Trendings

ኮሚሽኑ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል አጀንዳዎችን በይፋ ተረከበ

የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ከጥቅምት 24/2017 ዓ.ም ጀምሮ በሁለት ምዕራፎች ሲያከናውን የነበረውን የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ዛሬ አጠናቋል። በሂደቱም በክልሉ የሚገኙ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በአጀንዳ ሀሳቦቻቸው ላይ ውይይት ሲያደርጉ ቆይተው አጀንዳዎቻቸውን ለይተው ለኮሚሽኑ አስረክበዋል፡፡ ኮሚሽኑ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በቦንጋ ከተማ ባከናወነው የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ከክልሉ ሁሉም መዋቅሮች…

Read More

የፓርቲውን፣ የመንግስት እና የአገራችን ስኬቶች ለአለም በማስተዋወቅ ውጤቶች ተመዝግበዋል።

ብልፅግና ፓርቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ከቅርንጫፍ ፅ/ቤቶች ጋር በመሆን የ2017 በጀት አመት እቅድ አፈፃፀም ግምገማ በአርባ ምንጭ ከተማ እያካሄደ ነው። በዚህ ወቅት የብልፅግና ፓርቲ የህዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ሃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ ( ዶ/ር ) እንደተናገሩት የፓርቲውን፣ የመንግስት እና የአገራችን ስኬቶች ለአለም በማስተዋወቅ ውጤቶች ተመዝግበዋል። በኢትዮጵያ ሰላምና መረጋጋ እየተሻሻለ የመጣበት ነው ብለዋል።…

Read More

ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 የትምህርት ዘመን ሪሜዲያል መግቢያ ነጥብ ይፋ አደረገ።

ትምህርት ሚኒስቴር በ2018 የትምህርት ዘመን የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎችን በተፈጥሮ እና ማህበራዊ ሳይንስ ትምህርት መስኮች ከ49.5% በታች ያስመዘገቡ ነገር ግን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን የሚያሟሉ ተማሪዎች የRemedial ፕሮግራም ተጠቃሚ መሆናቸውን አሳውቋል። 1. በሁሉም አማራጮች (በግል እና በመንግስት ተቋማት) የ Remedial ፕሮግራም ለመከታተል ተማሪዎች እንደተፈተኑት የትምህርት አይነት ብዛት 33% ከመቶ እና ከዚያ የተቆረጠ መሆኑን። 2. ከላይ በተራ ቁጥር 1…

Read More

በክልሉ ባለፉት 6 ወራት ከ246 ሺህ 400 በላይ ዜጎች የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ ባለቤት ሆነዋል፦ የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ በቦንጋ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያና 5 ሚሊየን ኢትዮ-ኮደርስ የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል፡፡ የክልሉ ኢንዱስትሪና ኢኖቬሽን ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ምትኩ አስፋው እንዳገለጹት÷የዲጂታል ዓለም ላይ አብሮ ለመጓዝና ተወዳዳሪ ለመሆን ማሰልጠንና ማብቃት ያስፈልጋል ነው ያሉት፡፡ የሀገራችን ኢትዮጵያ የ2030 ዲጂታል ዕቅድ እውን ለማድረግ በ5 ሚሊየን ኢትዮ-ኮደርስ የሚሰጠው ተከታታይነት ያለው…

Read More

ክልላዊ የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ ተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ ፕሮግራም በመካሄድ ላይ ይገኛል።

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ የ2018 ዓ/ም የተቀናጀ የማኅበረሰብ አቀፍ የተፋሰስ ልማት ማብሰሪያ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በተገኙበት በምዕራብ ኦሞ ዞን፣ መኤኒት ጎልዲያ ወረዳ እየተካሄደ ይገኛል። በክልሉ እየተከሰተ ያለዉን የመሬትና የተፈጥሮ ሀብት መመናመን እና የአፈር መሸርሸርን ለመከላከል የመሬት ፣ የውሃና የሰው ሀብት መጠበቅ ፣ ማልማትና በላቀ ደረጃ በማቀናጀት ጥቅም…

Read More

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተግባራትና ኃላፊነቶች

ምርጫ ቦርድ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ህገ መንግሥት አንቀጽ 102 መሠረት የተቋቋመ ገለልተኛ ህገ መንግሥታዊ ተቋም ነው። ቦርዱ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ የፌዴራል እና የክልል ጽህፈት ቤቶችን ያደራጀ ሲሆን በሁሉም ክልልሎች እና ከተማ መስተዳድሮች እንዲሁም በፌደራል ደረጃ ቢሮዎች አሉት። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ስድስት ሀገራዊ ምርጫ ያስፈጸመ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ አራት የአካባቢ ምርጫ፣ እና ስምንት ሕዝበ ውሳኔዎችን…

Read More

የታርጫ ከተማ ኮሪደር ልማት ስራ የከተማዋን ውበት ይበልጥ በሚያደምቅ መንገድ እየተሰራ መሆኑን የከተማዋ ከንቲባ አቶ ዳዊት ወንድሙ ተናገሩ

በከተማዋ ተጀመረው ኮሪደር ልማት ስራ ለዜጎችም ስራ ዕድል መፍጠሩ ተገልጿል ፡፡ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በሚገኙ ከተሞች የከተማ ኮሪደር ልማት ስራዎች ተጠናክረው እየተሰሩ ይገኛል ፡፡ በቅርቡ ወደ ኮሪደር ልማት ስራ የገባው የታርጫ ከተማ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ስራዎች በማጠናቀቅ ከአንድ ወር በፊት ስራውን በይፋ አስጀምሯል ፡፡ የተጀመረውን የኮሪደር ልማት ስራ ውጤታማ እንዲሆን ለማስቻል ከአካባበው ነዋሪዎች…

Read More

የፌደራልና የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች የቦንጋ መለስተኛ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ያለበትን ደረጃ የመስክ ምልከታ አደረጉ::

የኢፌዲሪ የትራንስፖርትና ሎጀስቲክ ሚኒስቴር ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) እና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የቦንጋ መለስተኛ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ያለበትን ደረጃ ጉብኝት አድርገዋል። በጉብኝቱ የፌደራል፣የክልል፣የካፋ ዞንና የቦንጋ ከተማ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል። በፍቅር ከበደ

Read More

ከ742 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ በቦንጋ ከተማ ግንባታ እየተከናወነ የሚገኘው የኢትዮጵያ ግብርና ኮርፖሬሽን የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና ሜካናይዜሽን አገልግሎት መስጫ ማዕከል ግንባታ 98 ከመቶ መድረሱ ተገለጸ።

ግብርናን ለማዘመን መንግሥት ከፍተኛ ትኩረት አድርጎ እየሰራ ይገኛል። ከነዚህ የመንግሥት ጥረቶች አንዱ የግብርና ግብዓቶችን በተደራጀ እና በተቀናጀ መልኩ ለአምራቾች ተደራሽ የማድረግ ተግባር ሲሆን በደቡብ ምዕራብ ቀጠና ይህንኑን ተግባር የሚያሳልጠው የቦንጋ የተቀናጀ የግብርና ግብዓትና ሜካናይዜሽን አገልግሎት መስጫ ማዕከል ግንባታ ፕሮጀክት ግንባታ በ2014 በጀት ዓመት ማገባደጃ ወደ ግንባታ መግባቱን ነው የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ አማካሪ አቶ ካሳሁን…

Read More

ሪፖርታዥ

በክልሉ የህዝብ ቁጥር ከኢኮኖሚ ዕድገት ጋር የተጣጣመ እንዲሆን መጠነ ሰፊ ስራዎች እየተሰሩ ነው፦ የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ በሀገራችን በከፍተኛ ፍጥነት እያደገ የመጣው የህዝብ ቁጥር ከኢኮኖሚ ዕድገት ጋር የተጣጣመ እንዲሆን ለማስቻል መንግስት በሥነ-ሕዝብ ጉዳዮች ላይ የመስራትን አስፈላጊነት በመረዳት በ1985 ዓ.ም ብሔራዊ የሥነ-ሕዝብ ፖሊሲ እንዲቀረፅ በማድረግ ተግባራዊ ሲደረግ ቆይቷል፡፡ ፖሊሲው ተግባራዊ በተደረገባቸው ባለፉት 32 ዓመታት ከሁለንተናዊ ዕድገት…

Read More