ወጣቶችን የኢኮኖሚ ተጠቃሚ በማድረግ ሁለተናዊ ብልጽግናን ማረጋገጥ እንደሚገባ ተገለፀ
በምዕራብ ኦሞ ዞን የዞኑ ሥራ ክህሎት መምሪያ የ2018በጀት አመት የ5 ወር እቅድ አፈጻጸም እና የቀጣይ አቅጣጫ ላይ ምክክር እየተደረገ ይገኛል። በመድረኩ የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ታምሩ ቦኒ እንደተናገሩት ለወጣቶች ሥራ እድል ፈጠራ የተያዙ በጀቶች በአግባቡ እና በወቅቱ ማሰራጨት እንደሚገባ አስታውቋል። ወጣቶችን የኢኮኖሚ ተጠቃሚ በማድረግ ሁለተናዊ ብልጽግናን ማረጋገጥ እንደሚገባ ዋና አስተዳዳሪ አስገንዝበዋል። ለወጣቶች በገጠር እና በከተማ…
