Trendings

ተረጂነትና ልመናን ለማስቀረት ሁሉ አቀፍ ተግባራት እየተከናወኑ እንደሚገኝ የዞን ዋና አስተዳዳሪዎች ተናገሩ ፡፡

አስተዳዳሪዎቹ ተረጂነትና ልመናን ለማስቀረት ችግሮችን በራስ አቅም የመሸፈን አቅም እየተፈጠረ ይገኛልም ብለዋል ፡፡ ተረጂነትና ልመና እንደ ሀገር መለመድ የለበትም ያሉት የቤንች ሸኮ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሀብታሙ ካፍቲን አመራሩ ከህብረተሰቡ ጋር በመወያየት በራስ አቅም ችግሮችን ለመቅረፍ ምርትና ምርታመነትን ለማሳደግ መግባባት ላይ መደረሱን ተናግረዋል ፡፡ በዚህም በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ አደጋ የሚከሰተውን ችግር ለመቅረፍ እንዲያስችል በዞኑ ከተለየው…

Read More

የቦንጋ ከተማ አስተዳደር የተለያዩ ኢንፎርሜሽንና ቴክኖሎጂ ግብዓቶችን ከከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር ተሽለመ

ከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር ለከተሞች እንደሀገር ባዘጋጀው ምዘና መስፈርት መሠረት ተመዝነው ከ26 ከተሞች አንዱ በመሆን የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ሽልማቱን አግኝቷል። የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አስማማው አደመ በአዲስ አበባ የኮሪደር ልማትን ከተለያዩ ከተሞች ከተወጣጡ ከአቻ ከተማ ከንቲባዎች ጋር ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። የአዲስ አበባ ከተማ የኮሪደር ልማት ግንባታ ጉብኝት የቦንጋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ አስማማው አደመ የተሳተፉ…

Read More

የአቅም ደካሞች ቤት ግንባታ ማስጀመሪያ ፕሮግራም በክልሉ ከሚከናወኑ ሰው ተኮር አገልግሎት አንዱ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ ገለጸ

የክልሉ ትምህርት ቢሮ አመራሮችና ተጠሪ ተቋማት በጋራ በመሆን በቦንጋ ከተማ 180 ሺህ በሚሆን የገንዘብ ወጪ የሚሰራ የአቅም ደካሞች ቤት ግንባታ ስራ አስጀምሯል፡፡ ቤት ግንባታ ፕሮግራሙን ያስጀመሩት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማህበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አልማው ዘውዴ የ2016 በጀት ዓመት የክረምት በጎ ፍቃድ አገልግሎት በጎነት ለኢትዮጵያ…

Read More

የሚዛን አማን ከተማን በመልሶ ማልማት ለነዋሪው ምቹና ተመራጭ ለማድረግ የሚያስችሉ ሥራዎች በልዩ ትኩረት እየተሰሩ መሆኑን የከተማዋ አስተዳደር አስታወቀ

የመልሶ ማልማት ስራ የከተማዋን ገጽታ ከመቀየር ባለፈ ከሌሎች ከተሞች ጋር ተወዳደሪ የሚያደርጋት መሆኑን የከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡ በከተማው ካነጋገርናቸው ነዋሪዎች መካከል አቶ አሳምነው መንግስቴ እና ወ/ሮ ትሁን ታደሰ እየተከናወነ ያለው የሚዛን አማን ከተማ መልሶ መልማት ስራ ለከተማ እድገት ወሳኝ መሆኑንና በዚህም አካባቢው እየለወጠ መሆኑን በርካታ ለውጦች እየተመዘገበ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ ይህም የከተማው ማህበረሰብ የተሻለ ገቢ እንዲያገኝና የከተማዋን…

Read More

ብልጽግና ፓርቲ ያስጀመራቸውን የለውጥ ጉዞ በመደገፍ ሀገራችንን ወደ ሚገባት ከፍታ ማድረስ ያስፈልጋል ሲሉ ያነጋገርናቸው ተሳታፊዎች ገለጹ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ”ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር” በሚል መሪ ቃል 7ኛ ሀገራዊ ምርጫ ማኒፌስቶ እና ምርጫ ምልክት ማስተዋወቂያ መርሃ ግብር በቦንጋ ከተማ አካኺዷል። በመርሃ ግብሩ ወቅት ያነጋገርናቸው ተሳታፊዎች እንደገለጹት: ፓርቲው ሀገሪቱን ማስተዳደር ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ በወሰዳቸው እርምጃዎች ውስብስብ ችግሮችን መስመር እያስያዘ መሆኑን ተናግረዋል። ከፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ እርምጃዎቹ ተጠቃሚ ያልሆነ የሕብረተሰብ…

Read More

ሎጁ ለክልሉ ተጨማሪ ውበትና የኢኮኖሚ ምንጭ ነው- ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

የጨበራ የዝሆን ዳና ሎጂ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ፣ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ሌሎች የፌዴራል የክልል ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ሀላፊዎች እና የአካባቢው ነዋሪዎች በተገኙበት ተመርቋል። በኮይሻ ገበታ ለሀገር ፕሮጀክት ስር የለማው የጨበራ ዝሆን ዳና ሎጂ ለደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ተጨማሪ ውበት ያጎናፀፈ እና ተጨማሪ የኢኮኖሚ ምንጭ የሚሆን ነው ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር…

Read More

ብዝሃ ዘርፍ ትብብርን በተመለከተ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አቢይ አህመድ የሰጡት ማብራሪያ

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከግብርና መር ወደ ብዝሃ ዘርፍ እንዲሸጋገር የተነደፈው ፖሊሲ በእጅጉ ውጤታማ ሆኗል። መንግስት ከህዝብ ጋር ተሳስሮ ልማት እንዲያመጣ ግልጽ አቅጣጫ የተቀመጠውም ከለውጡ ወዲህ ነው። ለአብነትም መንግስትና ህዝብ ተሳስረው በአረንጓዴ አሻራ አማካኝነት 48 ቢሊዮን ችግኞችን መትከል ችለዋል። ለዚህ ስኬት ደግሞ ከ25 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያዊያን ሳይታክቱ በነጻ በየ ዓመቱ ወጥተው ችግኞችን መትከል ችለዋል። ይህም የመንግስትና ህዝብ…

Read More

አመራሩ የንቅናቄው አጀንዳዎች ፋይዳን በመገንዘብ በላቀ ዝግጁነት መፈጸም ይገባል። አቶ ፍቅሬ አማን

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል፣ በብልጽግና ፓርቲ መሪነት እየተከናወኑ ያሉ የንቅናቄ አጀንዳዎች አፈጻጸም ላይ ያተኮረ ውይይት በአመያ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። መድረኩን በንግግር የከፈቱት በብልጽግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ፍቅሬ አማን፥ በየደረጃው ያለው አመራር የንቅናቄው አጀንዳዎች ፋይዳን በተገቢው በመገንዘብ በላቀ ዝግጁነት መፈጸም እንደሚጠበቅበት ተናግረዋል። ዘርፍ ብዙ ጠቀሜታ ያላቸውና ሀገራዊ ፋይዳቸው የላቁ አጀንዳዎች በክልሉ የብልጽግና…

Read More

የለውጥ ሽግግር ዘመን ፈተናዎችን በውል በመረዳት ይህንን የሚመጥን የሐሳብ ጥራትና አንድነት መፍጠር ይገባል።ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል “የመሐሉ ዘመን ወጥመድ መሻገር “በሚል መሪ ሀሳብ የአመራር የዉይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው ። የለውጥ ሽግግር ዘመን ፈተናዎችን በውል በመረዳት ይህንን የሚመጥን የሐሳብ ጥራትና አንድነት በመፍጠር ፣ በትጋትና በቁርጠኝነት ተግባራትን መፈጸም ያስፈልጋል ሲሉ ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ። የለውጥ ሽግግር ዘመን – መንግሥት በሁለት እግር የሚቆምበት፣ የተለያዩ…

Read More

በግብርናው ዘርፍ ተቋማዊ ባህል ለመገንባት የሥነ ምግባር ፎካሎች ሚናቸውን በተገቢው ሊወጡ ይገባል፦ ኮሚሽነር ሙሉሰው ዘውዴ

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ግብርና ቢሮ ከክልሉ ስነምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን፣ ከካልም እና ከምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም ጋር በመተባበር የግብርና ፕሮግራሞች ትግበራ፣ በሥነ ምግባር ግንባታና ብልሹ አሠራር መከላከል ዙሪያ ለተጠሪ ተቋማትና ማዕከላት፣ የዞን እና የወረዳ ግብርና ጽ/ቤቶች የሥነ ምግባር ፎካሎች የአቅም ግንባታ ስልጠና በቦንጋ ከተማ እየሰጠ ይገኛል፡፡ በስልጠናው መድረክ ላይ የተገኙት የክልሉ ሥነ ምግባርና…

Read More