Trendings

የ2016 ዓ.ም የተማሪዎች ምዝገባ ቦንጋ ከተማ በሁሉም ትምህርት ቤቶች ከጠዋት 2 ስዓት ጀምሮ በይፋ ተጀምሯል

በቦንጋ ከተማ አስተዳደር ስር የሚገኙ ት/ቤቶች የ2016 ዓ.ም የተማሪዎች ምዝገባ በይፋ ተጀምሯል። ምዝገባ ላይ እያሉ ያነጋገርናቸው የቢሻው ወ/ዮሐንስ 2ኛ ደረጃና መሠናዶ ትምህርት ቤት ተማርዎች ዛሬ በይፋ በጀመረው ምዝገባ ዕለተ በመገኘታቸው መደሰታቸዉን ገልፆ በመስከረም 03/2016ዓ.ም በሚጀምረው መደበኛ ትምህርት በነቃ ሁኔታ ትምህርታቸውን እንደሚጀምሩም ተናግረዋል:: ወላጆቻቸዉም በበኩላቸው የትምህርት ጉዳይ የትምህርት አካላት ብቻ ሳይሆን የወላጆችንም ድጋፍ የሚጠይቅ በመሆኑ ተማሪዎችን…

Read More

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ኢትዮጵያዊያን በላብና በደማቸው ያጸኑት የወል ቅርስ ነው:- ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መላው ኢትዮጵያዊያን ተባብረው በላብና በደማቸው ያፀኑት የወል ቅርስ መሆኑን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ገለጹ። የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ በስኬት መጠናቀቅን አስመልከተው በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ በቦንጋ ከተማ የተካሄደው ህዝባዊ የድጋፍ ሰልፍ በተለያዩ ትዕይንቶች ታጅቦ በስኬት ተጠናቋል። በህዝባዊ ሰልፉ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ…

Read More

የጠራ አመለካከትና አስተሳሰብ ያለውን አመራር መገንባት የብልፅግና ፓርቲ ዋነኛ ግብ ነው፦አቶ በላይ ተሠማ

“ከቃል እስከ ባህል” በሚል መሪ ቃል ለዞን ፣ ለወረዳና ከተማ አስተዳደር አጠቃላይ አመራር የተዘጋጀ የምክክር መድረክ በሸካ ዞን ማሻ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። የምክክር መድረኩን እየመሩ የሚገኙት የብልፅግና ፓርቲ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባልና በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ረዳት የመንግስት ተጠሪ አቶ በላይ ተሠማ እንደተናገሩት የጠራ አመለካከትና አስተሳሰብ ያለውን አመራር መገንባት የብልፅግና ፓርቲ ዋነኛ ግብ ነው ብለዋል።…

Read More

መንግስት በመሬት ናዳው ምክንያት ለተጎዱ ወገኖች አስፈላጊውን የመልሶ ማቋቋም ሥራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለፀ

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግሥት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሳቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተ የመሬት ናዳ ለተጎዱ ዜጎች የተሰማውን ሀዘን ገልጿል፡፡ አደጋውን አስመልክቶ የመንግስት ኮሙኒኬሽነው አገልግሎት ባወጣው የሀዘን መግለጫ÷ይህ መግለጫ እስከወጣበት ጊዜ ድረስ በሰዎች ህይወት እና በንብረት ላይ ከፍተኛ ጉዳት አድርሷል ብሏል ። መንግሥት ለተጎጂ ቤተሰቦች መጽናናትንና ብርታትን፣ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው…

Read More

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 10 ነጥብ 7 ሚሊየን ሰዎችን አጓጉዟል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፉት ስድስት ወራት 10 ነጥብ 7 ሚሊየን ሰዎችን አጓጉዟል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ፥ በአገልግሎት ዘርፍ አመርቂ ውጤት መመዝገቡን አንስተዋል። በለውጡ ጊዜ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በዓመት በአማካኝ 8 ሚሊየን ሰዎች…

Read More

የአፍሪካ መሪዎች በአዲስ አበባ – ከውኃ ዋስትና እስከ አዲሱ ትውልድ የፖለቲካ ተሳትፎ

መዲናዋ አዲስ አበባ የካቲት 7 እና 8 ቀን 2018 ዓ.ም የ39ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤን ታስተናግዳለች። ይህ ጉባኤ በአህጉሪቱ ስትራቴጂካዊ ዕቅድ “አጀንዳ 2063” መሠረት አስተማማኝ የውኃ እና የንፅህና አቅርቦትን በማረጋገጥ ላይ ትኩረት የሚያደርግ ሲሆን፣ ከፍተኛ የአህጉሪቱ መሪዎችም በጉዳዩ ላይ ይመክራሉ። የቅድመ-ጉባኤ መድረኮች እና የውኃ ዋስትና ከዋናው ጉባኤ ቀደም ብሎ ከየካቲት 3 እስከ 6 ቀን 2018…

Read More

የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገት 8 ነጥብ 8 በመቶ አስመዝግቧል – ፕሬዚዳንት ታዬ

በ2017 በጀት ዓመት የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት 8 ነጥብ 8 በመቶ አስመዝግቧል አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ 6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤትና የፌዴሬሽን ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ ሥርዓት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት እየተካሄደ ነው። ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ሁለቱ ምክር ቤቶች ዓመታዊ ሥራቸውን እንደጀመሩ በማብሰር የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በንግግራቸው በ2017…

Read More

በአንደኛው ሩብ ዓመት የተገኘውን ውጤት በማስቀጠል በ2ኛው ሩብ ዓመት የላቀ አፈጻጸም ማስመዝገብ ይገባል። ነጋሽ ዋጌሾ(ዶ/ር ኢ/ር)።

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግስት የ2017 በጀት ዓመት የአንደኛ ሩብ ዓመት አፈጻጸም እየተገመገመ ነው። የርዕሰ መስተዳድሩ የኢኮኖሚና መሠረተ ልማት ጉዳዮች አማካሪ ዶክተር ኢንጂነር ምትኩ በድሩ የኢኮኖሚ ዘርፍ ተቋማትን የአፈጻጸም ሪፖርት አቅርበዋል ። ሪፖርቱን ያቀረቡት አማካሪው በነዚህ ተቋማት ከዝግጅት ምዕራፍ ጀምሮ ተጨባጭ እና ውጤታማ የሆኑ ተግባራት መከናወናቸውን በሪፖርቱ አመላክተዉ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮችን ለይተዉ ለዉይይት አቅርበዋል።…

Read More

በክልሉ በዘንድሮ በበልግ እርሻ ከ3 መቶ 20 ሺህ ሄክታር መሬት በማረስ 11.9 ሚሊየን ኩንታል ምርት ለማግኘት ታቅዷል – አቶ ማስረሻ በላቸው::

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ የ2015/16 ምርት ዘመን የበልግ ተግባር አፈፃፀም ግምገማና የ2016/17 ምርት ዘመን የበልግ የንቅናቄ መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል መንግሥት ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ና የክልሉ ግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ማስረሻ በላቸው በንቅናቄ መድረኩ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት እንደ ክልል ተደራጅተን ወደ ስራ ከገባን ጊዜ ጀምሮ…

Read More

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልልን ምን ያህል ያውቃሉ?

የደቡብምዕራብኢትዮጵያህዝቦችክልልን ምን ያህል ያውቃሉ? ባለፉት ሁለት ሳምንታት በዚህ አምድ አጠቃላይ የክልላችንን ገጽታ የሚያሳይ ፅሁፍ እንዲሁም ከክልላችን ዞኖች አንዱየ ሆነውን የምዕራብ ኦሞዞንን ቃኝተን ለውድ አንባቢዎቻችን አድርሰናል፡፡ በዚህ ሳምንት ደግሞ ከክልላችን ዞኖች አንዱ የሆነውን የካፋ ዞንን እንቃኛለን፡፡መልካምንባብ!የካፋ ዞን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልለዊ መንግስት ከሚገኙ ስድስቱ ዞኖች አንዱ ሲሆን በ12 ወረዳዎችና በ5 ከተማ አስተዳደሮች የተዋቀረ ዞን ነዉ።…

Read More