ገለጹ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል “ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሃገር” በሚል መርህ ቃል ባለፉት ዐራት ቀና በቦንጋ ከተማ ስካሄድ የቆየው ክልል አቀፍ የአመራር ውይይት ተጠናቋል። በመድረኩ ማጠቃለያ የቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ማብራሪያ የሰጡት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ በየደረጃው ያለው አመራር ህዝብ…

Read More

በኢትዮጵያ የጤና አገልግሎት ጥራትና ተደራሽነትን ለማስፋት ለቴክኖሎጂ እና አዳዲስ አሰራሮች ትኩረት ተደርጓል – ዶክተር አየለ ተሾመ::

በኢትዮጵያ የጤና አገልግሎትን ጥራትና ተደራሽነት ለማስፋት ቴክኖሎጂ እና አዳዲስ አሰራሮችን ማጠናከር ላይ ትኩረት መደረጉን የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አየለ ተሾመ ተናገሩ። ሚኒስትር ዴኤታው ይህን ያሉት በአፍሪካ ህብረት የመሰብሰቢያ አዳራሽ እየተካሄደ በሚገኘው ስምንተኛው ሀገር አቀፍ የጤና ኢኖቬሽንና ጥራት ጉባኤ ላይ ነው። ዶክተር አየለ እንደተናገሩት በኢትዮጵያ በጤና ኤክስቴንሽን፣ በወረዳ ሽግግር እና አጠቃላይ የለውጥ ስራዎች ተግባራዊ እንቅስቃሴዎች ተደርገዋል።…

Read More

የተማሪዎች ምዝገባ ዛሬ መጀመሩን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ።

የተማሪዎች ምዝገባ ዛሬ መጀመሩን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። ዛሬ ነሀሴ 19 ቀን 2017 ዓመተ-ምህረት የተማሪዎች ምዝገባ በይፋ ተጀምሯል። በመሆኑም ተማሪዎች ወደ ትምህርት ቤቶቻቸው በመሄድ እንዲመዘገቡ ቢሮው አሳስቧል። የተማሪ ቤተሰቦች፣ መምህራን፣ ርዕሰ-መምህራንና ሱፐርቫይዘሮች እንዲሁም በየደረጃው የሚትገኙ የትምህርት ባለሙያዎች ለምዝገባው ስኬታማነት ርብርብ እንዲታደርጉ ጠይቋል። በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች መረጃዎችን ይከታተላሉን በፌስቡክ https://www.facebook.com/sowestcommunication/ በድረገጽ…

Read More

በቤንች ሸኮ ዞን ” ዘላቂ ልማት ለሀገራዊ ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል ጳጉሜ 4 የማንሰራራት ቀን በፓናል ውይይት ተከብሯል።

በቤንች ሸኮ ዞን ” ዘላቂ ልማት ለሀገራዊ ማንሰራራት” በሚል መሪ ቃል ጳጉሜ 4 የማንሰራራት ቀን በፓናል ውይይት ተከብሯል። ‎ ‎የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የመሠረተ ልማት ክላስተር አስተባባሪና የትራንስፖርትና መንገድ ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋጅዋ ሳፒን እንደገለፁት የህዳሴ ግድብ በራስ አቅም ብቻ ተገንብቶ ሲመረቅ ደስታው ልዩ የሚያደርገው ከህፃን እስከ አዋቂ የመላው ህዝባችን አሻራ…

Read More

በ2016 በጀት አመት በክልሉ ግብርና ቢሮ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም የተሻለ አፈፃፀም ማስመዝገብ መቻሉ ተጠቆመ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማና የ2017 ዕቅድ ውይይት በሚዛን አማን ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አማካሪና የጽ/ቤት ቤቱ ኃላፊ አቶ ዮሀንስ መላኩ እንደገለፁት በክልሉ የምግብ ሥርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ምርታማነትን ለማረጋገጥና በምግብ ራስ ለማስቻል በሚሰራው ሥራ እያበረከተ…

Read More