ብሔራዊ ጥቅም ካልተከበረ እንደ ሀገር መቀጠል አይቻልም – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)
የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ብሔራዊ ጥቅሙን ማስጠበቅ ያልቻለ ሀገር እንደ ሀገረ መንግስት መቀጠል አይችልም አሉ፡፡ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት፥ ብሔራዊ ጥቅም ለሀገረ መንግስት አንዱ ወሳኝ አንጓ ነው፡፡ ብሔራዊ ጥቅም ካልተከበረ ሀገራዊ ክብር እንደማይኖር አንስተው፥ የባህር በር ጉዳይም ከሰላምና ደህንነት አንጻር የብሔራዊ ጥቅም…
