Trendings

የጤና ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት የሚያስጠብቁ አሰራሮች እየተዘረጉ ነው- ሚኒስቴሩ

የጤና ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን የሚያስጠበቁ አሰራሮች ትግበራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ተቋማት የጥራትና አሰራር አክሪዲቴሽን ስታንዳርድ ፍኖተ ካርታ በግብዓት ለማዳበርና ወደ ትግበራ ለማስገባት ያለመ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው። የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አየለ ተሾመ እንደገለፁት የጤና ተቋማትን አገልግሎት አሰጣጥ በመለካት ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት አስራሮች እየተዘረጉ ነው። ከዚህ ውስጥ አንዱ…

Read More

በክልሉ የግብርና ልማት ስራዎችን የሚደግፍ (PACT) ፕሮግራም ለባለድርሻ አካላት ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ተሳትፏዊ ግብርና ለአየር ንብረት ሽግግር በእንግሊዝኛ ምህጻረ ቃል PACT ፕሮግራም ለባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና በሚዛን ከተማ እየሰጠ ይገኛል። ፕሮግራሙ በመጀመሪያው ምዕራፍ በክልሉ በአነስተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ ማድረጉን የገለጹት በክልሉ ግብርና ቢሮ የተሳትፏዊ ግብርና ለአየር ንብረት ሽግግር ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ታመነ ተስፋዬ አሁን ላይ ወደ…

Read More

የክልሉ የተቀናጀ አስተዳደር መረጃ ስርዓት (Integrated Management Information System) ዳታ ቤዝ መልማቱ ተገለፀ

በፌዴራል ስታትስክስ አገልግሎትና በአጋር የልማት ድርጅቶች /UNFPA/ ድጋፍ በክልሉ የመጀመሪያ የሆነው የለማ ክልላዊ ዳታ ቤዝ መሆኑ ተጠቁሟል። የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ም/ኃላፊ አቶ ሰለሞን አየለ እንደገለፁ የክልሉን ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ ፣ ዲሞግራፊያዊ እንዲሁም የካርታ መረጃዎችን በማዘጋጀት በዳታ-ቤዝ በማደራጀት ለዕቅድ አውጪዎች፣ለውሳኔ ሰጭዎች፣ለፕሮጀክትና ፕሮግራም አዘጋጆች፣ለትምህርትና ምርምር ሥራዎች እንዲሁም ለኢኮኖሚ ዕድገቱ ዕገዛ የሚያደርጉ መረጃዎችን ማቅረብ ተቀዳሚ ተግባር መሆኑን…

Read More

በተለዋዋጭ ዓለም ውስጥ ተወዳዳሪ የመሆን ህልማችንን እንደ ሀገር ለማሳካት የመምህራንና የትምህርት ዘርፉ ሚና ጉልህ እንደሆነ ተጠቆመ

“ትውልድ በመምህር ይቀረፃል፤ሀገር በትምህርት ይበለፅጋል” በሚል መሪ ቃል ዞን አቀፍ የመምህራን ውይይት በቴፒ ከተማ እየተካሄ ይገኛል። በውይይት መድረኩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የሸካ ዞን መንግስት ዋና ተጠሪ አቶ አለማየሁ አለሙ እንደገለፁት ባለፉት ዓመታት የትምህርት ስብራቶችን ለመጠገን በርካታ ተግባራት መከናወናቸውን ገልፀው የስርዓተ ትምህርት ለውጥ፣ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ የማሻሻል፣ ማህበረሰቡ ለትምህርት ያለውን አመለካከትና ተሳትፎ በማሳደግ ተጨባጭ ለውጥ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት የዘርፍ ቋሚ ኮሚቴዎች የ2017 በጀት አመት የአስፈፃሚ አካላት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።

መድረኩን በመክፈቻ ንግግር ያስጀመሩት የክልሉ ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ወንድሙ ኩርታ ምክር ቤቱ የክልሉን አስፈፃሚ አካላት ተግባር በየደረጃው በመገምገም የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብ ሲሰራ መቆየቱን አንስተዋል። አክለውም የመድረኩን አላማ በማስረዳት፣ የአፈፃፀም ሪፖርቱ የምክር ቤቱን ደንብ በጠበቀ መልኩ እንዲቀርብ አሳስበው መድረኩን በይፋ አስጀምረዋል። በዚህም መሰረት ህግ፣ ፍትህና መልካም አስተዳደር፣ ግብርናና ገጠር ልማት ጉዳዮች፣ በጀትና…

Read More

ሀገራዊ መግባባትን በመፍጠር ህብረ ብሔራዊ አንድነት ስር እንዲሰድና እንዲዳብር ማድረግ ይገባል ። አቶ መቱ አኩ

19ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ቀን ክልላዊ የማጠቃለያ መድረክ በቴፒ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው ። “ሀገራዊ መግባባት ለህብረብሔራዊ አንድነት ” በሚል መሪ ቃል እየተከበረ ባለው የማጠቃለያ መድረክ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ብሔረሰቦች ምክርቤት ዋና አፈጉባኤ የተከበሩ አቶ መቱ አኩ ክልላዊ እና ሀገራዊ መግባባትን በመፍጠር ህብረ ብሔራዊ አንድነት ስር እንዲሰድና እንዲዳብር…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክርቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባኤ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡

ምክር ቤቱ መደበኛ ጉባኤውን በታርጫ ከተማ እያካሄደ ሲሆን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ የአስፈጻሚ ተቋማትን የ2016 በጀት ዓመት የአፈጻጸም ሪፖርት እያቀረቡ ነው ፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ለምክርቤቱ ባቀረቡት ሪፖርት በሁሉም የአስተዳደር እርከኖች በተደራጀ መልኩ በመምራትና ውስን የመንግሥት ሃብት ለታለመለት ዓላማ እንዲውል ከማድረግ አንጻር በልዩ ትኩረት ተግባራት መከናወናቸውን አብራርተዋል ፡፡ በዚህም…

Read More

የ2024 የፓሪስ ኦሎምፒክ ችቦ ንቅናቄ መድረክ ከግንቦት 02 – 03 /2016 ዓ.ም ድረስ እንደሚካሄድ ተገለጸ\::

በክልሉ የፖለቲካና አስተዳደር መቀመጫ በሆነችው ቦንጋ ከተማ ላይ የ2024 የፓሪስ ኦሎምፒክ ችቦ አቀባበልና አሸኛኘት በዓል እንደሚደረግ ተገለፀ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልላዊ መንግስት የፖለቲካና አስተዳደር መቀመጫ በሆነችው ቦንጋ ከተማ ላይ የ2024 የፓሪስ ኦሎምፒክ ችቦ አቀባበል በዓል በደማቅ ሁኔታ እንደሚደረግ የክልሉ ባህል ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ፋንታሁን ብላቴ ተናግረዋል። የቢሮው ኃላፊ በሰጡት መግለጫ መርሀግብሩ በኢትዮጵያ…

Read More

ስታርትአፖችን ማስተናገድ የሚያስችል ሥነ-ምሕዳር ለመገንባት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

ስታርትአፖችን በአግባቡ ማስተናገድ የሚያስችል ሥነ-ምሕዳር ለመገንባት በቁርጠኝነት እየተሰራ መሆኑን የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡: በኢትዮጵያ የስታርትአፕ ሥነ-ምህዳርን ምቹ ለማድረግ እየተዘጋጀ ባለው ረቂቅ አዋጅ ዝርዝር ይዘት ላይ ውይይት ተካሂዷል፡፡ በውይይቱ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)፣ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ብሩክ ታዬ (ዶ/ር) እና የሁለቱ ተቋማት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ የስታርትአፕ ረቂቅ አዋጅ ለማዘጋጀት የሚያስችሉ ግብዓቶች…

Read More

የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት አካል የሆነው ደም ልገሳ ተግባር በክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እየተከናወነ ነዉ።

የዜጎችን ህይወት ለመታደግ ደም በመለገስ ሁሉም መሳተፍ እንደሚገባውም ተጠይቋል። የበጀት ዓመቱን ማጠቃለያ ግምገም በማድረግ ላይ የሚገኙት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ደም በመለገስ ተሳትፈዋል ። የክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ ኃላፊ የሆኑት አቶ ተመስገን ከበደ የሰው ልጅ ህይወት እየሰጠ በደም እጥረት ህይወቱን እንዳያጣ ደም በመለገስ ህይወቱን ማትረፍ ይኖርብናል ብለዋል። ደም መለገስ ህይወትን የመታደግ…

Read More