Trendings

የማህበራዊ ዘርፍ ተቋማት የስድስት ወራት አፈጻጸም ግምገማ እየተደረገ ነዉ።

የክልሉ የአስፈጻሚ ተቋማት የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ ሴክተር መ/ቤቶች ግምገማ መድረክ ተጠናክሮ ቀጥሏል። ሶስተኛ ቀኑን በያዘው የግምገማ መድረክ ላይ የክልሉ ፕላንና ልማት ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወሰነች ቶማስ ባስተላለፉት መልዕክት በ2018 በጀት ዓመት ሁለም ተቋማት በተናበበና በተቀናጀ ዕቅድ ወደ ተግባር እንዲገቡ መደረጉንና አፈፃፀሙንም ውጤታማ ለማድረግ በትኩረት ሲሰራ መቆየቱን ገልፀዋል። የተቋማት ዋና ዋና የልማት ዕቅድ የትኩረት…

Read More

በግማሽ ዓመት ከ2 ሚሊየን ሜትሪክ ቶን በላይ ነዳጅ መገዛቱ ተገለጸ

በ2017 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሥድስት ወራት በሀገር ውስጥ ለሽያጭ የሚውል 2 ሚሊየን 41 ሺህ 135 ነጥብ 332 ሜትሪክ ቶን ነዳጅ ግዥ መፈጸሙ ተገለጸ፡፡ ለመግዛት ታቅዶ የነበረው 2 ሚሊየን 216 ሺህ 189 ሜትሪክ ቶን መሆኑን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር በቀለች ኩማ ለፋና ዲጂታል ተናግረዋል፡፡ በዚሁ መሠረት ቤንዚን 313 ሺህ 3፣ ነጭ ናፍጣ 1 ሚሊየን 283…

Read More

የመንግስት ተቋማት ከመደበኛ ስራቸዉ ጎን ለጎን በሰብዓዊ እና ማህበራዊ አገልግሎት ላይ ትኩረት ሰጥተዉ እንዲሰሩ ጥሪ ቀረበ፦አቶ ጥላሁን ታደመ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በታርጫ ከተማ አስተዳደር 02 ቀበሌ አረንጓዴ መንደር ለአቅመ-ደካማ ሴት ያስገነባውን ቤት መርቀው አስረክበዋል። በርክብክቡ ወቅት የተገኙት የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ጥላሁን ታደመ የመንግስት ተቋማት ከመደበኛ ስራቸዉ ጎን ለጎን በሰብዓዊ እና ማህበራዊ አገልግሎት ላይ ትኩረት ሰጥተዉ እንዲሰሩ ጥሪ አቀርበዋል። አክለውም የመንግስት ተቋማት ከመደበኛ ስራቸዉ ጎን…

Read More

የዳዉሮ ብሔር የማንነቱ መገለጫ የሆኑ መንፈሳዊና ባህላዊ ሀብቶች የበለጠ እንዲተዋወቁ የሚያስችል ሥራ ሊሠራ እንደሚገባ በዳዉሮ ዞን በታርጫ ሂዶታ (አዳሪ) ትምህርት ቤት የሚገኙ ተማሪዎች ገለጹ

የትምህርቱ ቤቱ የ9ኛ ክፍል ተማሪዎች የዳዉሮ ባህል ሙዚየም ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ወቅት ከ9ኛ ተማሪዎች ውስጥ ተማሪ ሳሮን አማኑኤል እንደተናገረችው የቀድሞ አባቶች ሲገለገሉ የነበሩት ቁሳዊ ሀብቶች ተደራጅተው የተቀመጡትን መጎብኘታቸው አስደስቶታል። ተማሪ አስማማው አባይነህ በበኩሉ እኛ ይህንን የዳዉሮ ባህል ማዕከል በመጎበኘታችን ዕድለኞች ነን ሲል የተናገረ ሲሆን ቀጣይ ሙዚየሙ በተለያዩ የክፍል ደረጃ በሚገኙ ተማሪዎች እንዲጎበኝ ሊደረግ እንደሚገባም ጠይቋል። ሌላው…

Read More

በክልሉ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት 636 አዳዲስ ቤቶች ይገነባሉ:-ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) በጽ/ቤታቸው አማካኝነት በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ የሚገነባውን የአረጋውያን ቤት ግንባታ አስጀምረዋል። የአካባቢው ማኅበረሰብ በክረምት በጎ ተግባር ላይ የጉልበት የቁሳቁስ ድጋፍ እንዲያደርጉ ርዕሰ መስተዳድሩ አሳስበዋል። የክረምት ወራት በጎ ተግባር ከጊዜ ወደ ጊዜ በስፋት እየተለመደ የመጣ ባህል መኾኑን የጠቆሙት ርዕሰ መስተዳድሩ ካለው ላይ በማካፈል እንዲሁም ደጋፊ…

Read More

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ተግባራትና ኃላፊነቶች

ምርጫ ቦርድ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ህገ መንግሥት አንቀጽ 102 መሠረት የተቋቋመ ገለልተኛ ህገ መንግሥታዊ ተቋም ነው። ቦርዱ ከተቋቋመበት ጊዜ አንስቶ የፌዴራል እና የክልል ጽህፈት ቤቶችን ያደራጀ ሲሆን በሁሉም ክልልሎች እና ከተማ መስተዳድሮች እንዲሁም በፌደራል ደረጃ ቢሮዎች አሉት። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ስድስት ሀገራዊ ምርጫ ያስፈጸመ ሲሆን ከዚህም በተጨማሪ አራት የአካባቢ ምርጫ፣ እና ስምንት ሕዝበ ውሳኔዎችን…

Read More

#ሪፖርታዥ

የመማር ማስተማር ሥራን ውጤታማ ሊያደርጉ የሚችሉ  ትምህርታዊ ኢንሼቲቮች ተቀርጸው ተግባራዊ እየሆኑ ነዉ ፦የክልሉ ትምህርት ቢሮ በክልሉ የመማር ማስተማር ሥራን ውጤታማ ሊያደርጉ የሚችሉ የተለያዩ ትምህርታዊ ኢንሼቲቮች ተቀርጸዉ እየተተገበሩ እንደሚገኙ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ትምህርት ቢሮ ገለጸ። የመማር ማስተማር ሥራን ውጤታማ ለማድረግ ተቀርጸዉ እየተተገበሩ ከሚገኙ ሂደታዊ ከሆኑ ከተለያዩ ኢንሼቲቮች ወይም ትምህርታዊ ፕሮግራሞች አንዱ የትምህርት ቤት…

Read More

ሰራዊቱ አረንጓዴ ዐሻራን ባህል የማድረግ ሥራውን አጠናክሮ ይቀጥላል – ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ

ሰራዊቱ በመኖሪያ ካምፕ እና በግዳጅ ቀጣናው አረንጓዴ ዐሻራን ባህል የማድረግ ሥራውን አጠናክሮ እንደሚቀጥል የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሃ ግብር “በመትከል ማንሰራራት” በሚል መሪ ሃሳብ ሰኔ 20 ቀን 2017 ዓ.ም በይፋ ማስጀመራቸው ይታወቃል። የመከላከያ ሰራዊት የዘንድሮ የአረንጓዴ ዐሻራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በመከላከያ ሚኒስቴር…

Read More

ክልላዊ አንድነትን የሚያጠናክሩ ተግባራትን አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ ተገለጸ።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመንግሥት እና የብልጽግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት የአንደኛ ሩብ አመት የተግባር አፈጻጸም እየተገመገመ ይገኛል። ክልላዊ አንድነትን የሚያጠናክሩ ተግባራትን አጠናክረው ማስቀጠል እንደሚገባም ነው በአፈጻጸም ግምገማ መድረኩ የተገኙት አመራሮች የገለጹት። የወጣቶችና የሴቶች የፖለቲካ ተሳትፎ ማደግ አንዳለበት የገለጹት አስተያየት ሰጪዎች፥ የተጀመረው የአባልና አመራር ማጥራት እንዲሁም የአቅም ግንባታ ስራ ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ አስገንዝበዋል። የአደረጃጀት…

Read More

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለግብርናው ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

የአፍሪካ ልማት ባንክ በኢትዮጵያ ለግብርናው ዘርፍ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡ የአፍሪካ ልማት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ ባንኩ በኢትዮጵያ የግብርና ስራዎች እያደረገ ያለውን ድጋፍ ይበልጥ ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ከግብርና ሚኒስቴር አመራሮች ጋር ተወያይቷል፡፡ በውይይቱ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች በመስኖ ስንዴ ልማት፣ በእንስሳት ልማት፣ በሌማት ትሩፋት ፕሮግራም እና በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የተከናወኑ ተግበራትን አስመልክተው ገለጻ አድርገዋል።…

Read More