ብሔራዊ ጥቅም ካልተከበረ እንደ ሀገር መቀጠል አይቻልም – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ብሔራዊ ጥቅሙን ማስጠበቅ ያልቻለ ሀገር እንደ ሀገረ መንግስት መቀጠል አይችልም አሉ፡፡ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳሉት፥ ብሔራዊ ጥቅም ለሀገረ መንግስት አንዱ ወሳኝ አንጓ ነው፡፡ ብሔራዊ ጥቅም ካልተከበረ ሀገራዊ ክብር እንደማይኖር አንስተው፥ የባህር በር ጉዳይም ከሰላምና ደህንነት አንጻር የብሔራዊ ጥቅም…

Read More

የብሔራዊ ቤተመንግስት ሙዚየም ለህዝብ ክፍት ሆነ

እድሳት ተደርጎለት ላለፉት 4 ወራት በሙከራ ስራ ላይ የቆየው የብሔራዊ ቤተመንግስት ሙዚየም ከዛሬ ጀምሮ ለህዝብ ክፍት ተደርጓል፡፡ ቤተመንግስቱ ጥንታዊ ተሽከርካሪዎችና መካነ እንስሳትን ጨምሮ በውስጡ በርካታ ታሪካዊ ቅርሶችን የያዘ ሲሆን፥ ደረጃቸውን የጠበቁ ሬስቶራንቶችና ስፓዎች ይገኙበታል፡፡ ሙዚየሙ ክፍት መደረጉን አስመልክተው የብሔራዊ ቤተመንግስት ዋና አስተዳዳሪ አቶ ምትኩ ደሬሳ በሰጡት መግለጫ፥ ቤተመንግስቱ ኢትዮጵያን ከተረጂነት ለማላቀቅ ትልቅ ሚና እንዳለው አንስተዋል፡፡…

Read More

ተጠናቅቆ ለአገልግሎት የበቁና ቀጣይ የሚገነቡ ፕሮጀክቶች የብልጽግና ፓርቲ ለህዝብ ጥያቄ የሰጠዉ ምላሽ ማሳያ ናቸዉ፦ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የህዝብን የልማት ጥያቄ በተገቢው መንገድ ለመመለስ በክልሉ መንግስት የተጀመሩ የተለያዩ ልማት ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ተናግረዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን የገለጹት በዳውሮ ዞን ኢሳራ ባሌ ከተማ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ መሠረተ ድንጋይ ባኖሩበትና ግንባታው የተጠናቀቀውን የተለያዩ የልማት ስራዎችን መርቀው በከፈቱበት ወቅት ነው። ባለፉት ዓመታት የተሰጡ የቤት ስራዎች ተጠናቅቆ እየተመረቁ መሆኑን ያመለከቱት ርዕሰ መስተዳድሩ የተጀመሩ…

Read More

“የኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት ፕሮግራም የሆስፒታሎችን አገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል ጠቃሚ ነው ” ዶክተር መቅደስ ዳባ የጤና ሚኒስትር

የጤና ሚኒስቴር ያዘጋጀው አገር አቀፍ የኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት ፕሮግራም የስድስት ወራት አፈጻጸም የግምገማ መድረክ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል። የግምገማ መድረኩ ማጠናቀቂያ ላይ የተገኙት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ እንደተናገሩት እንደ ሀገር ጠንካራ የጤና ሥርዓት በመገንባት የአገልግሎት ጥራትን ማረጋገጥ ያስፈልጋል ብለው የማህበረሰቡን የጤና አገልግሎት ፍላጎት ለማሻሻልና የሆስፒታሎችን የአገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል የኢትዮጵያ ሆስፒታሎች ጥምረት ለጥራት ፕሮግራም ጉልህ…

Read More

የታደሰ ጂኦ ስትራቴጂያዊ ቁመና፤በሁሉም ኢትዮዽያዊያን የጋራ ትጋት” በሚል መሪ ሀሳብ በሁሉም የክልሉ መዋቅሮች የፐቭሊክ ሰርቫንት የስልጠና መድረክ እየተካሄደ ነው።

መድረኩ ዓለም አቀፋዊ፣ አህጉራዊ፣ ሀገራዊ፣ ክልላዊ እና ነባራዊ ሁኔታዎች ላይ የጋራ አረዳድና ተግባቦት ለመፍጠር ዓላማ ያደረገ ነው። በባለፉት የለውጥ ዓመታት የተመዘገቡ ድሎችን በማፅናት የሀገራችንን ሁለንተናዊ ብልጽግናን ማረጋገጥ በሚቻልባቸው ሂደቶችና በቀጣይ ትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት እየተካሄደ ነው። ባለፉት የለውጥ ዓመታት የተመዘገቡት አኩሪ ድሎች የመጡት ሀገራችን ከውስጥና ከውጭ ያጋጠማትን ፈተናዎች በመንግስት ቆራጥ አቋም፣ በመሪዎቻችን በሳል አመራር ሰጭነት፣…

Read More

ክልላዊ የገቢ አቅም ለማሳደግ ግብር ከፋዮች ኃላፊነታቸው በብቃት ሊወጡ ይገባል-ርዕሰ መስተዳድር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ገቢዎች ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት የ3ኛዉ ዙር የግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች የእውቅና እና ሽልማት መርሐ ግብር በሚዛን አማን ከተማ ተካሂዷል። በመረሐ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ እንደገለፁት፤ ሀገራችን በማደግና በመለወጥ ካደጉት ሀገራት ተርታ እንዲትሰለፍ በግል ዘርፍ የሚሳተፉ አካላት ሚናቸው የላቀ ነዉ። በክልሉ በግብርና ፣ በኢንዱስትሪ እና በሌሎች ዘርፎች…

Read More

ከ94 ሄክታር በላይ ማሳ ላይ ካዛቫን በማምራት ውጤታማ የሆኑ የቀድሞው አርሶአደር።

አቶ ፎላ ጃርሶ በዳውሮ ዞን ሎማ ቦሳ ወረዳ፣ የሱቦ ቱለማ ቀበሌ ነዋሪ ሲሆኑ፥ ከአመታት በፊት ግንባር ቀደም የአከባቢው አርሶአደር ነበሩ። አቶ ፎላ በተሰማሩበት የግብርና መስክ ውጤታማ በመሆን፣ ከጊዜ ወደ ጊዜ ምርታማነትን በማሳደግ ዛሬ ላይ ከሞዴል አርሶ-አደርነት ወደ አልሚ ባለሀብትነት ተሸጋግረዋል። በአካባቢው ለኢንቨስትመንት በወሰዱት መሬት የተለያዩ ሰብሎችን ቢያመርቱም የሚፈለገው ውጤት ባለመገኘቱ ካዛቫን (cassava) ለማምረት መወሰናቸውን የሚገልጹት…

Read More

የክልሉን ሁለንተናዊ ለውጥ ለማሻሻል በተሰሩ የማህበራዊ ልማት ስራዎች አመርቂ ውጤት ማስመዝገብ መቻሉ ተገለጸ።

እየተካሄደ በሚገኘው የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባኤ በምክር ቤቱ አባላት ለተነሱ ጥያቄዎች የአስፈጻሚ ተቋማት ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል። የክልሉን ሁለንተናዊ ለውጥ ለማሻሻል በተሰሩ የማህበራዊ ልማት ስራዎች አመርቂ ውጤት ማስመዝገብ መቻሉን የአስፈጻሚ ተቋማት ኃላፊዎች ገልጸዋል። በክልሉ የነበረውን አጅግ አነስተኛ የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋን ለማሳደግ አጋር አካላትን በማስተባበር ባለፉት…

Read More

የቡና ማሳ አያያዝና ቁጥጥርን በማጠናከር የተሻለ ምርት ለማግኘት እየተስራ መሆኑ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የቡና፣ ሻይና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን አስታወቀ፡፡

ባለስጣን መስሪያ ቤቱ በቡና ምርት ማሻሻያ ፓኬጅ ላይ ያተኮረ የአሰልጣኞች ስልጠና በሸካ ዞን ቴፒ ከተማ እየሰጠ ይገኛል። የቡና ምርት በማሻሻል የቡና አምራች አርሶአደሮችን ከዘርፉ ተጠቃሚ ለማድረግ ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ እያደረገ ያለው ተግባር የሚደነቅ መሆኑን የገለጹት በመድረኩ በክብር እንግድነት የተገኙት የሸካ ዞን የመንግሥት ዋና ተጠሪ አቶ አለማየሁ ዓለሙ እንደገለፁት ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ በክልሉ ለቡናና ቅመማ ቅመም…

Read More

ኢቢሲ በህዝብ ወገንተኝነትና በሀገር ፍቅር በማገልገል የሚታወቅ ግዙፍ ተቋም ነው፦ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

የኢቢሲ ወደ ይዘት ጉዞ አካል የሆነው አዲሱ የታርጫ የኢቢሲ ስቱዲዮን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ፣ የብልጽግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) እና የኢቢስ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ጌትነት ታደሰ በተገኙበት ተመርቆ ስራ ጀምረዋል ። በምረቃ ስነስርዓት ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ክልሉ…

Read More