Trendings

የመራጮች ዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለምርጫ ተአማኒነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል – ምሁራን

የመራጮች እና ዕጩዎች የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለምርጫ ተአማኒነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረክታል አሉ ምሁራን። የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ የመራጮችና የዕጩዎች የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓትን በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሂደት ላይ ተግባራዊ እያደረገ ይገኛል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር ሙሉጌታ አያሌው (ዶ/ር) ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት ÷ አዲሱ የዲጂታል ምዝገባ ሥርዓት ለወደፊት…

Read More

የ “ታላቁ የአፍሪካ አረንጓዴ ግንብ ኢኒሼቲቭ” ላይ ያተኮረ ስብሰባ እየተካሄደ ነው

የ”ታላቁ የአፍሪካ አረንጓዴ ግንብ ኢኒሼቲቭ” (The great green wall initiative) የባለሙያዎች እና የአጋር አካላት ላይ ያተኮረ ስብስባ ዛሬ በአፍሪካ ህብረት መካሄድ ጀምሯል። በስብሰባው መክፈቻ ላይ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን የግብርና፣ ገጠር ልማት፣ ብሉ ኢኮኖሚ እና ዘላቂ ከባቢ አየር ኮሚሽን አመራሮች፣ የአባል አገራት ተወካዮች፣ ባለሙያዎች፣ የልማት አጋሮች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል። እስከ ግንቦት 7 ቀን 2017…

Read More

“ኢትዮጵያ ውስጥ ሰው ጋዜጠኛ ወይም ፖለቲከኛ ስለሆነ አይታሰርም”፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው በሰጡት ማብራሪያ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ሰው ጋዜጠኛ ወይም ፖለቲከኛ ስለሆነ አይታሰርም፡፡ ወደ ፊትም አይታሰርም የፖለቲካ አውዱ ሊሰፋ ይገባል፡፡ በሰዎች መታሰር ኢትዮጵያ ምንም ትርፍ አታገኝም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፤ ግን ደግሞ ህግ መከበርና የህግ የበላይነት መከበር አለበት ብለዋል፡፡ ስልጣን ካልሰጣችሁን፣ ስንታሰር ካልፈታችሁን ምን ዲሞክራሲ አለ ከተባለ እንደዚህ…

Read More

ከክልሉ ሁሉም አከባቢዎች የተወጣጡ የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ አመራሮች እና ባለሙያች እንዲሁም የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ተመለከቱ

ከደቡብ ምዕራብ ኢትዮጽያ ህዝቦች ክልል ከሁሉም አከባቢዎች የተወጣጡ የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ አመራሮች እና ባለሙያዎች እንዲሁም የኪነጥበብ ባለሙያዎች በቦንጋ ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ተመልክተዋል። የኮሙኒኬሽንና ሚዲያ አመራሮችና ባለሙያዎች እንዲሁም የኪነጥበብ ባለሙያዎች በቦንጋ ከተማ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ከመደመር ትውልድ መጽሐፍ ሽያጭ ከሚገኘው ገቢ ከ40 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ እየተገነባ የሚገኘውን የመደመር ትውልድ የቤተ መጽሐፍት…

Read More

ኢትዮ ቴሌኮም “ቴሌ ብር ኢንጌጅ” የተሰኘ አዲስ አገልግሎት ይፋ አደረገ::

ተቋሙ ለአገልግሎት ያበቃው አዲሱ መተግበሪያ በቴሌብር ሱፐር አፕ ውስጥ የተካተተ ሲሆን በዋናነት ግብይት፣ ማህበራዊ ግንኙነትና መረጃ ልውውጥን በአንድ መተግበሪያ የያዘ ነው፡፡ አገልግሎቱን በይፋ ያስጀመሩት የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈጻሚ ወ/ት ፍሬህይወት ታምሩ አዳዲሶቹ አገልግሎቶች የዲጂታል ህይወትን ከማቅለል ባለፈ እንደሀገር የተያዘውን የዲጂታል ገንዘብ ልውውጥ አንድ እርምጃ ወደፊት ያራምዳል ብለዋል፡፡ “ቴሌ ብር ኢንጌጅ” ደንበኞች እርስ በእርስ ወይም…

Read More

የኢትዮጵያን የአየር ክልል በብቃት መጠበቅ የሚያስችል አየር ኃይል መገንባቱ ተመላከተ

24 ሰዓት የኢትዮጵያን አየር ክልል በአስተማማኝ ሁኔታ መጠበቅ የሚያስችል አየር ኃይል መገንባቱን የአየር መከላከያ መሣሪያዎች ጥገና መምሪያ አስታወቀ፡፡ የመምሪያው ኃላፊ ኮሎኔል ተሾመ ባጫ እንደገለጹት÷ አሁን ላይ የአየር ኃይሉ የማድረግ አቅም ከመቼውም ጊዜ በላይ ከፍ ብሏል፡፡ አየር ኃይሉን በዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችና በሰለጠነ የሰው ኃይል በማደራጀት ረገድ አበረታች ሥራ መከናወኑንም ነው ያመላከቱት፡፡ ሀገራዊ ለውጡን ተከትሎ የአየር ኃይሉን ግዳጅ…

Read More

በዞኑ ያለውን ፀጋ በአግባቡ በመጠቀም የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎችን መመለስ እንደሚገባ ተገለፀ

የፌደራል እና የክልል ተመራጮች ለዞኑ አስፈፃሚ አካላትና ለሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት የመስክ ምልከታና የህዝብ ውይይት ግብረ መልስ በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ ሰጥተዋል። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ምክትል ሰብሳቢ የተከበሩ አቶ አዝመራ አንደሞ እንደገለፁት ሁሉ አቀፍ በፌደራልና በክልል መንግስት እየተገነቡ ያሉ ፕሮጀክቶች የመንገድ፣ የውሃ እና የመብራት ስራ አፈጻጸም ተስፋ ሰጪ መሆኑን ገልፀው ተጠናክሮ…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) የተለያዩ ፕሮጀክቶችን በዳዉሮ ዞን ይመረቃሉ።

ርዕሰ መስተዳድሩ በዞኑ ውስጥ ተገንብተው የተጠናቀቁ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶችን መርቀው ለህዝብ አገልግሎት ክፍት እንደሚያደርጉ ይጠበቃል። በቀጣይ ለሚከናወኑ አዳዲስ የልማት ስራዎች መነሻ የሚሆን የመሠረተ ድንጋይ የማስቀመጥ ስነ-ስርዓትም እንደሚካሄድም ተመላክቷል። ይህ ጉብኝት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ከፍተኛ አመራሮች ጨምሮ፣ በዞኑ ዋና ከተማ ታርጫ ሲደርሱ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና የአካባቢው ማህበረሰብ ደማቅ አቀባበል እንዳደረጉላቸዉ የዞኑ ኮሙኒኬሽን…

Read More

ባለፉት የለውጥ ዓመታት በክልሉ በግብርናው ክፈለ-ኢኮኖሚ በርካታ ለዉጦች ተመዝግበዋል። አቶ ማስረሻ በላቸው

ባለፉት የለውጥ ዓመታት በክልሉ በግብርናው ክፈለ-ኢኮኖሚ በርካታ ለዉጦች መመዝገባቸውን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ። የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተደድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው የሰባት ዓመታት የለውጥ ጉዞና የተገኙ ትሩፋቶችን በሚመለከት በጽ/ቤታቸው ለመገናኛ ብዙሃን ጋዜጣዊ መግልጫ ሰጥተዋል። መጋቢት 24/2010 ዓ/ም የለውጡ መንግሥት ወደ መንበረ ስልጣን ሲመጣ፥ ሀገሪቱ ዘርፈብዙ ችግሮች ውስጥ እንደነበረች ያወሱት…

Read More

የገቢ አሰባሰብ ስረዓት በማሻሻል የክልሉን ገቢ ማሳደግ ተችሏል፦ ወ/ሮ ህይወት አሰግድ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ገቢዎች ቢሮ፣በፍቃደኝነት ግብር የመክፈል ባህል እንዲዳብር ለማስቻል ያለመ የባለድርሻ አካላት ምክክር በሚዛን አማን ከተማ አካሂዷል። የክልሉ ገቢ የመሰብሰብ አቅም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተሻሻለ መምጣቱን የጠቆሙት የቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ህይወት አሰግድ፥ የገቢ አሰባሰብ ስርዓት በማሻሻል የገቢ አቅምን ትርጉም ባለው መልኩ ማሳደግ መቻሉን ተናግረዋል። በክልሉ የሚገኙ የሚዲያና ኮሚውኒኬሽን ተቋማት፣ የሃይማኖት ተቋማት እንዲሁም…

Read More