Trendings

ሕዝብን ተጠቃሚ ለማድረግ ዕቅድን በአግባቡ መተግበር እንደሚገባ ተገለጸ

አማራ ክልልን ከነበረበት ሁኔታ የሚያሻግርና ሕዝብን ተጠቃሚ የሚያደርግ ሥራ ለመተግበር ዕቅድን በኃላፊነት መፈጸም እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አስገነዘቡ፡፡ የአማራ ክልል ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በተገኙበት የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እና የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩም ክልሉን በተለያየ መስክ ለማሳደግና ከ2018 እስከ 2022 ዓ.ም የሚተገበር ፍኖተ-ካርታ ተዘጋጅቶ በየደረጃው ላለው አመራር…

Read More

የተጀመረው ሀገራዊ ምክክሩ በሀገር ደረጃ ያሉ ችግሮችን በውይይትና በምክክር ለመፍታት ይጠቅማል፡- የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲና ማህበራት ተወካዮች

የተጀመረው ሀገራዊ ምክክሩ በሀገር ደረጃ ያሉ ችግሮችን በውይይትና በምክክር ለመፍታት የሚጠቅም መሆኑን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል እየተካሄደ ባለው ሀገራዊ የምክክር መድረክ ተሳታፊ የሆኑ የተለያዩ ፖለቲካ ፓርቲና ማህበራት ተወካዮች ተናገሩ። የደቡብ ምዕራብ ክልል ፖሊቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ሰብሳቢ አቶ ሰለሞን አየለ ሀገራዊ ምክክሩ የሀሳብ የበላይነት ለማረጋገጥ የተፈጠሩ ችግሮችን በውይይትና በምክክር መፍታት ጠቃሚ መሆኑን ገልፀዋል፡፡…

Read More

ህዝብ የሚያነሷቸውን የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ማረም እንደሚገባ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ገለጹ።

ህዝብ የሚያነሷቸውን የመልካም አስተዳደርና የአገልግሎት አሰጣጥ ችግሮችን ማረም እንደሚገባ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር) ገለጹ። በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል “ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሃገር” በሚል መርህ ቃል ባለፉት ዐራት ቀና በቦንጋ ከተማ ስካሄድ የቆየው ክልል አቀፍ የአመራር ውይይት ተጠናቋል። በመድረኩ ማጠቃለያ የቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ማብራሪያ የሰጡት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጅነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)፥ በየደረጃው ያለው አመራር ህዝብ…

Read More

የክልሉን የፖሊስ ሠራዊት አቅም ለማጠናከር እየተሰራ ነዉ፦ ዶክተር ካሣ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የክልሉን የፖሊስ ሠራዊት አቅም ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን አስታወቀ። የሚወስዷቸው ስልጠናዎች ብቁ ፖሊስ ለመሆን እንደሚያስችላቸው በክልሉ የሞዲዮ ፖሊስ ማሰልጠኛ ተቋም ሰልጣኞች ተናግረዋል። ሞድዮ የፖሊስ ማሰልጠኛ ተቋም ፤ የመጀመሪያ ምልምል ሰልጣኞቹን ተቀብሎ የፅንሰ-ሀሳብና የተግባር ስልጠናዎችን በመስጠት ላይ ይገኛል። የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶክተር ካሣ የክልሉን የፖሊስ…

Read More

ክልል አቀፍ የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት በይፋ ተጀመረ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ክልል አቀፍ የተቀናጀ የኩፍኝ በሽታ መከላከያ ክትባት ዘመቻ በዳውሮ ዞን ታርጫ ጤና ጣቢያ በይፋ ተጀመሯል። ከግንቦት 6/2017 እስከ ግንቦት 15/2017 በሚቆየው በዚሁ የክትባት ዘመቻ በክልሉ ዕድሜአቸው ከ5 ዓመት በታች የሆኑ 527 ሺህ 954 ህጻናት የክትባት አገለግሎት ተጠቃሚ እንደሚሆኑ ታውቋል። በማስጀመሪያ መርሃግብር የተገኙ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ የጤናና…

Read More

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በኢንዱስትሪ ዘርፍ ተጨባጭ ለውጥ አስመዝግቧል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)::

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የኢንዱስትሪ አቅሞችን ወደ ስራ በማስገባት ረገድ ተጨባጭ ለውጥ ማስመዝገቡን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖን አስጀምረዋል። በንቅናቄው አማካኝነት ባለፉት 9 ወራት ከ1 ነጥብ 9 ቢሊዮን ዶላር በላይ የሚያወጡ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በአገር ውስጥ መተካት መቻሉንም ገልጸዋል። በሚሊኒየም አዳራሽ የተከፈተው ይህ ኤክስፖ ዛሬን ጨምሮ ለአምስት…

Read More

የማህበረሰቡን የሰላም ሚና በተመለከተ

“ማህበሰቡ ሳይሸሽግ የታጠቁ አካላትን አትግደሉ፣ አትግደሉልኝ፣ እናንተም አትሙቱልኝ ማለት አለበት። ልጆቼን ፈተና እንዳይፈተኑ እንዳይማሩ አትከልክሉ፣ እንዳንሰራ አታድርጉ፣ ማዳበሪያ እንዳይመጣ አታድርጉ ማለት አለበት። ይህንን ሰሞኑን የአማራ ህዝብ በቅርቡ አሳይቷል፤ ሰላም ልማት እፈልጋለሁ ብሏል፤ በቃኝ ብሏል። ይህ ለሁሉም ግልፅ መልዕክት ነው። ለዚህ የህዝብ ጥያቄ የከበረ ምላሽ መስጠት ያስፈልጋል። ማንኛውም ሰው ወደ ስልጣን ሲመጣ ከዚህ ቀደም ምን ሰርተህ…

Read More

ቡናን በቴክኖሎጂ በማዘመንና ጥራቱን ጠብቆ ለዓለም ገበያ በማቅረብ የውጭ ምንዛሬን ለማሳደግ የተጀመረው ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል ፦ ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት ሸካ ዞን የዘመናዊ ቡና ልማት ኢንሼቲቭ ማስጀመሪያና ባለድርሻ አካላት ግንዛቤ ማስጨበጫ ንቅናቄ መድረክ በቴፒ ከተማ ተካሂዷል ። በመድረኩ በቴፒ ግሪን ኮፊ ስቴት በ 4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር የሚጀመረዉ በጠብታ መስኖ እርሻ የሚለማዉ የቡና ኢንቨስትመንት የተመለከተ ማብራሪያ ቀርቦ ዉይይት ተደርጎበታል። መንግስት መሰል የልማት ፕሮጀክቶች እውን እንዲሆኑ ላሳየው ቁርጠኝነትና ለከፈለው…

Read More

ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የፍትህና የአስተዳደር ጉዳዮች አፈጻጸምን ለምክር ቤቱ አቅርበዋል

ከአንጻራዊነት ወደ ዘላቂነት እየተሸጋገረ ያለውን የክልሉን ሠላም ለማጽናት 225,174 የህብረተሰብ ክፍሎችን በሰላም፣ በብዝሃነት፣ በአብሮነትና በሰላም ግንባታ ዙሪያ ግንዛቤ በመፍጠር የአካባቢያቸውን ደህንነት በመጠበቅ ሰላምን በማረጋገጥ የልማት ተጠቃሚ እንዲሆኑ የማድረግ ሥራ ተሰርቷል፤ 58 የሰላም ምክር ቤቶችን በማጠናከር ወደ ስራ ማስገባት ተችሏል፤ በሁሉም የወንጀል አይነቶች 4,081 መዝገቦች በዐቃቤያነ ህግ አስተያየት እና ውሳኔ ተሰጥቶባቸዋል፤ በኮሚሽኑ በመታረም ላይ ለሚገኙ 1340…

Read More

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ባለፉት 5 ወራት ከ2 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሃብቶች ወደ ልማት ገብተዋል አለ የክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ።

የቢሮው ም/ሃላፊና የኢንቨስትመንት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ተስፋዬ ከበደ እንዳሉት ÷ በክልሉ ያለውን የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ይበልጥ ለማነቃቃት በትኩረት እየተሰራ ነው፡፡ ባለፉት 5 ወራት 42 ባለሃብቶች ወደ ሥራ መግባታቸውን ጠቁመው ÷ ወደ ሥራ ከገቡ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች መካከል 34ቱ በግብርና ዘርፍ መሰማራታቸውን ተናግረዋል፡፡ በተጨማሪም አምስቱ በአገልግሎት ዘርፍ እና ሦስቱ ደግሞ በኢንዱስትሪ ዘርፍ መሰማራታቸውን ነው ያስረዱት፡፡ በፕሮጀክቶቹ ከ35 ሺህ…

Read More