Trendings

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በ48ኛ ስብሰባው የተለያዩ ውሳኔዎችን አሳለፈ

ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የኢትዮጵያ መንግስት ከዓለም ዐቀፍ የልማት ማህበር ጋር ለሁለተኛው ዘላቂ እና ሁሉን አቀፍ የእድገት ልማት ፖሊሲ ማስፈፀሚያ የሚውል 258,100,000 ኤስ.ዲ.አር እና ለፍጥነት መንገድ ልማት ድጋፍ ፕሮጀክት ማስፈፀሚያ የሚውል 27,300,000.00 ኤስ.ዲ.አር የፋይናንስ ድጋፍ እና የብድር ስምምነቶችን ለማጽደቅ በቀረቡ ሁለት ረቂቅ አዋጆች ላይ ነው፡፡ ሁለቱም ብድሮች ከወለድ ነጻ፣ 0.75% የአገልግሎት ክፍያ የሚከፈልባቸው ሆኖ የ6…

Read More

በአመራሩ ዘንድ የአስተሳሰብ አንድነት በመፍጠር የተግባር ውጤታማነት ማረጋገጥ ወቅቱ የሚጠይቀዉ ተግባር ነው፦አቶ ፍቅሬ አማን

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል 2ኛዉ ዙር ሀገር ዓቀፍ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ እና መካከለኛ አመራሮች ስልጠና በቦንጋ ከተማ መካሄድ ጀመረ ስልጠናዉ ”በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እምርታ” በሚል ሃሳብ ለዘጠኝ ተከታታይ ቀናት የሚቆይ ሲሆን በዚህም የአመራሩን እውቀት፣ ክህሎትና አቅም የሚገነቡ የተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች የሚቀርቡበት መድረክ ነዉ። ስልጠናውን ያስጀመሩት በብልጽግና ፓርቲ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቅርንጫፍ…

Read More

በቅርቡ የኢትዮጵያን ቱባ ባህል የሚያስተዋውቅ የባህል ቡድን ወደ ተለያዩ የዓለም ሀገራት ይጓዛል

የኢትዮጵያን መልካም ገጽታ የሚገነቡ የኪነጥበብ ስራዎች በተለያዩ የዓለም ሀገራት የማቅረብ ተግባር ተጠናክሮ ቀጥሏል አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ነብዩ ባዬ። ሚኒስትር ዴኤታው እንዳሉት፤ የኢትዮጵያን መልካም ገጽታ ከፍ የሚያደርጉ በርካታ ተግባራት በባህልና ኪነጥበብ ዘርፎች እየተከናወኑ ይገኛሉ። በዚህም የኢትዮጵያን ብዝሃ ባሕልና የጥበብ ስራዎችን በማስተዋወቅ ገጽታን የመገንባት ተግባራት በስፋት መከናወናቸውን ጠቅሰዋል። ይህንንም ተከትሎ በተለይ በሰርከስ እና በስዕል ዘርፍ…

Read More

የመምህራን አቅም ግንባታ ጊዜ የማይሰጥ ጉዳይ መሆኑ ተገለጸ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የትምህርት ቢሮ ከዩኒሴፍ ኢትዮጵያ በተገኘው የበጀት ድጋፍ በተከታታይ የሙያ ማሻሻያ ፕሮግራም (CPD) ላይ ለባለሙያዎችና ለመምህራን በቦንጋ ከተማ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል ። በስልጠናው መግቢያ ላይ ንግግር ያደረጉት የክልሉ ትምህርት ቢሮ ም/ኃላፊና የመ/ራን ልማት ዘርፍ ኃላፊ አቶ ማርቆስ ቡልቻ የስልጠናው ዓላማ በመ/ራን ልማት ላይ የሚታየውን ማነቆዎች በመለየት መ/ራንን በይዘት፣ በስነ ዘዴና በሌሎች…

Read More

በብልፅግና ፓርቲ በሁለተኛው መደበኛ ጉባኤው ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልልን ወክለው የተመረጡ የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚና ምክር አባላት፦

ክልሉን በመወከል ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚና ምክር ቤት አባላት 1ኛ. ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ 2ኛ. አቶ ማስረሻ በላቸዉ የምክር ቤት አባላት 1ኛ. አቶ ፍቅሬ አማን 2ኛ. አቶ አልማዉ ዘዉዴ 3ኛ. አቶ ፋጂዮ ሳፒ 4ኛ.አቶ ነጋ አበራ 5ኛ.አቶ በላይ ተሰማ 6ኛ.ወ/ሮ ሄለን ደበበ 7ኛ. ወ/ሮ መሰረት መስቀሌ 8ኛ.ኢ/ር በየነ በላቸዉ 9ኛ.ወ/ሮ ገነት መኩሪያ 10ኛ. አቶ ሀብታሙ ካፍቲን…

Read More

casxc

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው ለቤንች ብሔር የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል “ቢስት ባር” የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። አቶ ማስረሻ በላቸው የ”ቢስት ባር” በቤንች ብሔር ዘንድ አኩሪ ፣ አቃፊ ፣ ሰላም ፣ አብሮነትና ፍቅር የሚገለጽበት ከአሮጌው ዓመት ወደ አዲሱ ዓመት መሸጋገሪያ የአዲስ ዓመት ብስራት ነው ሲሉ ተናግረዋል።…

Read More

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በሮም ጣልያን እየተካሄደ ባለው ዓለም አቀፍ የልማት እና የፍልሰት ኮንፈረንስ ላይ በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ቀንድ ካላት ስትራቴጂካዊ አቅም አንጻር የስደት ምንጭ፣መሸጋገሪያ እና መድረሻ ነች። በዚህም መሠረት ኢትዮጵያ የስደት አስተዳደርን ለማጎልበት፣ ሕገ ወጥ ስደትን እና ሕገ ወጥ የሰዎች ዝውውርን ለመፍታት በርካታ የፖሊሲ፣ የሕግ እና ተቋማዊ ርምጃዎችን ወስዳለች። መረጃው ከጠቅላይ ሚንስትር ጽ/ቤት የፌስቡክ ገፅ የተገኘ ነው። በተጨማሪም ሌሎች መረጃዎችን በተለያዩ አማራጮችን በመጠቀም ይከታተላሉ

Read More

የኤሌክትሮኒክ ግዥ ሥርዓት ለግሉ ዘርፍ እኩል ዕድል የሚሰጥ ነው። ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ

የመንግሥት የኤሌክትሮኒክ ግዥ ስረዓት ለግሉ ዘርፍ የኢኮኖሚ አንቀሳቃሾች እኩል የመወዳደር ዕድል በመፈጠር ፍትሀዊ የኢኮኖሚ ተጠቃሚ የሚያደርግ እንደሆነ የኢፌዴሪ ግዥና ንብረት አስተዳደር ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ መሠረት መስቀሌ ገልጸዋል። ዋና ዳይሬክተሯ አክለው፥ አዲስ የተዘረጋው የመንግሥት የኤሌክትሮኒክ ግዥ ስርዓት በበየነ መረብ የሚከናወንና በግዥ ስርዓቱ ላይ ግልጽነት የሚፈጠር አሰራር መሆኑን ተናግረዋል። የኤሌክትሮኒክ የግዥ የሚከናወንበት ሲስተም አስተማማኝ የደህንነት ዋስትና ያለው…

Read More

ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 4ኛ ዓመት ታስቦ ዋለ

በሀገር መከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት የተፈፀመበት 4ኛ ዓመት በመከላከያ ጠቅላይ መምሪያ ታስቦ ዋለ። “እንዳይደገም ሁሌም እንዘክረዋለን” በሚል መሪ ሀሳብ በተዘከረው በዚህ ሥነ-ሥርዓት ላይ ሰሜን ዕዝ ከሁለት አሥርት ዓመታት በላይ እውቀቱን፣ ገንዘቡን፣ ጉልበቱንና ሕይወቱን ሳይሰስት ስለመስጠቱ ተነስቷል። በሥነ-ሥርዓቱ ላይ የተገኙት የመከላከያ ሠራዊት ሥነ-ልቦና ግንባታ ዋና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜጀር ጄኔራል እንዳልካቸው ወልደኪዳን፤ ለሕዝብና ለሀገር ዋጋ…

Read More