የጤና ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ጥራት የሚያስጠብቁ አሰራሮች እየተዘረጉ ነው- ሚኒስቴሩ
የጤና ተቋማት አገልግሎት አሰጣጥ ጥራትን የሚያስጠበቁ አሰራሮች ትግበራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የጤና ተቋማት የጥራትና አሰራር አክሪዲቴሽን ስታንዳርድ ፍኖተ ካርታ በግብዓት ለማዳበርና ወደ ትግበራ ለማስገባት ያለመ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው። የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አየለ ተሾመ እንደገለፁት የጤና ተቋማትን አገልግሎት አሰጣጥ በመለካት ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት አስራሮች እየተዘረጉ ነው። ከዚህ ውስጥ አንዱ…
