Trendings

የለውጡ መንግሥትና ፓርቲዉ በልማት ወደ ኋላ የቀሩ አካባቢዎችን ተጠቃሚ ለማድረግ የጀመረውን ሥራ አጠናክሮ ይቀጥላል ፦ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ (ዶ/ር) በካፋ ዞን የቢጣ ዳካ መንገድ፣ የሜኒ ወንዝ ድልድይ እንዲሁም የቢጣ ገነት ከተማ የንጹህ መጠጥ ዉሃ ፕሮጀክቶችን መርቀው ከፍተዋል። በምረቃው ሥነ ሥርዓት ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የለውጡ መንግሥትና ፓርቲዉ በልማት ወደ ኋላ የቀሩ አከባቢዎችን በልማት ተጠቃሚ ለማድረግ ሕብረተሰቡን በማስተባበር ፈጠራና ፍጥነት በታከለበት እየሰራ እንደሚገኝ ገልጸዋል።…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ለ1,447ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ለ1,447ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ። ርዕሰ መስተዳድሩ በመልዕክታቸው በዓሉ የሰላም፣ የፍቅርና የመረዳዳት እንዲሆን ምኞታቸውን ገልጸዋል። ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ባስተላለፉት መልዕክት፣ የኢድ አልፈጥር በዓል የትዕግስት፣ የመስዋዕትነት፣ የርኅራኄ እና የአንድነት እሴቶች የሚጎሉበት ልዩ ወቅት መሆኑን ጠቁመዋል። በተለይም በታላቁ…

Read More

በብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ ስራ አስፈፃሚ አባላትበደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ጽህፈት ቤት አስተባባሪነት “በሴቶች ተሳትፎ የፀናችና የበለፀገች ኢትዮጵያ!” በሚል መሪ ቃል በነገው ዕለት ለሚካሄደው መድረክ ቦንጋ ከተማ ገቡ

በብልጽግና ፓርቲ የሴቶች ክንፍ አስተባባሪዎች ወ/ሮ አለምነሽ ደመቀ የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚና ደቡብ ኢትዮጲያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ሀላፊ፣ዶ/ር ፈለቀች ተክለማርያም ሴቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚና የማእከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ፕላን ቢሮ ምክትልሀላፊ ፣ኢንጅነር ትዕግስት ተረፈ የሴቶች ክንፍ ስራ አስፈጻሚና የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ተቀዳሚ ም/ፕሬዝደንት ጊምቦ ወረዳ ኡፋ ከተማ ሲደርሱ ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በአቀባበሉም ስነስርዓት የደቡብ…

Read More

በክልሉ ኢንቨስትመንትን በማስፋት እና የገቢ አሰባሰብ ስርዓትን በማሻሻል ገቢ ለማሳደግ በተሰጠው ትኩረት አውንታዊ ውጤት ተመዝግቧል።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት አፈጻጸም በክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ እየቀረበ ይገኛል። በበጀት ዓመቱ ሩብ ዓመት የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶችን በማስፋፋት እና የገቢ አሰባሰብ ስርዓትን በማሻሻል የክልሉን ገቢ ለማሳደግ በተሰጠው ትኩረት አመርቂ ውጤት መመዝገቡን የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰች ቶማስ የገለጹ። በ2018 በጀት ዓመት፣ የመጀመሪያው…

Read More

ተስፋ ሰጪው ኢንዱስትሪ

ተስፋ ሰጪው ኢንዱስትሪ የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ከሚያስተዳድራቸው ስኳር ፋብሪካዎች ውስጥ አንዱ የሆነው የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 3 በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ዉስጥ የሚገኝ ነው ፡፡ ፋብሪካው በ2008 ዓ/ም የተቋቋመ ሲሆን ከፋብሪካ ግንባታ ጀምሮ በርካታ ስራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ የኦሞ ኩራዝ ቁጥር 1 እና ቁጥር 3 ስኳር ፋብሪካ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ጥበቡ ገብረየስ ተናግረዋል፡፡ ፋብሪካው…

Read More

ግብርናውን በማዘመን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በተከናወነው ተግባራት ዉጤት እየተመዘገቡ ነዉ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት አፈጻጸም በቦንጋ ከተማ እየተገመገመ ይገኛል። የበጀት ዓመቱን የአፈጻጸም ሪፖርት የቀረቡት የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ፥ በክልሉ ግብርናውን በማዘመን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በተከናወነው ተግባራት ውጤት እመመዝቡን በሪፖርታቸው አመላክተዋል። በበጀት ዓመቱ ሶስት ወራት፥ በመኸር የምርት ወቅት የተሻለ ምርት ለማግኘት ከማሳ ዝግጅት ጀምሮ፣ በማሳ…

Read More

የክልሉን ህዝብ የልማት ፍላጎት ለማሟላት መንግስት ትኩረት አድርጎ እየሰራ ነው ።ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ።

የክልሉን ህዝብ የልማት ፍላጎት ለማሟላት መንግስት ትኩረት አድርጎ እየሰራ ነው ሲሉ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናግረዋል ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቤንች ሸኮ ዞን በጊዲ ቤንች ወረዳ የተገነባ አነስተኛ የመስኖ ልማት ፕሮጀክት ተመርቆ ለአገልግሎት ዝግጁ ተደርጓል ። በዚሁ የምረቃ ፕሮግራም መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ በክልሉ 29 ሺህ ሄክታር ማልማት…

Read More

የዳኝነት አገልግሎትን ቀልጣፋና ውጤታማ ለማድረግ የባለድርሻ አካላት ቅንጅት አስፈላጊ ነው:- የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የ 2018 ግማሽ ዓመት የፍርድ ቤቶች አፈጻጸም ላይ ከተገልጋይ፣ ከህዝብና ባለድርሻ አካላት ጋር የምክክር መድረክ በሚዛን አማን ከተማ እያካኸደ ነው። በመድረኩ ላይ ተገኝተው ንግግግር ያደረጉት የክልሉ ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ ከታችኞቹ ተቋማት የጀመረው ይህ መድረክ በዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ግብዓት መሰብሰብ የሚያስችል ወሳኝ…

Read More

“ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለህብረብሔራዊ አንድነት” በሚል መሪ ቃል ዘንድሮ ለ20ኛ ጊዜ የሚከበረዉን የኢትዮዽያ ብሔር ብሔረሰቦች ቀንን አስመልክቶ መሪ ዕቅድ ዙሪያ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የበዓሉ አብይ ኮሚቴ በቴፒ ከተማ የዉይይት መድረክ አካሄዷል።

በመድረኩ በ19ኛዉ የብሔር ብሔረሰቦች በዓል አከባበር ወቅት የታዩ ጠንካራ ጎኖችን ለማስቀጠልና ክፍተቶችንም ለማረም የሚያስችል መነሻ ሰነድ ቀርቦ ምክክር ተደርጎበታል። መድረኩን የመሩት የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ ወንድሙ ኩርታና የክልሉ ብሔረሰቦች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ መቱ አኩ እንደገለጹት አምና ላይ በበዓሉ አከባበር ወቅት የታዩ ጠንካራ ጎኖችን ከማስቀጠልም በተጠማሪ ዘንድሮ ላይ በአካባቢ ጽዳት…

Read More

“ኢትዮጵያ ውስጥ መንግስታዊ ሙስና የለም”፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው በሰጡት ማብራሪያ እንደገለጹት፤ ኢትዮጵያ ውስጥ መንግስታዊ ሙስና የለም ነገር ግን ከአገልግሎት አንጻር የሙስና ተግባር አለ። መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት በሶስት ወራት ብቻ 23 ተቋማትን በማካተት 124 አገልግሎቶችን እየሰጠ መሆኑን ጠቅሰው፤ የሙስናንና ብልሹ አሰራርን ለመቅረፍ የሚያስችል መሆኑን ገልጸዋል፡፡ አሁን አንድ ማዕከል ብቻ ነው ያለው ያሉት ጠቅላይ…

Read More